Fana: At a Speed of Life!

የትኛውም ጥያቄ ምላሽ የሚያገኘው በግጭትና ሁከት ሳይሆን ለሰላም ቅድሚያ በመስጠት ነው – ሰማ ጥሩነህ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የትኛውም ጥያቄ ምላሽ የሚያገኘው በግጭትና ሁከት ሳይሆን ለሰላም ቅድሚያ በመስጠት ነው ሲሉ በአማራ ክልል በምክትል ርዕሰ መስተዳድር ማዕረግ የአስተዳደር ጉዳዮች ክላስተር አስተባባሪ ሰማ ጥሩነህ (ዶ/ር) ገለፁ። ሰማ ጥሩነህ (ዶ/ር) በአማራ ክልል…

አንዲት ላም 3 ጥጃዎችን በአንድ ጊዜ ወለደች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል አርሲ ዞን ሸነን ኮሉ ወረዳ አንዲት ላም ሶስት ጥጃዎችን በአንድ ጊዜ መውለዷ ተሰምቷል፡፡ የላሟ ባለቤት ወይዘሮ አሻ አሊይ÷ ላሚቱ ከዚህ ቀደም በአንድ ጊዜ ሁለት ጥጃዎችን ወልዳ እንደነበር አስታውሰዋል፡፡ አሁን ላይም በአንድ…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ በወጣቶች ስብዕና ማዕከላት ግንባታ ላበረከቱት አስተዋጽኦ እውቅና ተሰጣቸው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፍ ፌዴሬሽኖች ከንቲባ አዳነች አቤቤ በአዲስ አበባ ከተማ ለማርሻል አርት መስፋፋት፣ ለስፖርት ማዘውተሪያዎችና ወጣቶች ስብዕና ማዕከላት ግንባታ ላበረከቱት የላቀ አስተዋጽኦ እውቅና ሰጥተዋል፡፡ ለከንቲባዋ እውቅና የሰጡትም ሌጀንድ ማርሻል…

በኦሮሚያ ክልል ከ4 ሺህ በላይ የመምህራን መኖሪያ ቤቶችን ለመገንባት ታቅዷል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ከ4 ሺህ 500 በላይ የመምህራን መኖሪያ ቤቶችን ለመገንባት መታቀዱን የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታውቋል፡፡ በቢሮው የእቅድና በጀት ዝግጅት ዳይሬክተር ሃሰን እንድሪስ እንዳሉት፥ በ2016 በጀት ዓመት የትምህርት ጥራትን ማሳደግ ላይ…

በአማራ ክልል የተፈጠረውን ሰላም ማስጠበቅ የሁላችንም ኃላፊነት ሊሆን ይገባል -የባህርዳር ከተማ ነዋሪዎች

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የተፈጠረውን ሰላም በማስጠበቅ የልማት ሥራዎችን አጠናክሮ መቀጠል የሁላችንም ኃላፊነት ሊሆን ይገባል ሲሉ የባህርዳር ከተማ ነዋሪዎች ተናገሩ። በአማራ ክልል የተለያዩ ከተሞች አጋጥሞ የነበረው የጸጥታ ችግር በሀገር መከላከያና በነዋሪዎች…

በሶማሌ ክልል ለታማኝ ግብር ከፋዮች እውቅና ተሰጠ

አዲስ አበባ ፣ ነሐሴ 8 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል ለታማኝ ግብር ከፋዮች የእውቅና እና ሽልማት መርሐ ግብር ተካሂዷል፡፡ በመርሐ ግብሩ ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሃመድ፣ የፌዴራል እና የክልሉ ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎች እንዱሁም ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል፡፡ አቶ…

አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ በኢትዮጵያ የኳታር አምባሳደር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ በኢትዮጵያ የኳታር አምባሳደር ሃማድ አል ዶሳሪ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በሀገራቱ የጋራ ጉዳዮች ላይ መምከራቸውን በኢትዮጵያ የኳታር ኤምባሲ መረጃ ያመላክታል፡፡ የኢትዮጵያ እና…

በአስቸኳይ ሙስና መከላከል ሥራ 4 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር በላይ ማዳን መቻሉ ተገለጸ

አዲስ አበባ ፣ነሐሴ 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በተጠናቀቀው በጀት ዓመት በአስቸኳይ ሙስና መከላከል ሥራዎች ከ4 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር በላይ ማዳን መቻሉን የፌዴራል የሥነ-ምግባር እና የፀረ-ሙስና ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ በኮሚሽኑ የሕዝብ ግንኙነት ባለሙያ አቶ በለጠ ብርሃኑ እንደገለጹት÷ በበጀት…

ባህርዳር ወደ ሰላማዊ እንቅስቃሴዋ በመመለሷ መደበኛ አገልግሎቶች መሰጠት ጀምረዋል

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ባህርዳር ወደ ሰላማዊ እንቅስቃሴዋ በመመለሷ መደበኛ አገልግሎቶች መሰጠት ጀምረዋል። የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መታወጁን ተከትሎ የሀገር መከላከያ ሰራዊት በባህርዳር ከህዝቡ ጋር በመቀናጀት ሠላም የማስከበር ስራ እያከናወነ ሲሆን ከተማዋ ወደ ሰላማዊ…

ሁለንተናዊ የጤና አገልግሎትን ለማሻሻል እየተከናወኑ ያሉ ተግባራት ተጠናክረው ይቀጥላሉ – ዶ/ር ሊያ ታደሰ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገሪቱን ሁለንተናዊ የጤና አገልግሎት ለማሻሻል እየተከናወኑ ያሉ ተግባራት ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ገለጹ። ሚኒስትሯ በአዲስ አበባ የሚገነባውን የባዮ ባንክና የላቦራቶሪ የጥራት ማረጋገጫ ናሙናዎች ማምረቻ ማዕከል…