Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ቢዝነስ

የቁም እንስሳት ንግድ ሥርዓትን በማዘመን የአርብቶ አደሩን ተጠቃሚነት ለማሳደግ…

አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) የቁም እንስሳት ንግድ ሥርዓትን በማዘመን የአርብቶ አደሩን ተጠቃሚነት ለማሳደግ እየተሰራ ነው አሉ። ሚኒስትሩ በደቡብ ኦሞ ዞን በናፀማይ ወረዳ ቀይ አፈር ከተማ ‘የቀይ አፈር 2ኛ ደረጃ የቁም…

የቡና ሀብትን የቱሪዝም መዳረሻ ለማድረግ…

አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቡና ሀብትን የቱሪዝም መዳረሻ እንዲሆን ለማድረግ በትኩረት መስራት ይገባል አለ የቱሪዝም ሚኒስቴር። ሀገር አቀፍ የቡና ቱሪዝም ሴሚናር የተለያዩ ባለድርሻ አካላት በተገኙበት በሀዋሳ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል። በቱሪዝም ሚኒስቴር የቱሪዝም…

አንበሳ ኢንተርናሽናል ባንክ የመለያ (ብራንድ) ለውጥ አደረገ

አዲስ አበባ፣ 22 ጥር፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አንበሳ ባንክ የሚሰጣቸውን አገልግሎቶች በአዳዲስ ቴክኖሎጂዎች ለማቀላጠፍ የሚያስችል የመለያና የስያሜ ለውጥ አድርጌያለሁ አለ። ባንኩ የስያሜና የሎጎ ለውጥ ያደረገበትን አዲስ ብራንድ ይፋ አድርጓል። ከዚህ ቀደም "አንበሳ ኢንተርናሽናል ባንክ"…

በቴሌብር ከ6 ነጥብ 88 ትሪሊየን ብር በላይ የገንዘብ ዝውውር ተፈጸመ

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቴሌብር መተግበሪያ እስካሁን ከ6 ነጥብ 88 ትሪሊየን ብር በላይ የገንዘብ ዝውውር ተፈጽሟል አሉ የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬሕይወት ታምሩ፡፡ ፍሬሕይወት ታምሩ የተቋሙን የ2018 የግማሽ በጀት ዓመት አፈጻጸም አስመልክተው በሰጡት…

760 ቢሊየን ብር ገቢ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ጥር 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የገቢዎች ሚኒስቴር በተያዘው በጀት ዓመት 760 ቢሊየን ብር ገቢ ተሰብስቧል አለ። ሚኒስቴሩ የ2018 በጀት ዓመት የ6 ወራት ዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ በቢሾፍቱ ከተማ እያካሄደ ይገኛል። የገቢዎች ሚኒስትር አይናለም ንጉሴ በዚህ ወቅት እንዳሉት÷…

ባንኮች እርስ በርስ የውጭ ምንዛሪ ግብይት የሚያካሂዱበት ዲጂታል አውታር ስራ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባንኮች እርስ በርስ የውጭ ምንዛሪ ግብይት የሚያካሂዱበት ዲጂታል አውታር በይፋ ስራ ጀምሯል። በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ ላይ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ፣ የኢትዮጵያ የሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ፣ የንግድ ባንኮችና የፋይናንስ ዘርፉ ቁልፍ ባለድርሻ…

የዘመን ባንክ አጠቃላይ ሀብት 106 ቢሊየን ብር ደረሰ

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ መንፈቅ የዘመን ባንክ አጠቃላይ ሀብት 106 ቢሊየን ብር መድረሱን ባንኩ አስታወቀ። የዘመን ባንክ ከፍተኛና መካከለኛ አመራሮች በተገኙበት የባንኩ የስድስት ወራት እንቅስቃሴ ውይይት መድረክ ማጠቃለያ መርሐ ግብር ተካሂዷል።…

ከ359 ሺህ ቶን በላይ ማር ለማምረት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በበጀት ዓመቱ ከ359 ሺህ ቶን በላይ ማር ለማምረት እየተሰራ ነው አለ የግብርና ሚኒስቴር፡፡ በቤተሰብ ደረጃ የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ እንደ ሀገር ተግባራዊ እየተደረገ በሚገኘው የሌማት ትሩፋት መርሐ ግብር ትኩረት ከተደረገባቸው ዘርፎች መካከል…

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከ320 ቢሊየን ብር በላይ ብድር ሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ዘመኑን የዋጁ ቴክኖሎጂዎችን በመተግበር ለደንበኞች ቀልጣፋና አስተማማኝ አገልግሎት እየሰጠሁ ነው አለ። የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የደንበኞች አገልግሎት ሳምንት ማስጀመሪያ መርሐ ግብር አካሂዷል። በመርሐ ግብሩ የገንዘብ…

በአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ ለውጪ ገበያ ከቀረቡት ምርቶች ከግማሽ በላይ የሚሆነው በልዩ ኢኮኖሚ ዞኖች ውስጥ የተመረተ ነው – ኮርፖሬሽኑ

አዲስ አበባ፣ ጥር 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ባለፉት ስድስት ወራት ለውጪ ገበያ ካቀረበቻቸው የማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ምርቶች ውስጥ ከግማሽ በላይ የሚሆኑት በልዩ ኢኮኖሚ ዞኖችና ፓርኮች ውስጥ የተመረቱ ናቸው አለ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን፡፡ በኮርፖሬሽኑ የኮርፖሬት…