Fana: At a Speed of Life!

11ኛው የጣና ፎረም ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በባህርዳር እና አዲስ አበባ ከተሞች "አፍሪካ በተለዋዋጩ ሉላዊ ሥርዓት" በሚል መሪ ሀሳብ ሲካሄድ የቆየው 11ኛው የጣና ፎረም ተጠናቅቋል፡፡ በፎረሙ አፍሪካን በዓለም ሥርዓት ውስጥ ተጠቃሚ ማድረግ በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ የተለያዩ ሀሳቦች…

ከግብርና ወደ ኢንዱስትሪ ለሚደረገው መዋቅራዊ ሽግግር የኢነርጂ ዘርፉ አስተዋጽኦ ከፍተኛ ነው – ሃብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከግብርና ወደ ኢንዱስትሪ ለሚደረገው መዋቅራዊ ሽግግር የኢነርጂ ዘርፉ አስተዋጽኦ ከፍተኛ ነው አሉ የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስትር ሃብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ‘የሚኒስትሮች ምክር ቤት ምልከታ በኮይሻ’ በሚል…

ከፈረንሳይ ሎቭር ሙዚዬም ውድ የሆኑ ጌጣጌጦችን በመስረቅ የተጠረጠሩ በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከፈረንሳይ ሎቭር ሙዚዬም ውድ የሆኑ ጌጣጌጦችን በመስረቅ የተጠረጠሩ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ውለዋል፡፡ የፓሪስ ዐቃቤ ሕግ ፅህፈት ቤት እንደገለፀው፤ ግለሰቦቹ ከሙዚዬሙ የሰረቋቸውን ውድ ጌጣጌጦች በመያዝ ከሀገር ሊወጡ ሲል በቻርልስ ደ ጎል…

አቶ ጌታቸው ረዳ የስምረት ፓርቲ ፕሬዚደንት ሆነው ተመረጡ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የትግራይ ዴሞክራሲያዊ ስምረት (ስምረት) ፓርቲ አቶ ጌታቸው ረዳን ፕሬዚዳንት አድርጎ መረጠ። ፓርቲው መስራች ጉባኤ በዛሬው ዕለት ሲያካሂድ የፓርቲውን ፕሬዚዳንት እና ምክትል ፕሬዚዳንት፣ ሰባት  ጉዳይ ፈፃሚ ኮሚቴ አባላት እንዲሁም 31 የምክር…

መንግስት ውስጣዊ ችግሮችን ተቋቁሞ ያከናወናቸው ስራዎች የሚደነቁ ናቸው – በለጠ ሞላ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ/ር) መንግስት ውስጣዊ ችግሮችን ተቋቁሞ ያከናወናቸው የልማት ስራዎች የሚደነቁ ናቸው አሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ‘የሚኒስትሮች ምክር ቤት ምልከታ በኮይሻ’ በሚል ርዕስ የ2018…

የኮይሻ ፕሮጀክቶች መንግስት ለሀገራዊ ፀጋዎች የሰጠውን ትኩረት ያሳያሉ – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኮይሻ ፕሮጀክቶች የለውጡ መንግስት ሀገራዊ ፀጋዎችን ለማልማት ያለውን ቁርጠኝነት ያሳያሉ አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ‘የሚኒስትሮች ምክር ቤት ምልከታ በኮይሻ’ በሚል ርዕስ…

 የባህር በርን ጨምሮ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅም ስብራቶችን ለመጠገን ከባለድርሻዎች ጋር በትጋት ይሰራል – ብልፅግና ፓርቲ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የብልፅግና ፓርቲ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ የባህር በርን ጨምሮ ቀሪ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅም ስብራቶችን ለመጠገን ከባለድርሻ አካላት ጋር በትጋት ይሰራል አለ። የፓርቲው ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ እንዳሉት፤ የብልፅግና ፓርቲ ሥራ አስፈጻሚ…

የጣና ፎረም የባህር ዳር መድረክ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በባህርዳር ከተማ የተካሄደው 11ኛው የጣና ፎረም በስኬት ተጠናቅቋል አለ የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ፡፡ የዋና ጠቅላይ መምሪያው አዛዥ ኮሚሽነር ዘላለም መንግሥቴ (ዶ/ር) የመድረኩ ተሳተፊ እንግዶች በከተማዋ የሰመረ ቆይታ…

ቱሪዝም ሚኒስቴር “ጉዞ ወደ ሀገር ቤት” የተሰኘ መርሐ ግብር ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ቱሪዝም ሚኒስቴር በጉዲፈቻ ተወስደው በውጭ ለሚኖሩ ትውልደ ኢትዮጵያውያን "ጉዞ ወደ ሀገር ቤት" የተሰኘ መርሐ ግብር ይፋ አድርጓል። መርሐ ግብሩ በጉዲፈቻ ተወስደው በባህር ማዶ የሚኖሩ ትውልደ ኢትዮጵያውያን ሀገራቸውንና ቅርሶችን እንዲጎበኙ…

የእያንዳንዱ ዜጋ ኃላፊነት የሆነው ብሔራዊ ጥቅምን የማስከበር ጉዳይ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያን ብሔራዊ ጥቅም ለማስከበር ሀገራዊ አንድነትና ሰላምን ማጽናት ያስፈልጋል አሉ ምሁራን። ብሔራዊ ጥቅምን ለማስከበር ሀገራዊ አንድነትን ማጠናከር እንዲሁም የኢኮኖሚ ሉዓላዊነትን ማረጋገጥ ቅድሚያ የሚሰጠው ጉዳይ መሆኑን የዓለም አቀፍ…