Fana: At a Speed of Life!

ለብሔራዊ ጥቅም መከበር ለሰሩ የሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን የዕውቅና መርሐ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለብሔራዊ ጥቅም መከበር ለሰሩ የሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን የዕውቅና መርሐ ግብር በዓድዋ ድል መታሰቢያ ተካሄደ። በንግድ ሚዲያ ዘርፍ ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት (ኤፍ ቢ ሲ) በዘርፉ ለነበረው አስተዋጽኦ የዋንጫ ተሸላሚ ሆኗል። የመንግስት…

በኦሮሚያ ክልል በ1 ነጥብ 5 ሚሊየን ሄክታር ላይ ሩዝ ለማልማት እየተሠራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ1 ነጥብ 5 ሚሊየን ሔክታር መሬት ላይ ሩዝ ለማልማት እየተሠራ መሆኑን የኦሮሚያ ክልል ግብርና ቢሮ ኃላፊ ጌቱ ገመቹ ገለጹ፡፡ ከዚህም 60 ሚሊየን ኩንታል ምርት ይገኛል ተብሎ እንደሚጠበቅ ተናግረዋል። ኃላፊው በጅማ ዞን ዴዶ ወረዳ የሩዝ ሰብል…

የኦሮሚያ ክልል ከተሞች የሕዝቡን ጥያቄ መሰረት ያደረገ ልማት እንዲኖራቸው እየተሠራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የክልሉ ከተሞች የሕዝቡን የመልማት ጥያቄ መሰረት ያደረጉና ደረጃቸውን የጠበቁ መሰረተ ልማቶች እንዲኖራቸው የክልሉ መንግሥት እየሰራ መሆኑን የጨፌ ኦሮሚያ አፈ ጉባኤ ሰዓዳ አብዱረህማን ገለጹ። በሞጆ ከተማ ከ360 ሚሊየን ብር በሚልቅ ወጪ የተገነቡ…

በአርሲ ዞን የተገነቡ ፕሮጀክቶች እየተመረቁ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በምክትል ርዕሰ መሥተዳድር ማዕረግ የኦሮሚያ ክልል ማኅበራዊ ክላስተር አስተባባሪ አብዱልሃኪም ሙሉ በአርሲ ዞን የተገነቡ ፕሮጀክቶችን እየመረቁ ነው፡፡ ፕሮጀክቶቹ በተያዘላቸው የጥራት ደረጃ እና ጊዜ ተገንብተው መመረቃቸውንም አቶ አብዱልሃኪም…

ከስፔን ጋር ለፍጻሜ የሚፋለመው ብሔራዊ ቡድን ዛሬ ይለያል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከስፔን ጋር ለፍጻሜ የሚፋለመው ብሔራዊ ቡድን የሚለይበት የእንግሊዝና ኔዘርላንድስ (ሆላንድ) ጨዋታ ተጠባቂ ነው፡፡ በ17ኛው የአውሮፓ ዋንጫ የግማሽ ፍጻሜ ሁለተኛ መርሐ-ግብር እንግሊዝ ከኔዘርላንድስ ዛሬ ምሽት 4 ሠዓት ላይ በሲግናል ኢዱና ፓርክ…

አቶ ኡሞድ በጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ አረንጓዴ ዐሻራቸውን አኖሩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ርዕሠ መሥተዳድር ኡሞድ ኡጁሉን ጨምሮ የጋምቤላ ክልል ከፍተኛ አመራሮች በጋምቤላ ዩኒቨርሲቲ የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ-ግብር አካል የሆነ ችግኝ ተከላ አከናውነዋል፡፡ ርዕሰ መሥተዳድሩ የዘንድሮውን የአረንጓዴ ዐሻራ ክልል አቀፍ መርሐ-ግብር ትናንት…

የተለያዩ ከተሞች ከንቲባዎች በአዲስ አበባ የኮሪደር ልማትን እየጎበኙ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የተለያዩ ከተሞች ከንቲባዎች በአዲስ አበባ እየተከናወኑ ያሉ የኮሪደር የልማት ሥራዎችን እየጎበኙ ነው፡፡ እስከ አሁን ከእሪ በከንቱ በፒያሳ አራት ኪሎ ያለውን የኮሪደር ልማት የሥራ እንቅስቃሴ የጎበኙ ሲሆን በቀጣይም ሌሎች የኮሪደር ልማት…

ድሬዳዋ እና አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደርን ጨምሮ ስድስት ክልሎች የሰብዓዊ ድጋፍ ጥያቄን በራሳቸው መሸፈን የሚያስችል አቅም ፈጥረዋል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ድሬዳዋ እና አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደርን ጨምሮ ስድስት ክልሎች የሰብዓዊ ድጋፍ ጥያቄን በራሳቸው መሸፈን የሚያስችል አቅም መፍጠራቸውን የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽነር አምባሳደር ሽፈራው ተክለማርያም(ዶ/ር) ተናገሩ። ኢትዮጵያን ከተረጂነት…

በአዳማ ከተማ ከ6 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ የተገነቡ ፕሮጀክቶች ተመረቁ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዳማ ከተማ አስተዳደር ከ6 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ የተገነቡ የመሰረተ-ልማት ፕሮጀክት ተመረቁ፡፡  ፕሮጀክቶቹን የመረቁት በብልፅግና ፓርቲ የኦሮሚያ ክልል ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ፍቃዱ ተሰማ እና ሌሎች የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች ናቸው፡፡…

ግብር በወቅቱና በታማኝነት መክፈል ሀገርን መገንባት ነው- አቶ ጥላሁን ከበደ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ግብርን በወቅቱ እና በታማኝነት መክፈል ሀገርን ማልማትና መገንባት በመሆኑ የሚያኮራ የዜግነት ተግባር ነው ሲሉ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ጥላሁን ከበደ ገለጹ፡፡ ርዕሰ መሥተዳድሩ ዓመታዊ የግብር መክፈያ ወቅትን በተመለከተ ባስተላለፉት…