Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ ቡና እና ሀዋሳ ከተማ አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ22ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ኢትዮጵያ ቡና እና ሀዋሳ ከተማ ያለ ምንም ግብ በአቻ ውጤት ተለያይተዋል፡፡ በሊጉ ከሶስት ተከታታይ ድል በኃላ ጨዋታቸውን በአቻ ውጤት ያጠናቀቁት ቡናማዎቹ በ33 ነጥብ 2ኛ ደረጃ ላይ…

በሊዝበን ግማሽ ማራቶን አትሌት ፅጌ ገብረሰላማ አሸነፈች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በዛሬው ዕለት በፖርቹጋል ሊዝበን ከተማ በተካሄደው የግማሽ ማራቶን ውድድር ኢትዮጵያዊቷ አትሌት ፅጌ ገብረሰላማ አሸንፋለች፡፡ አትሌት ፅጌ ርቀቱን 1 ሰዓት 4 ደቂቃ ከ21 ማይክሮ ሰከንድ በሆነ ሰዓት በማጠናቀቅ…

በአማራ ክልል 329 ኪሎ ሜትር የመንገድ ግንባታ ተከናወነ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል የመንገድ ተደራሽነትን ለማረጋገጥ ከመቼውም ጊዜ በላይ ትኩረት መሰጠቱን የክልሉ መንገድ ቢሮ አስታውቋል፡፡ የአማራ ክልል መንገድ ቢሮ ከዞን መምሪያዎች እና ባለ ድርሻ አካላት ጋር የ7 ወራት የሥራ አፈፃፀም ግምገማ እያካሄደ ነው።…

በክልሉ ከ72 ሚሊየን በላይ ችግኞችን ለመትከል ታቅዶ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በመጪው ክረምት ከ72 ሚሊየን በላይ ችግኞችን ለመትከል ታቅዶ እየተሠራ መሆኑን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሃሰን ገለጹ። አቶ አሻድሊ ሃሰን በአቡራሞ ወረዳ እየፈሉ ያሉ ችግኞችን እንዲሁም የአፈርና ውሃ ጥበቃ…

መንግስት ከለውጡ ማግስት ጀምሮ ችግሮችን በሰላም ለመፍታት ያለውን ጽኑ አቋም በተግባር አሳይቷል – አቶ መሐመድ እድሪስ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግስት ከለውጡ ማግስት ጀምሮ ችግሮችን በሰላም ለመፍታት ያለውን ጽኑ አቋም በተግባር ማሳየቱን የሰላም ሚኒስትር መሐመድ እድሪስ ገለጹ። ሚኒስትሩ መንግሥት ከለውጡ በፊት የነበሩ የፖለቲካ ስብራቶችን ለመጠገን፣ የትኛውም ፖለቲካዊ ችግር በውይይት…

አገልግሎቱ ምንም አይነት አዲስ የታሪፍ ማሻሻያ አለመደረጉን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ከሚያዝያ ወር ጀምሮ አዲስ የታሪፍ ማሻሻያ ተግባራዊ ሊደረግ ነው በሚል የሚሰራጨው መረጃ ሃሰተኛ መሆኑን አስታውቋል፡፡ ስለሆነም ከሚያዝያ ወር ጀምሮ የሚደረግ አዲስ የታሪፍ ማሻሻያ አለመኖሩን ነው ተቋሙ…

ነጋችንን የምንገነባው ባህልና ወጎቻችንን በአግባቡ መንከባከብና ማጎልበት ስንችል ነው – አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ነጋችንን የምንገነባው ባሕልና ወጎቻችንን በአግባቡ መንከባከብና ማጎልበት ስንችል ነው ሲሉ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ገለጹ፡፡ 72ኛው ዙር የቦረና አባ ገዳ ባሊ (ሥልጣን) ርክክብ ሥነ-ሥርዓት ባሕልና እሴቱን በጠበቀ መልኩ…

የአዳማ ስማርት ሲቲ ግንባታ ቀልጣፋ አገልግሎት መስጠት እንዳስቻለ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዳማ ከተማ የዲጂታል አገልግሎት አሰጣጥ የመንግሥትን አሠራር ሥርዓት ከማዘመን ባለፈ ቀልጣፋ አገልግሎት መስጠት ማስቻሉን የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ለገሰ ቱሉ (ዶ/ር) ገለጹ። በሚዲያና ኮሙኒኬሽን ዘርፍ የጋራ ጉባዔ የተሳተፉ…

በስልጣን ዘመኔ የሕዝብ አንድነት እንዲጠናከር እሰራለሁ – አባ ገዳ ጉዮ ቦሩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አባ ገዳ ጉዮ ቦሩ 72ኛው አባ ገዳ ሆነው በመሰየም ከ71ኛው የቦረና አባ ገዳ ኩራ ጃርሶ ስልጣናቸውን በዛሬው ዕለት ተረክበዋል፡ በርክክብ ሥነ ሥርዓቱ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳን ጨምሮ የፌዴራል እና የክልል ከፍተኛ የሥራ…

የጎፋ ዞን ተወላጆች ወንድማማችነት ማጠናከሪያ መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጎፋ ዞን ተወላጆች አንድነት እና ወንድማማችነት ማጠናከሪያ መድረክ እየተካሄደ ነው። በመድረኩ በሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት የመንግስት ዋና ተጠሪ ሚኒስትር ተስፋዬ በልጅጌን (ዶ/ር) ጨምሮ የፌዴራል እና የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ከፍተኛ የመንግስት…