ኢትዮጵያ በፈተናዎች ውስጥ ሆና የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ የምታደርገው ጥረት አበረታች ነው- ምሁራን
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በብዙ ፈተናዎች ውስጥ ሆና የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ የምታደርገው ጥረት የሚበረታታ መሆኑን የዘርፉ ምሁራን ገለጹ፡፡
የግብርና ምጣኔ ሃብት ተመራማሪዎች ዶክተር ከተማ በቀለ እና ዶክተር ስሜነህ ቢሴ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር…