ኢፈ ቦሩ ት/ቤቶችን በተለያዩ ክልሎች የማስገንባቱ ሥራ ተጠናክሮ ይቀጥላል – የኦሮሚያ ክልል
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦሮሚያ ክልል መንግስት የኢፈ ቦሩ 2ኛ ደረጃ ት/ቤቶችን በተለያዩ ክልሎች በማስገንባት የሕዝብ ለሕዝብ ትስስርን ለማጠናከርና የጋራ ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ እየሰራ መሆኑን የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታውቋል፡፡
የቢሮው ሃላፊ ቶላ በሪሶ (ዶ/ር)…