Fana: At a Speed of Life!

በምስራቅ ወለጋና ሰሜን ሸዋ ዞኖች የሰላም ጥሪ የተቀበሉ ታጣቂዎች ወደ ካምፕ እየገቡ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ወለጋ እና ሰሜን ሸዋ ዞኖች የሰላም ጥሪውን የተቀበሉ ታጣቂዎች ወደ ካምፕ እየገቡ መሆናቸው ተገለጸ። በዞኖቹ የመንግስትን የሰላም ጥሪ የተቀበሉ የኦነግ ታጣቂዎች ወደ ተዘጋጀላቸው ካምፕ መግባታቸውን እንደቀጠሉ የክልሉ…

ሕገ-ወጥ የሰው አዘዋወሪ ደላላዎችን ሰንሰለት ለማቋረጥ ከጎረቤት ሀገራት ጋር በትብብር እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሕገ-ወጥ የሰው አዘዋወሪ ደላላዎች የዘረጉትን ሰንሰለት ለመበጣጠስ ከጎረቤት ሀገራት ጋር በትብብር እየተሰራ መሆኑን የፍትሕ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ ዓለም አቀፍ የፍልሰተኞች ቀን ዛሬ በአዲስ አበባ በተለያዩ ሁነቶች መከበሩን በሚኒስቴሩ የብሄራዊ…

የአንካራው ስምምነት የጠንካራ ዲፕሎማሲ ውጤት ነው – ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ከሶማሊያ መንግስት ጋር በቱርክ አንካራ ያደረገችው ስምምነት የጠንካራ ዲፕሎማሲ ውጤት መሆኑን የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) ገለጹ። የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማት የስራ ኃላፊዎች በወቅታዊ…

በአማራ ክልል በተለያዩ ከተሞች የተካሄደው ሕዝባዊ ሰልፍ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል በተለየዩ ከተሞች የተካሄደው ሕዝባዊ ሰልፍ በስኬት መጠናቀቁን የክልሉ ፖሊስ አስታውቋል፡፡ የክልሉ ፖሊስ ባወጣው መግለጫ÷ የአማራ ክልል ሕዝብ ለዓመታት የተደቀነበትን የሰቆቃ ቀንበር የሚያወግዝ ሰላማዊ ሰልፍ "ሰላም ለሁሉም፤ ሁሉም…

የሰላም ስምምነቱን ተከትሎ ት/ቤቶችን ሥራ ለማስጀመር ግብረ ሃይል ተቋቁሞ እየተሰራ ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል መንግስት እና በኦሮሞ ነጻነት ሰራዊት መካከል የተደረገውን የሰላም ስምምነት ተከትሎ ትምህርት ቤቶችን ዳግም ሥራ ለማስጀመር ግብረ ሃይል ተቋቁሞ እየተሰራ መሆኑን የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ። በቢሮው የእቅድ ዝግጅትና ክትትል…

በባሕር ዳር ከተማ ሕዝባዊ ሰልፍ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በባሕር ዳር ከተማ "ሰላም ለሁሉም ፤ ሁሉም ለሰላም" በሚል መሪ ሃሳብ ሕዝባዊ ሰልፍ እየተካሄደ ነው። በሕዝባዊ ሰልፉ ለክልሉ የሚያስፈልገው ጦርነት ሳይሆን ሰላምና ልማት መሆኑን የሚያንጸባርቁ የተለያዩ መልዕክቶች ተላልፈዋል፡፡ ከተላለፉ…

የታንዛኒያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የታንዛኒያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር መሃሙድ ታቢት አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡ መሃሙድ ታቢት በነገው ዕለት በአዲስ አበባ በሚጀመረው የኢትዮ- ታንዛኒያ የጋራ የሚኒስትሮች ስብሰባ ላይ ለመሳተፍ ነው አዲስ አበባ የገቡት፡፡ ሚኒስትሩ ቦሌ…

ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ ከእስራኤል ባለሃብቶች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አረጋ ከበደ ከእስራኤል ባለሃብቶች ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸውም የእስራኤል ባለሃብቶች በክልሉ መዋዕለ ንዋያቸውን ማፍሰስ በሚችሉብት ሁኔታ ላይ መክረዋል፡፡ የአማራ ክልል ሰፊ የኢንቨስትመንት አቅም ያለው…

በዶዶላ ወረዳ በደረሰ የትራፊክ አደጋ የ12 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 7፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በምዕራብ አርሲ ዞን ዶዶላ ወረዳ ኤዶ ከተማ በተከሰተ የትራፊክ አደጋ የ12 ሰዎች ሕይወት አለፈ፡፡ አደጋው ሁለት በተቃራኒ መስመር ሲጓዙ ከነበሩ የሕዝብ ማመላለሻ ተሽከርካሪዎች አንዱ የአህያ ጋሪን ለማትረፍ ሲሞክር በመጋጨታቸው የተፈጠረ መሆኑ…