Browsing Category
ቢዝነስ
በአዋሽ ባንክ የዲጂታል ክፍያ ስርዓት የ1 ትሪሊየን ብር ክፍያ ተከናወነ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት 6 ወራት በአዋሽ ባንክ የዲጂታል ክፍያ ስርዓት የተከናወነው የክፍያ መጠን አንድ ትሪሊየን ብር ደረሰ።
ባንኩ ከዛሬ ጀምሮ "ለላቀ የደንበኞች እርካታ እንተጋለን" በሚል መሪ ሐሳብ ለአንድ ሳምንት የሚቆይ የደንበኞች ሳምንት ያካሂዳል።…
የኢትዮጵያን ሀብት ለማስተዋወቅ ቁልፍ ሚና የሚጫወተው ዓለም አቀፍ የንግድ ትርዒት
አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 15ኛው የኢትዮ-ቻምበር ዓለም አቀፍ የንግድ ትርኢቱ የኢትዮጵያን ሀብት ለዓለም ለማስተዋወቅ ቁልፍ ሚና ይጫወታል አሉ የኢትዮጵያ የንግድና ዘርፍ ማህበራት ምክር ቤት ዋና ፀሐፊ ቀነኒሳ አለሜ (ዶ/ር)።
የንግድ ትርኢቱ የቢዝነስ አቻ ለአቻ ውይይት፣…
ቀርጫንሼ ግሩፕ ከብራዚል የእርሻ ምርምር ተቋም ጋር በጋራ ለመስራት ተስማማ
አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ የቡና ኢንቨስትመንት የተሰማራው ቀርጫንሼ ግሩፕ እና በብራዚል የእርሻ ምርምር የሚሰራው ኢምብሬፓ በቡና ልማትና ተያያዥ የግብርና ስራዎች ላይ በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራርመዋል።
በፊርማ ሥነ ሥርዓት ላይ የተገኙት…
ለ2 ሺህ 549 ባለሃብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ ተሰጥቷቸዋል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ የበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ስድስት ወራት በመዲናዋ ለ2 ሺህ 549 ባለሃብቶች የኢንቨስትመንት ፈቃድ ተሰጥቷቸዋል አሉ።
ከንቲባዋ ያለፉት ስድስት ወራት የከተማዋ ኢንቨስትመንት እንቅስቃሴን…
የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በግማሽ በጀት ዓመት 52 ነጥብ 26 ቢሊየን ብር ሰበሰበ
አዲስ አበባ፣ ጥር 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በበጀት ዓመቱ የመጀመሪያ ስድስት ወራት ከኢነርጂ ሽያጭና ከልዩ ልዩ ገቢ 52 ነጥብ 26 ቢሊየን ብር ሰብስቤያለሁ አለ፡፡
የአገልግሎቱ ዋና ስራ አስፈፃሚ ጌቱ ገረመው (ኢ/ር) በሰጡት መግለጫ፥ ባለፉት ስድስት ወራት…
ኢትዮ ቴሌኮም ከጅቡቲ እና ሱዳን የቴሌኮም ኩባንያዎች ጋር በትብብር ለመስራት ተስማማ
አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም፣ ጅቡቲ ቴሌኮም እና ሱዳቴል ግሩፕ የሆራይዘን ድንበር ተሻጋሪ የፋይበር መስመር ዝርጋታን ዕውን ለማድረግ የሚያስችል የሦስትዮሽ ስምምነት በዛሬው ዕለት በጅቡቲ ተፈራርመዋል።
የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬህይወት ታምሩ በዚሁ…
ባለፉት ስድስት ወራት ከወጪ ምርት የተገኘው 5 ነጥብ 1 ቢሊየን ዶላር በሙሉ ዓመት ተገኝቶ አያውቅም – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ባለፉት ስድስት ወራት ከወጪ ምርት የተገኘው 5 ነጥብ 1 ቢሊየን ዶላር ከዚህ ቀደም በሙሉ ዓመት እንኳን ተገኝቶ አያውቅም አሉ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዛሬው ዕለት በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ…
ብሔራዊ ባንክ ያካሄደው የውጭ ምንዛሪ ጨረታ ውጤት ይፋ ሆነ
አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በዛሬው ዕለት ያካሄደውን የውጭ ምንዛሪ ጨረታ ውጤት ይፋ አድርጓል።
ለጨረታ 70 ሚሊየን የአሜሪካን ዶላር መቅረቡንና በሒደቱ 19 ባንኮች መሳተፋቸውን ጠቅሶ÷ 8 ባንኮች በጨረታው ማሸነፋቸውን ገልጿል።
በምንዛሪ ጨረታው…
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ ያነሷቸው ዋና ዋና ነጥቦች፡-
👉 ለውጡ ከመጣ ጀምሮ ኢትዮጵያ አንድም ዶላር በኮሜርሻል ብድር አልወሰደችም ይህም ከፍተኛ ምስጋና የሚገባው ጠንካራ የፖሊሲ አቅጣጫ ነው።
👉 ያበደሩን ወዳጆቻችን ምንም እንኳን ብድሩ አራጣ ቢሆንም ተገቢ አይደለም እና ወደ ትክክለኛው የብድር ሥርዓት እንዲገባ የማድረግ ስራዎች ማከናወን ተችሏል።…
የኢትዮጵያ አየር መንገድ 10 ነጥብ 7 ሚሊየን ሰዎችን አጓጉዟል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ጥር 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ባለፉት ስድስት ወራት 10 ነጥብ 7 ሚሊየን ሰዎችን አጓጉዟል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መደበኛ ስብሰባ ላይ ተገኝተው በሰጡት ምላሽና ማብራሪያ፥…