Fana: At a Speed of Life!

ፋይዳ ለኢትዮጵያ የ5 ኪሎ ሜትር የጎዳና ሩጫ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የብሔራዊ መታወቂያን ግንዛቤ ማሻሻልን አላማው ያደረገው የ5 ኪሎ ሜትር የሩጫ ውድድር ዛሬ በመስቀል አደባባይ ተደርጓል። የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ ጃንጥራር አባይ ባስጀመሩት በዚህ ውድድር 25 ሺህ ሰዎች የተሳተፉ ሲሆን ከ400 በላይ…

ሩሲያ ስርዓት አልበኝነትን መዋጋቷን ትቀጥላለች – ቭላድሚር ፑቲን

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ሀገራቸው ስርዓት አልበኝነትን መዋጋቷን ትቀጥላለች ሲሉ ገለፁ፡፡ ሩሲያ በሁለተኛው የዓለም ጦርነት የናዚ ኃይል ወረራን በመመከት ያሸነፈችበት 80ኛ ዓመት የድል በዓል በመዲናዋ ሞስኮ በተለያዩ…

በኦሮሚያ ክልል የሲቪል ሰርቪስ ማሻሻያን ለመተግበር ዝግጅት እየተደረገ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል የሲቪል ሰርቪስ ማሻሻያን ለመተግበር የዝግጅት ሥራዎች እየተከናወኑ መሆኑን የክልሉ ፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ ገለፀ። የቢሮው  ምክትል ሀላፊ አቶ ዳምጠው ገመቹ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንደገለፁት÷ የተቋማት…

 የኢትዮጵያና ሩሲያ የንግድ ግንኙነት እያደገ መጥቷል – አምባሳደር ኢቭጌኒ ተረክሂን

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያና ሩሲያ መካከል ያለው የንግድ ግንኙነት እያደገ መምጣቱን በኢትዮጵያ የሩሲያ አምባሳደር ኢቭጌኒ ተረክሂን ገለጹ። ኢትዮጵያ የብሪክስ አባል መሆኗ ለሁለትዮሽ የኢኮኖሚ ልማት እና ዓለም አቀፍ ትብብር ከፍተኛ ሚና እንደሚኖረው የገለጹት…

ሩሲያ የናዚ ኃይልን ያሸነፈችበት 80ኛ ዓመት የድል በዓል እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሩሲያ በሁለተኛው የዓለም ጦርነት የናዚ ኃይል ወረራን በመመከት ያሸነፈችበት 80ኛ ዓመት የድል በዓል በመዲናዋ ሞስኮ በተለያዩ ዝግጅቶች እየተከበረ ይገኛል፡፡ የድል በዓሉ በሞስኮ አደባባዮች በተለያዩ ወታደራዊ ስነ ስርዓቶች እንዲሁም የጦርነቱ…

ሀገር በቀል ዕውቀቶች ተጠብቀው እንዲቆዩ ለማድረግ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገር በቀል እውቀቶችን በመመዝገብ በህግ አግባብ ተጠብቀው እንዲቆዩ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን የኢትዮጵያ አዕምሯዊ ንብረት ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ ሀገር በቀል ዕውቀቶችን እና የቱሪዝም አቅምን ለዘላቂ ልማት ለመጠቀም የሚያስችል የምክክር መድረክ…

የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ የኢንዱስትሪውን አቅም በማሳደግ ለነገ መሰረት የሚጥል ነው -ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ የአምራች ኢንዱስትሪውን የማምረት አቅም በማሳደግ ለነገ መሰረት የሚጥል ነው ሲሉ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ገለጹ። ፕሬዚዳንቱ በአዲስ ዓለም አቀፍ ኮንቬንሽን ማዕከል እየተካሄደ የሚገኘውን የኢትዮጵያ…

ገዢ ትርክትን ለማስረጽና ሕብረ ብሔራዊ አንድነትን ለመገንባት የቋንቋ ልማት ላይ መስራት ይገባል- ሚኒስቴሩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ገዢ ትርክትን ለማስረጽ እና ሕብረ ብሔራዊ አንድነትን ለመገንባት የቋንቋ ልማት ላይ በትኩረት መስራት እንደሚገባ የባህልና ስፖርት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ "የብዝሃ ቋንቋ ልማት ለሕብረ ብሔራዊ መግባባት" በሚል መሪ ሃሳብ የባለድርሻ አካላት ውይይት…

ዩኒቨርሲቲዎች ችግር ፈቺ የምርምር ሥራዎችን በማቅረብ የበኩላቸውን ሚና ሊወጡ ይገባል- አቶ አረጋ ከበደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 28፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ዩኒቨርሲቲዎች ችግር ፈቺ የምርምር ሥራዎችን በማቅረብና በመተግበር የበኩላቸውን ሚና ሊወጡ እንደሚገባ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ ገለጹ፡፡ በአማራ ክልል የሚገኙ ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት 24ኛው የጋራ ፎረም ጉባዔ በወሎ…

መንግስት በኢንዱስትሪው ዘርፍ ያከናወነው የሪፎርም ሥራ ውጤት አስገኝቷል – አቶ አህመድ ሺዴ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት ሰባት ዓመታት መንግስት በኢንዱስትሪው ዘርፍ ያከናወነው የሪፎርም ሥራ ውጤት ማስገኘቱን የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ ገለጹ፡፡ ሚኒስትሩ በ3ኛው ኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖ 2017 የፓናል ውይይት ላይ እንዳሉት÷ የመንግስት የማክሮ ኢኮኖሚ…