በምስራቅ ወለጋና ሰሜን ሸዋ ዞኖች የሰላም ጥሪ የተቀበሉ ታጣቂዎች ወደ ካምፕ እየገቡ ነው ተባለ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ወለጋ እና ሰሜን ሸዋ ዞኖች የሰላም ጥሪውን የተቀበሉ ታጣቂዎች ወደ ካምፕ እየገቡ መሆናቸው ተገለጸ።
በዞኖቹ የመንግስትን የሰላም ጥሪ የተቀበሉ የኦነግ ታጣቂዎች ወደ ተዘጋጀላቸው ካምፕ መግባታቸውን እንደቀጠሉ የክልሉ…