በኦሮሚያ ክልል በባህል ልማት የተከናወኑ ሥራዎች በተሞክሮነት የሚወሰዱ ናቸው – ወ/ሮ ሸዊት ሻንካ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል በባህል ልማት ላይ የተሰራው ሥራ ልምድ ሊወሰድበት የሚገባ ነው አሉ የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ።
ሚኒስትሯን ጨምሮ ሌሎች የሚኒስቴሩ እንዲሁም የኦሮሚያ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ኃላፊዎች በሸገር ከተማ የተከናወኑ የባህል…