Fana: At a Speed of Life!

አቶ ሙስጠፌ መሀመድ ከፀጥታ ተቋማት አመራሮች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሀመድ ከፀጥታ ተቋማት አመራሮች ጋር ተወያይተዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ ከሀገር መከላከያ ሰራዊት እና ከክልሉ የፀጥታ ተቋማት አመራሮች ጋር ተወያይተዋል። በውይይቱ በክልሉ ድንበር አካባቢዎች ሰላምና…

በትግራይ ክልል 2ኛው ዙር የሴፍቲኔት ፕሮግራም ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በትግራይ ክልል በዝቅተኛ ገቢ የሚተዳደሩ ዜጎችን ተጠቃሚ የሚያደርግ 2ኛው ዙር የከተማ ልማታዊ ሴፍቲኔት ፕሮግራም ዛሬ በመቐለ ከተማ ተጀምሯል። የፌዴራል መንግስት በመደበው ከ670 ሚሊየን ብር በላይ በጀት ወደ ተግባር የገባው ፕሮግራሙ ከ3 ሺህ…

የባህር በር ጉዳይን በዓለም አቀፍ ደረጃ ተቀባይነት እንዲያገኝ ማድረግ ተችሏል – ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የባህር በር ጉዳይ በዓለም አቀፍ ደረጃ የተሻለ ተቀባይነት እንዲያገኝ ማድረግ መቻሉን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ገለጹ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት የ2017 በጀት ዓመት የሦስተኛው ሩብ…

አርሰናል እና ብሬንትፎርድ አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ32ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር አርሰናል እና ብሬንትፎርድ 1 ለ 1 አቻ ተለያይተዋል፡፡ ምሽት 1፡30 ላይ በሜዳቸውና እና በደጋፊያቸው ፊት ብሬንትፎርንድን ያስተናገዱት መድፈኞቹ በድጋሚ ነጥብ ጥለዋል፡፡ አርሰናል…

በሶማሊያ የተሰማራው የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ውጤታማ ሥራ እያከናወነ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሶማሊያ የተሰማራው የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት ውጤታማ ሥራ እያከናወነ እንደሚገኝ ተገልጿል። የመከላከያ ሰላም ማስከበር ማዕከል ኃላፊ ሜ/ጀ አዳምነህ መንግስቴ በሶማሊያ የተሰማራውን የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት እንቅስቃሴ በባይደዋ ሴክተር 3…

በመዲናዋ በ7 ቢሊየን ብር የኢንዱስትሪ ክላስተር እየተገነባ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በ7 ቢሊየን ብር የኢንዱስትሪ ክላስተር እየተገነባ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ ም/ከንቲባ እና የኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ኃላፊ ጃንጥራር አባይ ገለጹ። የ2017 የአምራች ኢንዱስትሪዎች አውደ ርዕይ "ከሸማችነት ወደ አምራችነት"…

ባለፉት 9 ወራት በዋና ዋና የማክሮ ኢኮኖሚ አመላካቾች ስኬታማ አፈጻጸም ተመዝግቧል- ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት ዘጠኝ ወራት በዋና ዋና የማክሮ ኢኮኖሚ አመላካቾች ስኬታማ አፈጻጸም መመዝገቡን የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር) አስታወቁ። የ2017 በጀት ዓመት የ3ኛው ሩብ ዓመት የ100 ቀን አፈጻጸም እና የተሟላ የማክሮ ኢኮኖሚ ትግበራ…

የውጭ ዕዳ ከጂዲፒ ጋር ያለው ምጣኔ ወደ 13 ነጥብ 7 ከመቶ መድረሱ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አዲስ የውጭ ምንዛሬ አሰራር መዘርጋቱም ከውጭ የሚላክ የውጭ ምንዛሪ እንዲጨምር በማድረግ የሀገራችንን የውጪ ምንዛሬ ክምችት እንዲጨምር ማስቻሉ ተገልጿል። በዛሬው ዕለት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት የ2017 ዓ.ም የዘጠኝ…

አቶ ኦርዲን በድሪ ዜጎች የዲጂታል መታወቂያ ተጠቃሚ እንዲሆኑ ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ ዜጎች በብሔራዊ ዲጂታል መታወቂያ መስጫ ማዕከላት በመገኘት እንዲመዘገቡ ጥሪ አቅርበዋል። ርዕሰ መስተዳድሩ በክልሉ በሚገኙ ወረዳዎች የዲጂታል መታወቂያ አገልግሎት መስጫ ማዕከላት የምዝገባ ሒደት…

ሀገራዊ ልማት የሁሉንም ርብርብ ስለሚጠይቅ ሕዝቡን አስገንዝቦ ማነሣሣት ላይ ሊተኮር ይገባል – ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሚዲያና ኮሙኒኬሽን ዘርፉ ሀገራዊ ትልሞችንና የመዳረሻ ግቦችን ማስገንዘብ ላይ በትኩረት መስራት እንደለበት የገንዘብ ሚኒስትር ዴዔታ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ለክልል እና ከተማ አስተዳደር የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አመራሮች እና ከፍተኛ…