Browsing Category
ቢዝነስ
ከሻይ ቅጠል ልማት የሚገኘውን ገቢ ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ ነው – ባለስልጣኑ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከሻይ ቅጠል ልማት የሚገኘውን ገቢ ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ ነው አሉ የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር አዱኛ ደበላ (ዶ/ር)፡፡
የኢትዮጵያ ቡናና ሻይ ባለስልጣን፣ የግብርና ሚኒስቴርና የኦሮሚያ ክልል ግብርና ቢሮ አመራሮችና…
የኢንዱስትሪ ፓርኮች ለሀገራዊ ልማት…
አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢንዱስትሪ ፓርኮች በኢትዮጵያ የስራ እድል በመፍጠር እና ሀገራዊ ልማትን በማገዝ ረገድ የሚበረክተው አስተዋጽዖ እያደገ መጥቷል አለ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን።
ኮርፖሬሽኑ በመንግሥት እና በግል ባለሀብቶች የለሙ ልዩ ኢኮኖሚ ዞኖች…
በመዲናዋ ቅዳሜና እሑድ ገበያዎች የምርት እጥረት እንዳያጋጥም…
አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ቅዳሜ እና እሑድ ገበያዎች የምርት እጥረት እንዳያጋጥም በቅንጅት እየተሰራ ነው አለ የከተማ አስተዳደሩ ሕብረት ሥራ ኮሚሽን።
የኮሚሽኑ ኮሚሽነር ሽታዬ መሀመድ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ በከተማዋ የፍጆታ ምርቶች እጥረት…
ከንቲባ አዳነች አቤቤ 5ኛውን ከተማ አቀፍ የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ አስጀመሩ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ “ኢትዮጵያ ታምርት፣ አዲስ አበባ ትበልፅግ” በሚል መሪ ሀሳብ ለ5ኛ ጊዜ የሚካሄደውን ከተማ አቀፍ የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ በዛሬው ዕለት አስጀምረዋል።
ከንቲባዋ በዚሁ ወቅት እንዳሉት፥…
አዋሽ ኢንሹራንስ ዲጂታል የጉዞ ኢንሹራንስ ሽፋን አገልግሎት አስጀመረ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አዋሽ ኢንሹራንስ ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ጋር በመሆን ዲጂታል የጉዞ ኢንሹራንስ ሽፋን አገልግሎትን አስጀምሯል።
የጉዞ ኢንሹራንስ ሽፋን አገልግሎቱ ተደራሽ፣ ተስማሚ፣ አስተማማኝ እና ቀልጣፋ መሆኑ በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ ላይ ተመላክቷል፡፡…
ለ16 የካፒታል ገበያ አገልግሎት ሰጪዎች ፍቃድ ተሰጥቷል – የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለስልጣን
አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለስልጣን እስካሁን ለ16 የካፒታል ገበያ አገልግሎት ሰጪዎች ፍቃድ ተሰጥቷል አለ።
የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ሃና ተኽልቁ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት፥ ተቋሙ በተለይም በዚህ ዓመት ለሰነደ መዋዕለ ንዋይ ምዝገባ በትኩረት…
ሦስት አዳዲስ የሀገር ውስጥ አውሮፕላን ማሪፊያዎች በቅርቡ አገልግሎት ይጀምራሉ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሦስት አዳዲስ የሀገር ውስጥ የአውሮፕላን ማሪፊያዎች በሚያዚያ ወር ተመርቀው ስራ ይጀምራሉ አለ የኢትዮጵያ አየር መንገድ።
አየር መንገዱ ባወጣው መረጃ÷ በግንባታ ላይ ከሚገኙት የሀገር ውስጥ የአውሮፕላን ማሪፊያዎች መካከል በመጪው ሚያዚያ ወር…
ኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ የኢንዱስትሪዎችን የማምረት አቅም አጎልብቷል – አቶ መላኩ አለበል
አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ኢንዱስትሪዎች ይገጥሟቸው የነበሩ ችግሮችን በመፍታት የማምረት አቅማቸው እንዲጎለብት አድርጓል አሉ።
የኢትዮጵያን ምርቶች ማስተዋወቅ እና ተጨማሪ የገበያ ዕድሎችን የማስፋት ዓላማ…
የብሔራዊ ባንክ ገዥ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) ከጄፍሪ ሳክስ (ፕ/ር) ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ገዥ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) ከተባበሩት መንግሥታት የዘላቂ ልማት መፍትሄ ጥምረት ፕሬዚዳንት ጄፍሪ ሳክስ (ፕ/ር) ጋር ተወያይተዋል።
ሁለቱ ወገኖች ኢትዮጵያ በተገበረችው የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያ ዙሪያ የተወያዩ…
ኢትዮጵያ ከቁልፍ ዓለም አቀፍ የፋይናንስ ተቋማት ጋር ያላትን ስትራቴጂካዊ አጋርነት ታጠናክራለች – አቶ አህመድ ሺዴ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ከቁልፍ የዓለም አቀፍ የፋይናንስ ተቋማት ጋር ያላትን አጋርነት ታጠናክራለች አሉ የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ።
የኢትዮጵያ መንግሥት ከአፍሪካ ህብረት ጉባኤ ጎን ለጎን በተደረጉ ስብሰባዎች ቁልፍ ከሆኑ የዓለም አቀፍ የፋይናንስ ተቋማት…