Fana: At a Speed of Life!

ሕብረተሰቡ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ጥያቄዎቹን እንዲያቀርብ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሕብረተሰቡ በትምህርት፣ በጤና፣ በኢኮኖሚ ጉዳዮችና አምራች ዘርፎች ላይ ጥያቄዎቹንና ማብራሪያ የሚሹ ጉዳዮችን እንዲያቀርብ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት ጥሪ አቀረበ፡፡ በዚሁ መሠረት ሕብረተሰቡ በጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት የማኅበራዊ ትሥሥር…

እንጆሪ እና ሳፍሮን ለውጪ ገበያ የሚያቀርብ ኩባንያ ወደ ሥራ ሊገባ መሆኑ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኩባንያው በዘመናዊ መንገድ እንጆሪ እና ለመድኃኒት ግብዓት የሚውል ሳፍሮን የተሰኘ አበባ በማምረት ለውጪ ገበያ ማቅረብ የሚያስችለውን ሥራ በቦሌ ለሚ ኢንዱስትሪ ፓርክ ውስጥ ለመጀመር ስምምነት ፈረመ፡፡ የመግባቢያ ስምምነቱን የፈረሙት፤ የኢንዱስትሪ…

ሆስፒታሉ በቅርቡ የጨረር ሕክምና ለመጀመር እየሠራ መሆኑን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቅዱስ ጳውሎስ ሆስፒታል ሚሊኒየም የሕክምና ኮሌጅ በቅርቡ የጨረር ሕክምና ለመጀመር የሚያስችለውን ዝግጅ እያከናወነ መሆኑን አስታወቀ፡፡ በየዓመቱ እስከ 10 ሺህ የሚደርሱ የካንሰር ታማሚዎችን እያስተናገደ የሚገኘው ሆስፒታሉ፤ የሕክምና ጥራት እና…

በከሚሴ ከተማ የሰላምና የልማት ምክክር መድረክ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል የኦሮሞ ብሔረሰብ አሥተዳደር እና የሰሜን ሸዋ ዞኖች አጎራባች ወረዳዎች ተወካዮች በተገኙበት በከሚሴ ከተማ የሰላምና የልማት ምክክር መድረክ ተካሄደ፡፡ ውይይቱ የተካሄደው፤ "ከረመዳን አስከ ረመዳን፣ ከትንሳኤ እስከ ትንሳኤ" በሚል…

በአዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር የትጥቅ ትግልን የሚቃወም ሕዝባዊ ሰልፍ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል አዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር ፋግታ ለኮማ ወረዳ የትጥቅ ትግልን የሚቃወምና ሰላማዊ አማራጮችን የሚደግፍ ሕዝባዊ ሰልፍና የሰላም ኮንፈረንስ ተካሂዷል። በሕዝባዊ ሰልፉ ላይ የክልሉ ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎችና የአካባቢው ነዋሪዎች መሳተፋቸውን…

በመጋቢት የደም ልገሣ የንቅናቄ ሥራ እንደሚከናወን ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) መጋቢትን የደም ልገሣ ወር በማድረግ የንቅናቄ ሥራዎችን እንደሚያከናውን የኢትዮጵያ ደምና ኅብረ-ህዋስ ባንክ አገልግሎት አስታወቀ። አገልግሎቱ ከበጎ ፈቃደኞች ደምና ኅብረ-ህዋስ በማሠባሠብና ደኅንነቱን በማረጋገጥ ለተጠቃሚዎች እያሥተላለፈ መሆኑን…

የኢሉ ገላን የሙዝ ኢኒሼቲቭን ወደ 27 ሺህ ሔክታር ማሳደግ ተቻለ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2012 ዓ.ም በ70 ሔክታር ላይ የተጀመረውን የሙዝ ምርጥ ዘር ልማት አሁን 27 ሺህ ሔክታር ማድረስ መቻሉን የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ገለጹ፡፡ ርዕሰ መሥተዳድሩ በማኅበራዊ ትሥሥር ገጻቸው ባጋሩት ጽሑፍ፤ በዚህ ሥራ…

ኢትዮጵያ ድሮን ለውጭ ገበያ ማቅረብ የሚያስችል አቅም ገንብታለች- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ድሮን አምርቶ ከመጠቀም ባሻገር ለውጭ ገበያ ማቅረብ የሚያስችል አቅም መገንባቷን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አስታወቁ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለሲቪልና ወታደራዊ አገልግሎት የሚውሉ ሰው አልባ አውሮፕላኖችን (ድሮን)…

ዓለም አቀፉ የሴቶች ቀን በኢትዮጵያ ለ49ኛ ጊዜ ተከበረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ዓለም አቀፉ ሴቶች ቀን በኢትዮጵያ ደረጃ ለ49ኛ ጊዜ ተከብሮ ውሏል፡፡ ቀኑ በተለያዩ የሀገሪቱ ክልሎች እና ከተሞች በተለያዩ ዝግጅቶች፤ ፈጣንና ቀጣይነት ያለው ሁሉን አቀፍ ለውጥ በሴቶች ተሳትፎ ይረጋገጣል በሚል መሪ ሐሳብ ተከብሯል፡፡

ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በነጋሶ ጊዳዳ ልዩ 2ኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተገኝተው ተማሪዎችን አበረታቱ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) በደምቢዶሎ ከተማ ነጋሶ ጊዳዳ ልዩ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተገኝተው ተማሪዎችን አበረታቱ፡፡ በዚሁ ጊዜ፤ ተማሪዎች ኩረጃና ስርቆት የሚጠየፉ፣ በራሳቸው የሚሠሩና ጊዜያቸውን በአግባቡ የሚጠቀሙ…