ፓርቲዎች ለሰላምና ዴሞክራሲ ባህል መዳበር ሚናቸውን አጠናክረው ሊቀጥሉ ይገባል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የሀገራችን የፖለቲካ ፓርቲዎች ለዘላቂ ሰላምና ለዴሞክራሲ ባህል መዳበር ሚናቸውን አጠናክረው ሊቀጥሉ ይገባል አሉ።
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ "ሰላምን…