Fana: At a Speed of Life!

ለጎረቤት ሀገራት ከቀረበ የኤሌክትሪክ ሽያጭ ከ61 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት 6 ወራት ለጎረቤት ሀገራት ከቀረበ የኤሌክትሪክ ኃይል ሽያጭ ከ61 ሚሊየን ዶላር በላይ ገቢ መገኘቱን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል አስታወቀ፡፡ የተቋሙ የኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር ሞገስ መኮንን ለፋና ዲጂታል እንዳሉት ፥ የኃይል ማመንጨት ሥራ…

ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የባሕር ዳር ኮሪደር ልማት ሥራን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ባሕርዳር ከተማ የቱሪዝምና ኢንቨስትመንት መዳረሻነቷን ወደ ከፍታ በሚወስድ ሥራ ላይ ትገኛለች ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷በዛሬው ዕለት በባሕር ዳር…

አይሻ መሃመድ (ኢ/ር) የኤሌክትሮኒክስ ኢንጅነሪግ ኢንዱስትሪን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የመከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሃመድ (ኢ/ር) በመከላከያ ኢንጅነሪግ ኢንዱስትሪ ኮርፖሬሽን ስር የሚገኘውን የኤሌክትሮኒክስ ኢንጅነሪግ ኢንዱስትሪ ጎብኝተዋል። በጉብኝታቸውም የመከላከያን ፍላጎት ለማሳካት ኢንዱስትሪው የሚያመርታቸውን የአጭር፣…

በቤተ-ሙከራዎች ጊዜ ያለፈባቸው ኬሚካሎች ቆጠራ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በከፍተኛ ትምህርት ተቋማት ቤተ-ሙከራዎች ውስጥ የመጠቀሚያ ጊዜ ያለፈባቸው ኬሚካሎች ቆጠራ እየተካሄደ መሆኑን የትምህርት ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ በሚኒስቴሩ የከፍተኛ ትምህርት ልማት ዘርፍ የምርምርና ማህበረሰብ ጉድኝት ተጠባባቂ መሪ ሥራ አስፈጻሚ…

በ4 የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ላይ የተጣለው እገዳ ተነሳ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአራት የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ላይ ተጥሎ የነበረው እገዳ መነሳቱን የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አስታውቋል፡፡ የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ባለሥልጣን በመብቶችና ዴሞክራሲ ዕድገት ማዕከል፣ በሕግ ባለሙያዎች ለሰብዓዊ…

ዳሎል አካባቢ በሬክተር ስኬል 5 ነጥብ 3 የሆነ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከሰተ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአፋር ክልል ኪልበቲ ዞን ዳሎል ወረዳ ዓዶኩዋ ከተማ አቅራቢያ በሬክተር ስኬል 5 ነጥብ 3 የሆነ የመሬት መንቀጥቀጥ መከሰቱን የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ አስታውቋል። በዩኒቨርሲቲው የጂኦፊዚክስ፣ ስፔስ ሳይንስና አስትሮኖሚ ተቋም ዳይሬክተር ኤሊያስ…

የተለያዩ የሕብረተሰብ ክፍሎች አዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ማዕከልን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኙ የተለያዩ የሕብረተሰብ ክፍሎች አዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ማዕከልን ጎብኝተዋል፡፡ የጉብኝቱ ተሳታፊዎች መንግስት የሀገሪቱን ዜጎች ወደ ብልጽግና ማማ የሚያሻግሩ በርካታ ሥራዎችን እያከናወነ መሆኑን አንስተዋል፡፡…

የዓለም አቀፍና ቀጣናዊ አጋር ድርጅቶች አመራሮች የሕዳሴ ግድብን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የዓለም አቀፍ አጋር ድርጅቶችና ቀጣናዊ አጋር ድርጅቶች አመራሮች እንዲሁም የግድብ ደህንነት ባለሞያዎች የታላቁ ኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብን ጎብኝተዋል። በውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ዴዔታ አብርሃ አዱኛ (ዶ/ር) በተመራው የሕዳሴ ግድብ ጉብኝት መርሐ…

የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ም/ቤት አመራሮች አዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ማዕከልን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት አመራሮችና አባላት እንዲሁም የተለያዩ ሲቪክ ማህበራት ተወካዮች አዲስ ኢንተርናሽናል ኮንቬንሽን ማዕከልን ጎብኝተዋል፡፡ በጉብኝታቸውም ማዕከሉ ኢትዮጵያን በሚመጥን ደረጃ መሰራቱ እጅግ እንዳስደሰታቸው የፖለቲካ…

የብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ በዓለ ሢመት እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ 12ኛ ዓመት በዓለ ሢመት በመንበረ ጸባዖት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል እየተከበረ ነው፡፡ በመርሐ ግብሩ ብፁዓን ሊቃነ ጳጳሳት፣ የመንግሥት አመራሮች፣ አምባሳደሮች…