Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ቢዝነስ

የፋይናንስ ተደራሽነትን ለማስፋትና የሴቶች አመራርነትን ለማሳደግ እየተሰራ ነው – ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የፋይናንስ ተደራሽነትን ለማስፋትና የሴቶችን የአመራርነትን ውክልና ለማሳደግ እየተሰራ ነው አሉ የብሔራዊ ባንኩ ገዥ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር)፡፡ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በአመራርና መሠረታዊ የፋይናንስ ትምህርት የሰለጠኑ 1…

ለሶስት የካፒታል ገበያ አገልግሎት ሰጪዎች ፈቃድ ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2018 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ ባለስልጣን ለሶስት አዳዲስ የካፒታል ገበያ አገልግሎት ሰጪዎች ፈቃድ ሰጥቷል፡፡ ፕራይዝዎርዝ ኢንቨስትመንት ባንክ አ.ማ በኢንቨስትመንት ባንክ ዘርፍ ፈቃድ ከተሰጣቸው የካፒታል ገበያ አገልግሎት ሰጪዎች መካከል አንዱ ነው፡፡…

ኢትዮጵያ በአፍሪካ ነፃ የንግድ ቀጣና ማዕቀፍ 15 ሚሊየን ዶላር ዋጋ ያላቸው ሸቀጦችን ላከች

‎አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር በአፍሪካ ነፃ የንግድ ቀጣና ማዕቀፍ በኩል ኢትዮጵያ የወጪ ንግድ ምርቶቿን ወደ ውጭ መላክ ጀምራለች አለ። ሚኒስቴሩ 9ኛ የባለድርሻ አካላት የሴክተር ጉባኤውን በሀዋሳ ከተማ እያካሄደ ነው። የንግድና ቀጣናዊ…

ከ350 በላይ ሕገ ወጥ ማደያዎች ላይ ርምጃ ተወሰደ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ከሕገ ወጥ ነዳጅ ንግድ ጋር በተያያዘ ከ350 በላይ ማደያዎች ላይ ርምጃ ተወስዷል አለ የነዳጅና ኢነርጂ ባለስልጣን ፡፡ የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ደስታው መኳንንት (ዶ/ር) ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንዳሉት ÷ በዓመቱ 4…

ክልሉ 8 ሺህ 985 ኪሎ ግራም ወርቅ ለብሔራዊ ባንክ ላከ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በተጠናቀቀው በጀት ዓመት ከቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል 8 ሺህ 985 ኪሎ ግራም ወርቅ ለብሔራዊ ባንክ ተልኳል አለ የክልሉ ማዕድን ሃብት ልማት ቢሮ፡፡ የቢሮው ኃላፊ አቶ ቱጃኒ አደም እንዳሉት÷ በ2018 በጀት ዓመት የወርቅ ምርትን ለማሳደግ…

አየር መንገዱ ከሐምሌ 3 ቀን ጀምሮ ወደ ሚዛን አማን ከተማ የቅድመ ምረቃ በረራ ያደርጋል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከሐምሌ 3 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ወደ ሚዛን አማን ከተማ በሳምንት ሶስት የቅድመ ምረቃ በረራ እንደሚያደርግ አስታውቋል፡፡ የሀገር ውስጥ የበረራ አድማሱን እያሰፋ የሚገኘው የኢትዮጵያ አየር መንገድ በቅርቡ ወደ ደብረ…

ኢንዱስትሪ፤ የአምስት ዓመት ጉዞ እና የተገቡ ቃሎች አፈጻጸም

የመደመር መንግሥት በ6ኛው ጠቅላላ ምርጫ ወቅት ካቀረባቸው ዋና ዋና የኢኮኖሚ ምሶሶዎች መካከል አንዱ የማምረቻው እና የኢንዱስትሪ ዘርፍ ነበር። የብልፅግና ፓርቲ የዛሬ አምስት ዓመት መንግሥት ሲመሠርት፣ የኢንዱስትሪ ፓርኮችን ምርታማነት ማሳደግ፣ ወደ ሀገር ውስጥ የሚገቡ ምርቶችን በሀገር…

ብሔራዊ የአምራች ኢንዱስትሪ የሃብት ልየታ ጥናት ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሁሉም ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች ያሉ እምቅ ሃብቶችን በመለየት ጥቅም ላይ ማዋል የሚያስችል የብሔራዊ አምራች ኢንዱስትሪ የሃብት ልየታ ጥናት ይፋ ተደርጓል። ጥናቱ የክልል ርዕሰ መስተዳድሮች፣ ሚኒስትሮች እና የተቋማት ኃላፊዎች በተገኙበት ነው…

በኦሮሚያ ክልል ከቡና ወጪ ንግድ ከ1 ነጥብ 2 ቢሊየን ዶላር በላይ ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል በ2018 በጀት ዓመት ባለፉት አስር ወራት ወደ ውጪ ከተላከ የቡና ምርት ከ1 ነጥብ 2 ቢሊየን ዶላር በላይ ገቢ ተገኘ፡፡ ኢትዮጵያ በታሪኳ ለመጀመሪያ ጊዜ ከቡና ወጪ ንግድ 3 ቢሊየን የአሜሪካ ዶላር በማግኘት አዲስ ታሪክ…

የኢኮኖሚ አስተዋጽኦው እያደገ የመጣው የአምራች ኢንዱስትሪው ዘርፍ …

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአምራች ኢንዱስትሪው በቴክኖሎጂ ሽግግር፣ በስራ ዕድል ፈጠራ እና ተኪ ምርት ዘርፎች ለኢትዮጵያ ኢኮኖሚ እድገት ከፍተኛ አስተዋፅ እያበረከተ ይገኛል፡፡ ዘርፉ ከግብርና፣ ማዕድን፣ ቱሪዝም እና ዲጂታል ኢኮኖሚ ጋር በሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያው…