Fana: At a Speed of Life!

በሽብር ወንጀል በተጠረጠሩ 15 ግለሰቦች ላይ ፖሊስ ምርመራውን እንዲያጠናቅቅ የ14 ቀን ጊዜ ተፈቀደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፍርድ ቤቱ በሽብር ወንጀል በተጠረጠሩ 15 ግለሰቦች ላይ ፖሊስ ምርመራውን አጠናቅቆ እንዲቀርብ የ14 ቀን ጊዜ ፈቅዷል። መርማሪ ፖሊስ ሕገ መንግስቱንና ሕገመንግስታዊ ስርዓቱን በሃይል ለማፍረስ በማሰብ በኢ - መደበኛ አደረጃጀት በመፍጠር ሲንቀሳቀሱ…

በትራፊክ አደጋ የሚደርስን ሞት በ70 በመቶ ለመቀነስ እየተሰራ ነው-አለሙ ስሜ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በትራፊክ አደጋ የሚደርስን የሞት ምጣኔ በ70 በመቶ ለመቀነስ እየተሰራ መሆኑን የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር አለሙ ስሜ (ዶ/ር)  ከተባበሩት መንግስታት የመንገድ ደህንነት ተወካዮች ጋር…

ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ በቻይና የስራ ጉብኝት እያደረጉ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 7፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኤርትራው ፕሬዚዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ በቻይና ይፋዊ የስራ ጉብኝት እያደረጉ ይገኛሉ፡፡ ፕሬዚዳንቱ ትናንት ለይፋዊ የስራ ጉብኝት ቤጂንግ የገቡ ሲሆን÷በቆይታቸውም ከቻይናው ጠቅላይ ሚኒስትር ሊ ችያንግ ጋር በሀገራቱ የጋራ ጉዳዮች ላይ መክረዋል፡፡…

ርእሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ  “የግብርና ሳይንስ አውደ ርዕይ”ን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 4፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል ርእሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ "ከቤት-ሙከራ ወደ አዝመራ" በሚል መሪ ቃል የተሰናዳውን "የግብርና ሳይንስ አውደ ርዕይ"ን ጎበኙ። በጉብኝቱም ርዕሰ መስተዳድሩን ጨምሮ የክልሉ ከፍተኛ የስራ ሃላፊች፣ አባገዳዎች እና ሞዴል አርሶ…

አምባሳደር  ሽብሩ ማሞ  ከዓለም አቀፍ የስደተኞች ድርጅት የሥራ ኃላፊ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 2 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በታንዛኒያ የኢትዮጵያ አምባሳደር  ሽብሩ ማሞ  ከዓለም አቀፍ የስደተኞች ድርጅት የታንዛንያ ተወካይ ማውሪዚዮ ቡሳቲ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በታንዛኒያ የሚገኙ ኢትዮጵያዊያን ፍለስተኞች ወደ አገራቸው  መመለስ በሚቻልበት ሁኔታ…

ግል ትምህርት ቤቶች ያደረጉት ጭማሪ የተጋነነ ነው ሲሉ  ወላጆች ቅሬታቸውን ገለጹ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 2 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የግል ትምህርት ቤቶች ያደረጉት ጭማሪ ከመክፈል  አቅማችን በላይ የተጋነነ ነው ሲሉ  ወላጆች ቅሬታቸውን ገለጸዋል። የግል ትምህርት ቤቶች ትውልድን በእውቀት እና በስነምግባር ማነጽ ግባቸው ቢሆንም÷ እንደ ንግድ በድርድር እየሰሩ ይገኛሉ ሲሉ…

ረዳት ፕሮፌሰር ሲሳይ አውግቸውን ጨምሮ ስድስት ግለሰቦች በተጠረጠሩበት የሽብር ወንጀል ለተጨማሪ ምርመራ የ14 ቀን ጊዜ ተፈቀደ

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 2 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ፍርድ ቤቱ እነረዳት ፕሮፌሰር ሲሳይ አውግቸው እና ጎበዜ ሲሳይን ጨምሮ ስድስት ግለሰቦች በተጠረጠሩበት የሽብር ወንጀል ተጨማሪ ምርመራ እንዲደረግ ለፖሊስ የ14 ቀን ጊዜ ፈቀደ። በተጠርጣሪዎቹ ላይ ተጨማሪ ምርመራ እንዲደረግ የ14 ቀን ጊዜ…

አምባሳደር ብርቱካን አያኖ በዓም አቀፉ የፌዴሬሽኖች መድረክ ተሳተፉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ብርቱካን አያኖ በዓለም አቀፉ የፌዴሬሽኖች መድረክ ዓመታዊ ስብሰባ ላይ ተሳትፈዋል። በስዊዘርላንድ ኦራው በተካሄደው ዓለም አቀፉ የፌዴሬሽኖች መድረክ ዓመታዊ ስብሰባ ላይ የተሳተፉት አምባሳደሯ ኢትዮጵያ በዘርፉ…

የግብርናውን ዘርፍ በፋይናንስ በመደገፍ የተገኙ አበረታች ውጤቶችን ለማስቀጠል እየተሰራ ነው – አቶ አህመድ ሽዴ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የግብርናውን ዘርፍ በፋይናንስ በመደገፍ እየተመዘገቡ ያሉ አበረታች ውጤቶችን ለማስቀጠል በትኩረት እየተሰራ መሆኑን የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሽዴ ገለጹ። የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሽዴና ሌሎች የተቋሙ ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎች በሳይንስ ሙዚየም…

ፔንታገን ለዩክሬን የ1 ነጥብ 2 ቢሊየን ዶላር እርዳታ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ መከላከያ መስሪያ ቤት ለዩክሬን ወታደራዊ እርዳታ የሚውል 1 ነጥብ 2 ቢሊየን ዶላር ድጋፍ ማድረጉን አስታወቀ፡፡ የገንዘብ እርዳታው በዋናነት የዩክሬንን መከላከያ የማጠናከር አላማ ሲኖረው፥ በተለይም ለአየር መቃወሚያ፣ ለጦር መሳሪዎች እና…