Browsing Category
ቢዝነስ
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ተጨማሪ ቦይንግ ድሪምላይነር አውሮፕላን ተረከበ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ተጨማሪ ቦይንግ 787- 8 ድሪምላይነር አውሮፕላን በዛሬው ዕለት ተረክቧል፡፡
አዲሱ አውሮፕላን በአንድ ጊዜ 213 መንገደኞችን የሚያጓጉዝ ሲሆን ÷ የሚሰጠውን ምቹና ጥራት ያለው አገልግሎት እንደሚያጠናክርም…
የዲጂታል ባንኪንግ አገልግሎትን ይበልጥ ለማጠናከር በትኩረት እየሰራሁ ነው – ግሎባል ባንክ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ግሎባል ባንክ ኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ያስቀመጠውን ዝቅተኛ የተከፈለ ካፒታል ከቀነገደቡ በፊት አሟልቻለሁ አለ፡፡
የግሎባል ባንክ ዋና ሥራ አስፈጻሚ ተስፋዬ ቦሩ (ዶ/ር) እንዳሉት ÷ ባንኩ ዘመኑን የዋጀ እንዲሁም በቴክኖሎጂ የታገዘ አስተማማኝና…
አስተማማኝ የፋይናንስ ሥርዓት መገንባት የሚያስችለው ኢንስቲትዩት…
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የተመሰከረላቸው የሒሳብ ባለሙያዎች ኢንስቲትዩት ሥራ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር በዛሬው ዕለት ተካሂዷል፡፡
የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሽዴ በዚህ ወቅት እንዳሉት ÷ የኢንስቲትዩቱ ሥራ መጀመር ዘመናዊና አስተማማኝ የፋይናንስ ሥርዓት…
ኢትዮጵያ የዓለም የንግድ ድርጅት አባል ለመሆን ትኩረት ሰጥታ እየሰራች ነው – ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ 98 በመቶ ንግድ የሚከናወንበት የዓለም የንግድ ድርጅት አባል ለመሆን በትኩረት እየሰራች ነው አሉ የንግድ እና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር)።
“ኢትዮጵያን በንግድ በማስተሳሰር ወደ ላቀ ደረጃ ማሸጋገር” የሚል መሪ ሐሳብ…
የሕብረት ሥራ ማሕበራት ችግር ፈቺ እንዲሆኑ እየተሰራ ያለው ሥራ ተጠናክሮ ይቀጥላል
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕብረት ሥራ ማሕበራትን በማዘመን ተወዳዳሪና ችግር ፈቺ እንዲሆኑ የተጀመረው ሪፎርም ተጠናክሮ ይቀጥላል አሉ የኢትዮጵያ ሕብረት ሥራ ኮሚሽን ጽ/ቤት ኃላፊ አምባዬ ወልዴ።
ኮሚሽኑ በሀገር አቀፍ ደረጃ በባሕር ዳር ከተማ ላለፉት 10 ቀናት ሲሰጥ…
በተመጣጣኝ ዋጋ ሸማችና አምራች የሚገናኙበት…
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የላፍቶ ቁጥር-2 ሁለገብ የገበያ ማዕከል ሸማችና አምራች በማገናኘት በመዲናዋ ገበያን በማረጋጋት ረገድ ከፍተኛ ሚና እየተጫወተ ይገኛል፡፡
የገበያ ማዕከሉ አትክልትና ፍራፍሬ፣ የጥራጥሬ እህሎች፣ የሰብል ምርቶች፣ በርበሬና ቅመማ ቅመም፣ የኢንዱስትሪ…
የኢትዮጵያን ዲጂታል ኢኮኖሚ ሊመራ የሚችል ስትራቴጂ ተቀርጾ እየተሰራ ነው – ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቀጣይ አምስት ዓመታት የኢትዮጵያን ዲጂታል ኢኮኖሚ ሊመራ የሚችል ስትራቴጂ ተቀርጾ እየተሰራ ነው አሉ የብሔራዊ ባንክ ገዥ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር)፡፡
2ኛው የብሔራዊ ዲጂታል ክፍያ ኮንፍረንስ የመክፈቻ ሥነ ሥርዓት…
አሃድ ቢዝነስ ግሩፕ ባለ 2 እና 3 እግር የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ ለገበያ አቀረበ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አሃድ ቢዝነስ ግሩፕ ምቹና ወጪ ቆጣቢ የሆኑ የአረንጓዴ ኢኮኖሚ ግንባታውን የሚደግፉ ባለ 2 እና 3 እግር የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን ለገበያ አቅርቧል፡
አሃድ ኤሌክትሪክ በትናንትናው ዕለት በደብረ ብርሃን ከተማ 17ኛ የመሸጫ ቦታውን…
ግብርናን በግብዓትና መካናይዜሽን በማስደገፍ ውጤታማ ለማድረግ እየተሰራ ነው – አቶ አዲሱ አረጋ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀገሪቱ የግብርናውን ዘርፍ ይበልጥ ውጤታማ ለማድረግ በበቂ ግብዓትና መካናይዜሽን በማስደገፍ እየተሰራ ነው አሉ የግብርና ሚኒስትር አዲሱ አረጋ።
የግብርና፣ የንግድና ቀጣናዊና ትስስር እና የኢንዱስትሪ ሚኒስቴሮች በጋራ በመሆን የስንዴ ምርትና…
የሲዳማ ባንክ አጠቃላይ ሀብት 5 ነጥብ 52 ቢሊየን ብር ደረሰ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሲዳማ ባንክ አጠቃላይ ሀብት 5 ነጥብ 52 ቢሊየን ብር ደረሰ።
የባንኩ አክሲዮን ማኅበር የባለ አክሲዮኖች 4ኛ መደበኛ እና 4ኛ አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባኤ በአዲስ አበባ ተካሂዷል።
የሲዳማ ባንክ ዳይሬክተሮች ቦርድ ሰብሳቢ አቶ አብርሃም…