Fana: At a Speed of Life!

በመዲናዋ ለሕጻናት ሁለንተናዊ እድገት በትኩረት እየተሰራ ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለሕጻናት ሁለንተናዊ እድገት ትኩረት ተሰጥቶ እየተሰራ ነው አሉ የአስተዳደሩ ከንቲባ አዳነች አቤቤ። የአፍሪካ የሕጻናት ጥበቃ ኮንፈረንስ በአዲስ አበባ በአፍሪካ ህብረት አዳራሽ እየተካሄደ ነው። ከንቲባ አዳነች…

ፓርቲዎችን ሕጋዊ ተፎካካሪዎች በማድረግ ዴሞክራሲያዊ ከባቢን ለመፍጠር በትኩረት ተሰርቷል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፓርቲዎችን ተቃዋሚ አድርጎ ከመመልከት ሕጋዊ ተፎካካሪዎች አድርጎ በማስተናገድ ዴሞክራሲያዊ ከባቢን ለመፍጠር አበክረን ሰርተናል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷…

በጅማ ዞን የተጀመረውን የሻይ ቅጠል ልማት ማጠናከር ይገባል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በጅማ ዞን የተጀመረውን የሻይ ቅጠል ልማት አጠናክሮ ማስቀጠል ይገባል አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በኦሮሚያ ክልል ጅማ ዞን ሰቃ ጨቆርሳ ወረዳ እየተከናወነ የሚገኘውን የሻይ ቅጠል ልማት ተመልክተዋል፡፡…

የጥበብ ባለሙያዎች በችግር ጊዜ የሀገርን ጥቅም ሊያስቀድሙ ይገባል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

የጥበብ ባለሙያዎች በችግር ጊዜ የሀገርን ጥቅም ሊያስቀድሙ ይገባል - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በችግር ጊዜ ከግል ጥቅም ይልቅ ለሀገር ጥቅም የተሳተፉ የጥበብ ባለሙያዎች ስማቸው ምንጊዜም በወርቅ አሻራ ተጽፎ ይኖራል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር…

በተኪ ምርቶች ለሚሰማሩ ሥራ ፈጣሪዎች የፋይናንስ አቅርቦት ለማሟላት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በተኪ ምርቶች ለሚሰማሩ እና አዳዲስ የፈጠራ ሃሳቦችን ለሚተገብሩ ሥራ ፈጣሪዎች የፋይናንስ አቅርቦትን ለማሟላት በትኩረት እየተሰራ ነው አለ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ፡፡ የባንኩ ም/ፕሬዚዳንት አቶ ጌታቸው ዋቄ እንዳሉት÷ ተቋሙ በተለያዩ ዘርፎች ለሚሰማሩ…

አመራሩ ሕዝብን በላቀ ብቃትና ቁርጠኝነት ለማገልገል መዘጋጀት አለበት – አቶ ሙስጠፌ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በየደረጃው ያለ አመራር ሕዝብን በላቀ ብቃትና ቁርጠኝነት ለማገልገል ከመቼውም ጊዜ በላይ መዘጋጀት አለበት አሉ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሃመድ፡፡ በብልጽግና ፓርቲ የሶማሌ ክልል ቅርንጫፍ ጽ/ቤት እና በአፍሪካ አመራር ልቀት አካዳሚ…

በመዲናዋ 51 ሺህ 521 ተማሪዎች የ12ኛ ክፍል ፈተናን በኦንላይን ይወስዳሉ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተና ሁሉም ተማሪዎች በኦንላይን እንዲፈተኑ ለማስቻል አስፈላጊው ዝግጅት እየተጠናቀቀ ነው አለ የከተማ አስተዳደሩ ትምህርት ቢሮ፡፡ የቢሮው ምክትል ኃላፊ አቶ ዲናኦል ጫላ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ በአዲስ አበባ…

የኢትዮጵያን ሃብት በሚገባ ለመጠቀም የኢኖቬሽን ሥራዎች ሊበረታቱ ይገባል – ዳንኤል ቅጣው (ፕ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያን እምቅ የተፈጥሮ ሃብት በሚገባ ለመጠቀም የኢኖቬሽንና የፈጠራ ሥራዎችን ማበረታታት ይገባል አሉ የአፍሪካሊክስ ፕሬዚዳንት ዳንኤል ቅጣው (ፕ/ር) ፡፡ በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የኢትዮጵያሊክስ ዓለም አቀፍ ጉባዔ "ለኢኖቬሽን ምቹ ከባቢን…

ልማትና ዕድገትን ለማፋጠን አመራሩ ሚናውን ሊያጠናክር ይገባል – አቶ አረጋ ከበደ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል ልማትና እድገትን ለማፋጠን በሚደረገው ጥረት አመራሩ ሚናውን ይበልጥ አጠናክሮ ሊወጣ ይገባል አሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ። "አርቆ ማየት አርቆ መስራት" በሚል መሪ ሃሳብ የአማራ ክልል አሻጋሪ ዕድገትና የልማት ዕቅድ ዙሪያ…

በሕንድ የአውሮፕላን መከስከስ አደጋ ሕይወታቸውን ያጡ የአንድ ቤተሰብ አባላት …

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ዶክተር ፕራቲክ ጆሺ ኑሮን ለማሸነፍ ከባለቤቱ እና ሶስት ልጆቹ ተለይቶ ለስድስት ዓመታት ኑሮውን በእንግሊዝ ለንደን አድርጎ ነበር፡፡ በጊዜ ሒደት ውድ ባለቤቱን እና ልጁቹን ወደ ለንደን አምጥቶ ደስተኛ ሕይወት የመኖር ሕልምን ሰንቆ ብዙ ችግሮችን…