Browsing Category
ቢዝነስ
በኦሮሚያ ክልል ለገና በዓል መሰረታዊ የፍጆታ እቃዎች በተመጣጣኝ ዋጋ እየቀረቡ ነው
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ለመጪው ገና በዓል መሰረታዊ የፍጆታ እቃዎች በስፋትና በተመጣጣኝ ዋጋ ለገበያ እየቀረቡ ነው አለ የክልሉ ንግድ ቢሮ፡፡
የቢሮው ም/ሃላፊ አቶ ተስፋዬ ገሾ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት ÷ በበዓሉ የመሰረታዊ ፍጆታ እቃዎች…
በክልሉ የበዓል ፍጆታ እቃዎች ላይ አላስፈላጊ የዋጋ ጭማሪ እንዳይከሰት እየተሰራ ነው
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል በዓላትን ተከትሎ የሚከሰቱ የምርቶችን ዋጋ ጭማሪ ለመከላከል በትኩረት እየተሰራ ነው አለ የክልሉ ንግድና ኢንቨስትመንት ቢሮ፡፡
የቢሮ ኃላፊ አቶ ታሪኩ አካሉ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ መጪዎቹን የገናና…
ሲንቄ ኢንቨስትመንት ባንክ ከኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለስልጣን የስራ ፈቃድ አገኘ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሲንቄ ኢንቨስትመንት ባንክ በኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ ዘርፍ የራሱን ሚና ለመጫወት ፈቃድ ተቀብሎ በይፋ ስራ ጀምሯል።
በስራ ማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ ላይ የኢንቨስትመንት ባንኩ ስራ አስፈፃሚ ግርማ ሙለታ እንዳሉት፤ ለባንኩ የተሰጠው ፈቃድ ታሪካዊ…
ኢትዮጵያ የቡና ቱሪዝም መዳረሻ መሆኗን ለማሳየት ያለመው መርሐ ግብር…
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቱሪዝም ሚኒስቴር የቡና ቱሪዝምን በተመለከተ ለመገናኛ ብዙኃን ባለሙያዎች የግንዛቤ ማስጨበጫ መርሐ ግብር እያካሄደ ነው።
መርሐ ግብሩ ኢትዮጵያ የአረቢካ ቡና መገኛ መሆኗን በማጉላትና ቡና ከኢትዮጵያውያን ባህል ጋር ያለውን ጥልቅ ቁርኝት…
የኢትዮጵያ ፖስታ የኢ-ኮሜርስ መተግበሪያና ሳጥን አልባ የመልዕክት አገልግሎት ይፋ አደረገ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የኢ-ኮሜርስ መተግበሪያና ሳጥን አልባ የመልዕክት አገልግሎት ይፋ አድርጓል፡፡
የኢትዮጵያ ፖስታ ዋና ስራ አስፈጻሚ ዳግማዊ አልዬ በዚሁ ወቅት እንዳሉት፥ ዲጂታል ቴክኖሎጂን በመጠቀም አገልግሎቱን የሚጠቀሙ ደንበኞችን አድራሻ በቀላሉ…
የቡና አምራች አርሶ አደሮችን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ እየተሰራ ነው – አቶ አዲሱ አረጋ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቡና አምራች አርሶ አደሮችን ተጠቃሚነት የሚያረጋገጡ የማሻሻያ ስራዎች እየተሰሩ ነው አሉ የግብርና ሚኒስትሩ አዲሱ አረጋ፡፡
በሚኒስትሩ የተመራ ቡድን በሲዳማ ክልል ተገኝቶ የቡና ልማት እንቅስቃሴን ጎብኝቷል።
በዚህ ወቅት አቶ አዲሱ አረጋ…
ከቡና ወጪ ንግድ የሚገኘውን ገቢ ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ ነው – ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀምና የምርት ጥራትን በማስጠበቅ ከቡና ወጪ ንግድ የሚገኘውን ገቢ ለማሳደግ እየተሰራ ነው አሉ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)።
በክልሉ ሸካ ዞን የዘመናዊ ቡና ልማት…
ኮንፈረንሱ የኢትዮጵያ እና ቻይናን የትብብር መንፈስ የሚያንጸባርቅ ነው – ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ በቻይና እየተካሄደ የሚገኘው የቻይና-ኢትዮጵያ የቡና ኢኮኖሚና ንግድ ትብብር ኮንፈረንስ የሁለቱን ሀገራት የትብብር መንፈስ የሚያንጸባርቅ ነው አሉ፡፡
ፕሬዚዳንቱ በቻይና ሁናን ግዛት ጁጆ ከተማ እየተካሄደ የሚገኘውን…
በምርምር በተገኘ ዝርያ የቡና ምርታማነትን በሄክታር 28 ኩንታል አድርሰናል – ንጉሴ ደቻሳ (ፕ/ር)
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በምርምር በተገኘ ዝርያ የቡና ምርታማነትን በሄክታር 28 ኩንታል አድርሰናል አሉ የኢትዮጵያ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ንጉሴ ደቻሳ (ፕ/ር)።
በ2017 በጀት ዓመት በቡና ምርት ለመጀመሪያ ጊዜ ከ2 ቢሊየን ዶላር በላይ ገቢ…
ሼፍ መክብብ ዘውዴ የማይ-ክሽን ብራንድ አምባሳደር ሆነ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሎንግ ሪቨር አግሮ ኢንዱስትሪ ሼፍ መክብብ ዘውዴን የማይ-ክሽን ብራንድ አምባሳደር አድርጓል፡፡
ከ20 ዓመታት በላይ በዘርፉ ሲሰራ የቆየው ሼፍ መክብብ ዘውዴ "ምርጡ ገበታ" በተሰኘ የቴሌቪዥን ፕሮግራም በዳኝነት የሚሳተፍ ሲሆን፥ ከማይ-ክሽን ጋር…