አምባሳደር ድሪባ ኩማ ከስዊድንና ከኖርዌይ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የስራ ኃላፊዎች ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 5 ፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) አምባሳደር ድሪባ ኩማ ከስዊድንና ከኖርዌይ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የስራ ኃላፊዎች ጋር ተወያይተዋል።
በውይይቱ ወቅትም በስዊድን ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ጉዳዮች መምሪያ ሃላፊ አምባሳደር ኢሪና ሾውልጊን ኒዮኒ እና በኖርዌይ የውጭ ጉዳይ…