ኢትዮጵያ በአካባቢ ጥበቃ የመሪነት ሚናዋን እየተወጣች ነው – ዲፕሎማቶች እና የውጭ ባለሀብቶች
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በአረንጓዴ አሻራ አማካኝነት በአካባቢ ጥበቃ የመሪነት ሚናዋን እየተወጣች እና የተሻለ ነገን እየገነባች ነው አሉ ዲፕሎማቶች እና የውጭ ኢንቨስተሮች።
የቻይና ኤምባሲ እና የውጭ ኩባንያ ሃላፊዎች በሸገር ከተማ ፉሪ ክፍለ ከተማ በተካሄደው…