Fana: At a Speed of Life!

ምዕራባውያን በኢትዮጵያ ላይ የሚያደርጉትን ጣልቃ ገብነትና ጫና የሚቃወም ሰላማዊ ሰልፍ በብራሰልስ ተካሄደ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 10 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አንዳንድ ምዕራባውያን ሀገራት በኢትዮጵያ ላይ የሚያደርጉትን ጣልቃ ገብነትና ጫና የሚቃወም ሰላማዊ ሰልፍ በብራሰልስ ተካሄደ፡፡ በአውሮፓ ኮሚሽን ፊት ለፊት በሚገኘው ሹማን አደባባይ እየተካሄደ በሚገኘው ሰልፍ÷ በአውሮፓ አገራት የሚኖሩ…

በቅርቡ የተመረጡት የብሪታኒያ ጠቅላይ ሚኒስትር ሊዝ ትረስ ስልጣን ለቀቁ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 10 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቅርቡ የተመረጡት የብሪታኒያ ጠቅላይ ሚኒስትር ሊዝ ትረስ ስልጣን ለቀቁ። ሊዝ ትረስ ከ44 ቀን በፊት የብሪታንያ ጠቅላይ ሚኒስትር በመሆን መመረጣቸው የሚታወስ ነው። ስልጣን መልቀቃቸውን ይፋ ባደረጉበት ንግግራቸው…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የተሰጥኦ ማበልጸጊያ ትምህርት ቤትን መርቀው ከፈቱ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የተሰጥኦ ማበልጸጊያ ትምህርት ቤትን መርቀው ከፈቱ   አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በቡራዩ ከተማ የተገነባውን የተሰጥኦ ማበልጸጊያ ትምህርት ቤት መርቀው ከፍተዋል።   የተሰጥኦ…

ዘርፈ ብዙ የኢኮኖሚ ሥርዓት በመገንባት የተጋላጭነትን ምንጭ ማድረቅ የዛሬው ትውልድ ታሪካዊ ኃላፊነት ነው – ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 10 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዘርፈ ብዙ የኢኮኖሚ ሥርዓት በመገንባት የተጋላጭነትን ምንጭ ማድረቅ የዛሬው ትውልድ ታሪካዊ ኃላፊነት ነው ሲሉ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ገለጹ፡፡   ርዕሰ መስተዳድሩ ጉዳዩን አስመልክተው ባስተላለፉት…

አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን መንግስት በአፍሪካ ህብረት በኩል በሚካሄደው የሰላም ንግግር ላይ ለመሳተፍ ዝግጁ መሆኑን አስታወቁ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 10 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት በአፍሪካ ህብረት በኩል በሚካሄደው የሰላም ንግግር ላይ ለመሳተፍ ዝግጁ መሆኑን የጠቅላይ ሚኒስትሩ ብሄራዊ ደህንነት አማካሪ አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን አስታወቁ።   አምባሳደሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ፥…

በደቡብ ክልል የላቀ አፈጻጸም ላስመዘገቡ አካላት የእውቅና አሰጣጥ መርሐ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ክልል በ2014 በጀት ዓመት የላቀ አፈጻጸም ላስመዘገቡ ፈጻሚዎች እና ተቋማት የእውቅና አሰጣጥ መርሐ ግብር በወላይታ ሶዶ ከተማ ተካሄደ ። በመርሐ ግብሩ የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ርስቱ ይርዳ፣ የደቡብ ክልል ምክር ቤት ዋና…

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል የከፍተኛ አመራሮች የውይይት መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የከፍተኛ አመራሮች የውይይት መድረክ በቦንጋ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ የውይይት መድረኩ "በደም የተከበረ በላብ የታሠረ ዘላቂ ሰላምና ቀጣይነት ያለው ዕድገት የማረጋገጥ ውጥኖች" በሚል መሪ ቃል…

ስልጣናቸውን ያለአግባብ በመጠቀም ከባድ የሙስና እና አስገድዶ መድፈር ወንጀል ፈጽመዋል በተባሉ 3 የፖሊስ አባላት ላይ ክስ ተመሰረተ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዐቃቤ ሕግ በአዲስ አበባ ፖሊስ የአየር መንገድ ፖሊስ ጣቢያ የወንጀል ምርመራ ሃላፊን ጨምሮ ስልጣናቸውን ያለአግባብ በመጠቀም ከባድ የሙስና እና አስገድዶ መድፈር ወንጀል ፈጽመዋል ባላቸው 3 የፖሊስ አባላት እና ግብረአበሮቻቸው ላይ ክስ መሰረተ፡፡…

በአማራ ክልል ምርታማነትን ለማሳደግ በሚደረገው ርብርብ አኩሪ አተርን ለማምረት ሰፊ ዕቅድ ተይዞ እየተሠራ ነው – ጠ/ሚ ዐቢይ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በአማራ ክልል ማዕከላዊ ጎንደር ዞን ጠገዴ ወረዳ በክላስተር የለማ የአኩሪ አተር ማሳን ጎብኝተዋል፡፡ በጉብኝት መርሐ ግብሩ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን እንዲሁም የፌዴራል እና…

ሰንደቅ ዓላማችን የግዛት አንድነት እና የብሔራዊ መግባባት መገለጫ ዓርማችን ነው – አቶ ጃንጥራር አባይ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 7 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰንደቅ አላማ ቀን ሰንደቅ አላማችን የብዝሐነታችን መገለጫ፤ የሉዓላዊነታችን ምሰሶ ነው በሚል መሪ ቃል በአዲስ አበባ ከተማ በድምቅት ተከብሯል፡፡ በስነ-ስርዓቱ የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት አፈጉባኤ ወይዘሮ ቡዜና አልቃድር ፣ የአዲስ አበባ…