Browsing Category
ቢዝነስ
ድርጅቱ 13 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር በላይ ጠቅላላ የዓረቦን ገቢ ሰበሰበ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ መድን ድርጅት በተጠናቀቀው 2017 በጀት ዓመት 13 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር በላይ ጠቅላላ የዓረቦን ገቢ ሰብስቧል፡፡
የድርጅቱ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ አቤል ታደሰ እንዳሉት÷ ኢትዮጵያ በተለያዩ ዘርፎች ፈጣን የኢኮኖሚ ለውጥ ላይ…
አየር መንገዱ ወደ ያቤሎ በረራ ለመጀመር ዝግጅቱን አጠናቀቀ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ያቤሎ አውሮፕላን ማረፊያ ሶስት ሳምንታዊ በረራዎችን ለማድረግ ዝግጅቱን አጠናቅቋል።
አየር መንገዱ ነሐሴ 25 ቀን 2017 ዓ.ም ተመርቆ ስራ ወደሚጀምረው የያቤሎ አውሮፕላን ማረፊያ በረራ ለመጀመር መዘጋጀቱን ለፋና…
ኢትዮጵያ ሽብርተኞችን በገንዘብ መርዳት የሚያስችሉ መንገዶችን ለመዝጋት እየሰራች ነው
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፋይናንስ ደህንነት አገልግሎት ኢትዮጵያ ሽብርተኞችን በገንዘብ መርዳት የሚያስችሉ መንገዶችን ለመዝጋት ጠንካራ እና ቁርጠኛ በሆነ መንገድ እየተንቀሳቀሰች ትገኛለች አለ።
የአገልግሎቱ ዋና ዳይሬክተር ሙሉቀን አማረ ለፋና ሚድያ ኮርፖሬሽን እንዳሉት፤…
የኮሎምቢያ ባለሃብቶች በኢትዮጵያ ኢንቨስት እንዲያደርጉ ጥሪ ቀረበ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የንግድ እና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር የኮሎምቢያ ባለሃብቶች በኢትዮጵያ የኢንቨስትመንት እንቅስቃሴ ተሳትፎ እንዲያደርጉ ጥሪ አቀረበ።
የኢትዮ-ኮሎምቢያ የንግድ ትብብር ቢዝነስ ፎረም የሀገራቱ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር ተወካዮች እና…
የመጀመሪያው የቴምር ፌስቲቫል በኢትዮጵያ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ ዓለም አቀፍ የቴምር ፌስቲቫል በአፋር ክልል ሰመራ ከተማ እየተካሄደ ነው።
በፌስቲቫሉ ላይ የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ፣ ከዘጠኝ የተለያዩ የዓለም ሀገራት የተውጣጡ የግብርና…
በኢትዮጵያ የሚካሄዱ ዓለም አቀፍ ጉባዔዎች የዲፕሎማሲ ግንኙነቶችን ያጠናክራሉ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ የሚካሄዱ ዓለም አቀፍ መድረኮች የዲፕሎማሲ ግንኙነቶችን ለማጠናከር በር ከፋች ናቸው አሉ የፖለቲካ እና ዓለም አቀፍ ግንኙነት ምሁራን፡፡
በኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ሳይንስ እና ዓለም አቀፍ ግንኙነት መምህር እና…
የመንገድ መሰረተ ልማት የብልፅግና ጉዞን ለመደገፍ ከፍተኛ እገዛ እያደረገ ይገኛል – ወ/ሮ ጫልቱ ሳኒ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ የመንገድ መሰረተ ልማት ሁሉን አቀፍ ልማት ለማፋጠንና የብልፅግና ጉዞን ለመደገፍ ከፍተኛ እገዛ እያደረገ ነው አሉ።
ሀገር አቀፍ የመንገድ ዘርፍ ጉባኤ ‘በጋራ ኢትዮጵያን እንገንባ’ በሚል መሪ ሀሳብ…
በአዲስ አበባ እየተከናወነ ያለው የገበያ ማረጋጋት ሥራ…
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በቀጣይ ለሚከበሩ በዓላት ምርቶችን በስፋት በማቅረብ የገበያ ማረጋጋት ሥራ እየተከናወነ ነው ፡፡
የከተማዋ ምክትል ከንቲባና የኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ኃላፊ አቶ ጃንጥራር አባይ በሰጡት መግለጫ ፥ በቀጣይ ለሚከበሩ…
የደስታ ዜና ከዩቶፒያ ቴክኖሎጂ ! ውድ ደንበኞቻችን እንኳን ደስ አላቹ !
ማስታወቂያ
የደስታ ዜና ከዩቶፒያ ቴክኖሎጂ ! ውድ ደንበኞቻችን እንኳን ደስ አላቹ !
በቃላችን መስረት 3ኛ ዙር የመኪና ርክክብ በይፋ ተጀምራል !
በዘርፉ ፈር ቀዳጅ የሆነው ድርጅታችን ዩቶፒያ ቴክኖሎጂ ሃላ/የተ/የግ/ማ “የዮቶፕያ ግሪን ሞቢሊቲ ፕሮጀክት” (Utopia Green…
የውጭ ምንዛሪ ወጪ የሚያስቀሩ 96 ዓይነት ምርቶች …
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢንዱስትሪ ሚኒስቴር የውጭ ምንዛሪ ወጪን የሚያስቀሩ 96 ዓይነት ምርቶች በሀገር ውስጥ እየተመረቱ ነው አለ፡፡
በሚኒስቴሩ የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ጽ/ቤት ሃላፊ አያና ገብሬ (ዶ/ር) እንዳሉት፤ መንግስት ገቢ ለማሳደግና የውጭ ምንዛሪ ወጪን…