Browsing Category
ቢዝነስ
የአፍሪካ ልማት ባንክ የኢትዮጵያን የለውጥ አጀንዳ ይደግፋል – ሲዲ ታህ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አዲሱ የአፍሪካ ልማት ባንክ ግሩፕ ፕሬዚዳንት ሲዲ ኦልድ ታህ (ዶ/ር) ተቋማችን የኢትዮጵያን የለውጥ አጀንዳ ይደግፋል አሉ።
ከዓለም ባንክና ከዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (አይኤምኤፍ) ዓመታዊ ጉባኤ ጎን ለጎን የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ…
ሃብት ለማፈላለግ የሚያስችለው የንጋት ሐይቅ ማስተር ፕላን
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ላይ የተፈጠረው ንጋት ሰው ሰራሽ ሐይቅ ያለውን ዕምቅ አቅም አሟጥጦ ለመጠቀም የሚያስችል ማስተር ፕላን በዝግጅት ላይ ይገኛል።
የማስተር ፕላኑ ዝግጅት በውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር አስተባባሪነት የሚመለከታቸውን…
ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) ከቻይና ፒፕልስ ባንክ ገዥ ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) ከቻይና ፒፕልስ ባንክ ገዥ ፓን ኮንግሼንግ ጋር ከዓለም ባንክና ከዓለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም (አይኤምኤፍ) ዓመታዊ ጉባኤ ጎን ለጎን ተወያይተዋል።
በውይይታቸው የኢትዮ ቻይና የፋይናንስ ትብብር…
ኢትዮ ቴሌኮም በሚቀጥሉት ሦስት ዓመታት የደንበኞችን ቁጥር ከ100 ሚሊየን በላይ ለማድረስ እየሰራ ነው
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም በሚቀጥሉት ሦስት ዓመታት የደንበኞችን ቁጥር ከ100 ሚሊየን በላይ ለማድረስ እየሰራ ነው አሉ ዋና ስራ አስፈፃሚ ፍሬሕይዎት ታምሩ፡፡
የተቋሙን የሦስት ዓመት የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ በተመለከተ ማብራሪያ የሰጡት ዋና ስራ…
ብሔራዊ ባንክ አይ ኤም ኤፍ በአባል ሀገራት ድርሻ ላይ ያደረገው ማሻሻያ እንዲፋጠን ጠየቀ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ አይ ኤም ኤፍ በአባል ሀገራት ድርሻ ላይ ያደረገው 50 በመቶ ማሻሻያ እንዲፋጠን የባንኩ ገዥ እዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) ጠየቁ።
ከ2025ቱ የዓለም ባንክ እና የአይ ኤም ኤፍ ዓመታዊ ስብሰባ ጎን ለጎን የአፍሪካ ግሩፕ…
ፓኪስታን ከአፍሪካ ጋር ላላት የንግድ ትስስር ኢትዮጵያ ሁነኛ የመግቢያ በር ናት – ጃም ካማል ከሃን
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፓኪስታን ከአፍሪካ ሀገራት ጋር ላላት የንግድ ትስስር ኢትዮጵያ ሁነኛ የመግቢያ በር ናት አሉ የፓኪስታን ንግድ ሚኒስትር ጃም ካማል ከሃን ፡፡
5ኛው የፓኪስታን አፍሪካ የንግድ ልማት ጉባዔ እና ዓውደ ርዕይ በአዲስ አበባ ሚሊኒየም አዳራሽ…
የጋምቤላ ክልል ከ1 ሺህ 500 ኪሎ ግራም በላይ ወርቅ ወደ ብሔራዊ ባንክ አስገባ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጋምቤላ ክልል ማዕድን ኤጀንሲ በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ሩብ ከ1 ሺህ 500 ኪሎ ግራም በላይ ወርቅ ለብሔራዊ ባንክ ገቢ ተደርጓል አለ፡፡
የኤጀንሲው ምክትል ዳይሬክተር አቶ ኤልያስ ገዳሙ እንዳሉት፤ በሩብ ዓመቱ 1 ሺህ 500 ኪሎ ግራም…
ብሔራዊ ባንክ ያካሄደው የውጭ ምንዛሪ ጨረታ ውጤት ይፋ ሆነ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ዛሬ ያካሄደው የውጭ ምንዛሪ ጨረታ ውጤት ይፋ ሆኗል።
በጨረታ ሒደቱ 31 ባንኮች የተሳተፉ ሲሆን÷ በዚህም የምንዛሪ ጨረታ አንድ የአሜሪካን ዶላር ዋጋ በአማካኝ 148 ነጥብ 1007 ብር ሆኖ መመዝገቡ ተገልጿል፡፡…
ብሔራዊ ባንክ የውጭ ምንዛሪ አቅርቦቱን አጠናክሮ ያስቀጥላል
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የውጭ ምንዛሪ ፍሰት የቀጠለ በመሆኑ የውጭ ምንዛሪ አቅርቦት በአዲሱ በጀት ዓመትም ተጠናክሮ ይቀጥላል አለ።
ብሔራዊ ባንክ የውጭ ምንዛሪ ጨረታ በነገው ዕለት እንደሚያካሂድ አስታውቋል።
ባንኩ ጨረታውን አስመልክቶ…
ክልሉ 7 ነጥብ 3 ሚሊየን ኩንታል የቅባት እህል ለውጪ ገበያ ለማቅረብ አቅዷል
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል በ2018 በጀት ዓመት 7 ነጥብ 3 ሚሊየን ኩንታል የቅባት እህል ለውጪ ገበያ ለማቅረብ ታቅዷል።
የክልሉ ንግድና ገበያ ልማት ቢሮ በጥራጥሬና የቅባት እህል ዘርፍ የውጭ ንግድን ለማሳደግ ዓላማ ያደረግ የምክክር መድረክ…