የወንድማማችነት እሴትን በማጠናከር ለሀገር ሰላምና እድገት በጋራ መስራት ይገባል -የዒድ አልፈጥር በዓል ተሳታፊዎች
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአብሮነትና የወንድማማችነት እሴትን በማጠናከር ለሀገር ሰላምና እድገት በጋራ መስራት እንደሚገባ የአዲስ አበባ የዒድ አል ፈጥር በዓል ተሳታፊዎች ገለጹ።
1 ሺህ 446ኛው የዒድ አል ፈጥር በዓል የሶላት ሥነ-ሥርዓት በርካታ የእምነቱ ተከታዮች…