Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ ቡና ፋሲል ከነማን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ14ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ኢትዮጵያ ቡና ፋሲል ከነማን 2 ለ 0 አሸንፏል። ቀን 10፡00 ላይ በአዲስ አበባ ስታዲየም የተካሄደው ጨዋታ በኢትዮጵያ ቡና አሸናፊነት ተጠናቅቋል። በጨዋታው የኢትዮጵያ ቡናን…

ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ሀድያ ሆሳዕና አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ14ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና ሀድያ ሆሳዕና ያለምንም ግብ አቻ ተለያይተዋል። ቀን 9 ሰዓት ላይ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ ነው ሁለቱ ቡድኖች ነጥብ…

ባሕር ዳር ከተማ መቻልን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ14ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ባሕር ዳር ከተማ መቻልን 2 ለ 1 አሸንፏል፡፡ ቀን 7 ሰዓት በአዲስ አበባ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ የባሕር ዳር ከተማን ግቦች ፍቅረሚካኤል ዓለሙ እና ግርማ ዲሳሳ ሲያስቆጥሩ መሐመድ…

በአፍሪካ ዋንጫ ዛሬ ሁለት የሩብ ፍጻሜ ጨዋታዎች ይደረጋሉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሞሮኮ አስተናጋጅነት እየተካሄደ በሚገኘው የ2025 የአፍሪካ ዋንጫ የሩብ ፍጻሜ ጨዋታዎች አልጄሪያ ከናይጄሪያ እንዲሁም ግብፅ ከኮትዲቯር ይገናኛሉ። ምሽት 1፡00 ሰዓት ላይ በውድድሩ ጠንካራ አቋማቸውን በማስመልከት የምድብ ጨዋታቸውን ሙሉ በሙሉ…

በኦሮሚያ ክልል 9 ሚሊየን ሔክታር መሬት ላይ የለማ ሰብል ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል በ2017/18 ምርት ዘመን በመኸር ከለማው ከ11 ሚሊየን ሔክታር መሬት ውስጥ እስካሁን 9 ሚሊየን ሔክታር መሬት ላይ የሰብል ምርት ተሰብስቧል፡፡ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አወሉ አብዲ በሰሜን ሸዋ ዘን እየተከናወነ የሚገኘውን…

ግብር ከፋዮች የታተመላቸውን ደረሰኝ ወደ ታክስ ማዕከላቸው በመሄድ ሊወስዱ ይገባል – ሚኒስቴር

አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የገቢዎች ሚኒስቴር ግብር ከፋዮች ለቅጣት እንዳይዳረጉ የታተመላቸውን ደረሰኝ በታክስ ማዕከላቸው እንዲወስዱ አሳስቧል። ልዩ መለያ ኮድ ያለው የእጅ በእጅ የሽያጭ ደረሰኝ ከዛሬ ጀምሮ ሙሉ በሙሉ ወደ ትግበራ መግባቱ ተመላክቷል፡፡ የገቢዎች ሚኒስቴር…

ኢትዮጵያና ቻይና ስትራቴጂያዊ አጋርነታቸውን ለማጠናከር ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እና ቻይና ዘርፈ ብዙ ትብብራቸውን በማሳደግ ስትራቴጂያዊ አጋርነታቸውን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር ተስማምተዋል፡፡ የቻይና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ይ በኢትዮጵያ ባደረጉት ይፋዊ የሥራ ጉብኝት ከጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና…

በአፍሪካ ዋንጫ ሞሮኮ ከካሜሩን የሚያደርጉት የሩብ ፍጻሜ ጨዋታ ይጠበቃል

አዲስ አበባ፣ ጥር 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ35ኛው የአፍሪካ ዋንጫ የሩብ ፍጻሜ መርሐ ግብር አዘጋጇ ሞሮኮ ከካሜሩን ጋር የምታደርገው የሩብ ፍጻሜ ጨዋታ ተጠባቂ ነው። የአፍሪካ ዋንጫ የሩብ ፍጻሜ መርሐ ግብር ዛሬ ምሽት በሚደረጉ ሁለት ጨዋታዎች የሚጀመር ሲሆን፤ ማሊ ከሴኔጋል ምሽት 1 ሰዓት…

በትግራይ ክልል የምክክር ሂደቱ በጊዜው እንዲካሄድ የባለድርሻዎች ሚና …

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በትግራይ ክልል የምክክር ሂደቱ በጊዜው እንዲካሄድ በክልሉ የሚገኙ ባለድርሻዎች በትብብር ሊሰሩ ይገባል አለ። የኮሚሽኑ ቃል አቀባይ ጥበቡ ታደሰ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት፤ በሀገራዊ ምክክር ሂደት የትግራይ ክልል…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ይን በብሔራዊ ቤተመንግሥት ተቀበሉ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለሁለት ቀናት ይፋዊ ጉብኝት ወደ ኢትዮጵያ የመጡትን የቻይና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ይን በብሔራዊ ቤተመንግሥት ዛሬ ተቀብለዋል። የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት መረጃ እንዳመለከተው፤ ጉብኝቱ የወል…