የሐረሪ ክልል የንፁህ መጠጥ ውሃ አቅርቦት ሽፋንን ካለበት ደረጃ ለማሳደግ ድጋፍ እንደሚደረግ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልልን የንፁህ መጠጥ ውሃ አቅርቦት ሽፋንን ካለበት ደረጃ ለማሳደግ ብሎም በሳኒቴሽን እና ኢነርጂ ዘርፍ የውሃ እና ኢነርጂ ሚኒስቴር አስፈላጊውን እገዛ እንደሚያደርግ ገለጸ።
የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ ከውሃ እና ኢነርጂ…