Fana: At a Speed of Life!

የንግዱ ማህበረሰብ ገዥ ትርክትን ለማጎልበት የበኩሉን ሚና ሊወጣ ይገባል- ዲያቆን ዳንኤል ክብረት

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የንግዱ ማህበረሰብ የኢትዮጵያን ሕብረ ብሔራዊ አንድነት ለማጠናከርና ገዥ ትርክትን ለማጎልበት ወሳኝ ሚና እንዳለው የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማህበራዊ ዘርፍ አማካሪ ሚኒስትር ዲያቆን ዳንኤል ክብረት ገለጹ። ለኢትዮጵያ ዘላቂ የሰላም ግንባታ የግሉ ዘርፍ…

የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ የተፋሰስ ልማት ሥራ ተጠናክሮ ይቀጥላል – ወ/ሮ ዓለሚቱ

አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥና ከተረጂነት ለመላቀቅ የተፈጥሮ ሃብት ልማትና ጥበቃ ሥራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ዓለሚቱ ኡሞድ ገለጹ። በክልሉ የ2017 የአፈርና ውሃ ጥበቃ ሥራ የክልሉ አመራሮች በተገኙበት በማጃንግ…

ሉሲ እና ሰላም በቼክ ሪፐብሊክ ብሔራዊ ሙዚዬም ለእይታ ሊቀርቡ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሉሲ ወይም ድንቅ ነሽ እና ሰላም የተባሉት ዕድሜ ጠገቦቹ የሰው ልጆች ቅሪተ አካላት በቼክ ሪፐብሊክ ብሔራዊ ሙዚዬም ለዕይታ ሊቀርቡ መሆኑን የቱሪዝም ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ ሉሲ እና ሰላም ከፈረንጆቹ ነሐሴ 25 ቀን 2025 ጀምሮ ነው የባህል…

በአፈር መደርመስ አደጋ የ8 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በጉጂ ዞን ሳባ ቦሩ ወረዳ በባሕላዊ መንገድ ማዕድን በማውጣት ላይ የነበሩ 8 ሰዎች በአፈር መደርመስ አደጋ ሕይወታቸው አለፈ፡፡ አደጋው ትናንት 9 ሰዓት በባሕላዊ መንገድ ማዕድን በማውጣት ሥራ በተሰማሩ ዜጎች ላይ መድረሱን የወረዳው ኮሙኒኬሽን…

የኦሮሚያ ክልል መንግስት የግማሽ ዓመት የሥራ አፈጻጸም እየተገመገመ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦሮሚያ ክልል መንግስት የ2017 በጀት ዓመት ያለፉት 6 ወራት ሥራ አፈጻጸም ግምገማ መድረክ በአዳማ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡ በመድረኩ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎች ተገኝተዋል፡፡…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) የትግራይ ልሂቃን ልዩነታቸውን በመግባባትና የትግራይ ሕዝብን አንድነት በሚያረጋግጥ መልኩ እንዲፈቱ ጠየቁ

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የትግራይ ልሂቃን በውስጣቸው ያለውን ልዩነት በመግባባት፣ በሰላም እና የትግራይ ሕዝብን አንድነት በሚያረጋግጥ መንገድ እንዲፈቱ ጥሪ አቀረቡ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በትግራይ ክልል ያለውን ወቅታዊ ሁኔታ መሰረት…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በትግርኛ ቋንቋ ያስተላለፉት መልዕክት

ለበዋ ንህዝቢ ትግራይ ብፍላይ ድማ ንልሂቃን ትግራይ ! ኣብ ዝተፈላለየ ኣጋጣምታት ከምዝገለፅክዎ÷ መሬትን ህዘቢን ትግራይ መበቆል ስልጣነ፣ ዋልታን መኸታን ሃገረ- ኢትዮጵያ እዮም። መሬት ትግራይ መንግስታዊ ምሕደራ፣ ስርዓተ መንግስትን ክብርታት ሃገርን ዝበቖለሉን ዝተዓቀበሉን እውን ኢዩ። ግደ…

17 ሺህ 400 የቀድሞ ተዋጊዎች ወደ ማሕበረሰቡ ተቀላቀሉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 17 ሺህ 400 የቀድሞ ተዋጊዎች በተሃድሶ ሥልጠና ሒደት አልፈው ወደ ማሕበረሰቡ መቀላቀላቸውን የብሔራዊ ተሃድሶ ኮሚሽን አስታውቋል፡፡ የኮሚሽኑ ኮሚሽነር ተመስገን ጥላሁን እንደገለጹት÷ የቀድሞ ተዋጊዎችን ወደ ማሕበረሰቡ የመቀላቀልና መልሶ የማቋቋም…

የብልፅግና ፓርቲ 2ኛ መደበኛ ጉባኤ የአቋም መግለጫ

የብልፅግና ፓርቲ 2ኛ መደበኛ ጉባኤ የአቋም መግለጫ ጥር 25 ቀን 2017 ዓ.ም "ከቃል እስከ ባህል" በሚል መሪ ሐሳብ ከጥር 23 እስከ 25 ቀን 2017 ዓ.ም ለሦስት ተከታታይ ቀናት የብልፅግና ዐሻራ ደምቆ በሚታይባት፣ ከተመሠረተች መቶ ሃምሳ ዓመት በኋላ ዳግም እንደገና እየተሠራችና…

በብልጽግና ፓርቲ ጉባዔ ለተሳተፉ የእህት ፓርቲዎች ተወካዮች ምስጋና ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትሩ የካቢኔ ጉዳዮች ሚኒስትር ወ/ሮ አለምጸሃይ ጳውሎስ በብልጽግና ፓርቲ 2ኛ መደበኛ ጉባዔ ላይ ለተሳተፉ የወዳጅ ሀገራት እህት ፓርቲዎች ተወካዮች ምስጋና አቅርበዋል፡፡ በብልጽግና ፓርቲ 2ኛ መደበኛ ጉባዔ እየተሳተፉ የሚገኙ የወዳጅ…