በፍትሕ ተቋማት ትራንስፎርሜሽን ትግበራ የተገኘውን ውጤት አጠናክሮ ማስቀጠል ይገባል – አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 25፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በፍትሕ ተቋማት ትራንስፎርሜሽን ትግበራ የተገኘውን ውጤት አጠናክሮ ማስቀጠል እንደሚገባ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ ገለጹ።
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባለፉት ዘጠኝ ወራት የፌዴራልና የክልል ፍርድ ቤቶች እና የፍትሕ…