Browsing Category
ቢዝነስ
ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) ከቡና፣ ሰሊጥና ጥራጥሬ ምርት ላኪዎች ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የብሔራዊ ባንክ ገዥ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) የውጭ ምንዛሪ ወደ ሀገር መመለስ ላይ በሚታዩ ክፍተቶች ዙሪያ ከቡና፣ ሰሊጥ እና ጥራጥሬ ላኪዎች ጋር ተወያይተዋል።
በምክክር መድረኩ ባንኩ የሀገሪቱን የውጭ ምንዛሪ ገቢ የመጠበቅ እና የኤክስፖርት ገቢ…
ለግብርና ሽግግር ስኬት የኅብረት ሥራ ማህበራት ቁልፍ ሚና…
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለግብርና ሽግግር ስኬት የኅብረት ሥራ ማህበራት ቁልፍ ሚና ይጫወታሉ አሉ የኢትዮጵያ የኅብረት ሥራ ማህበራት ኮሚሽነር አቶ ጌትነት ታደሰ፡፡
"ኅብረት ሥራ ለኢትዮጵያ" በሚል መሪ ሀሳብ ሀገር አቀፍ የኅብረት ሥራ የልማት አመቻች ባለሙያዎች የስልጠና…
አማራ ባንክ ከታክስ በፊት 654 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር አተረፈ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አማራ ባንክ በ2017 በጀት ዓመት ከታክስ በፊት 654 ነጥብ 8 ሚሊየን ብር ትርፍ አስመዘገበ።
የባንኩ አራተኛ ጠቅላላ መደበኛ ጉባኤ እየተካሄደ ይገኛል።
የባንኩ ዋና ስራ አስፈፃሚ ዮሐንስ አያሌው (ዶ/ር) በዚህ ወቅት÷ ባንኩ በበጀት ዓመቱ…
ብሔራዊ ባንክ በአዲሱ የባንክ አዋጅ መሰረት ለስታንዳርድ ባንክ አዲስ ፈቃድ ሰጠ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ብሔራዊ ባንክ በተሻሻለው የባንክ ንግድ አዋጅ መሠረት ለስታንዳርድ ባንክ የኢትዮጵያ ተወካይ ቢሮ አዲስ ፈቃድ ሰጥቷል።
ፈቃዱ የተሰጠው የውጭ ባንክ ተወካይ ቢሮዎች ፈቃድና ቁጥጥር በቀጥታ በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ስር እንዲሆኑ በተደነገገው…
ታማኝ ግብር ከፋዮች ገበያን በማረጋጋት ረገድ የበኩላቸውን ሚና ሊወጡ ይገባል – ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ታማኝ ግብር ከፋዮች ገበያን በማረጋጋት ረገድ የበኩላቸውን ሚና ሊወጡ ይገባል አሉ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)።
የክልሉ ገቢዎች ቢሮ የ2017 በጀት ዓመት 3ኛ ዙር የግንባር ቀደም ግብር ከፋዮች…
ዓለም አቀፍ የኢንተርፕረነርሺፕ ሳምንት የማጠቃለያ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) "በጋራ እንገንባ" በሚል መሪ ሀሳብ ሲካሄድ የቆየው ዓለም አቀፍ የኢንተርፕረነርሺፕ ሳምንት የማጠቃለያ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው።
በማጠቃለያ መድረኩ የስራና ክህሎት ሚኒስትር መፈሪሃት ካሚልን ጨምሮ ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎችና የዓለም…
አቶ አህመድ ሺዴ ከአፍሪካ ልማት ባንክ ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሞሮኮ ራባት እየተካሄደ ከሚገኘው የአፍሪካ ኢንቨስትመንት ፎረም ጎን ለጎን የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ ከአፍሪካ ልማት ባንክ ፕሬዚዳንት ሲዲ ኡልድ ታህ (ዶ/ር) ጋር ተወያይተዋል።
በውይይታቸውም በኢትዮጵያ እና በባንኩ መካከል ያለውን ጠንካራ…
በአፍሪካ የግሉን ዘርፍ ኢንቨስትመንት ለማሳደግ ቀጣናዊ ትብብር ወሳኝ ነው – አቶ አህመድ ሺዴ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአፍሪካ የኢኮኖሚ እድገትን ለማረጋገጥና የግሉን ዘርፍ ኢንቨስትመንት ለማሳደግ ቀጣናዊ ትብብር ወሳኝ ነው አሉ የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ፡፡
ሚኒስትሩ በሞሮኮ ራባት እየተካሄደ በሚገኘው የአፍሪካ ኢንቨስትመንት ፎረም ላይ ባደረጉት ገለጻ፥…
የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ በአፍሪካ የአቪዬሽን ጉዞ ውስጥ ታሪካዊ ድል አስመዝግቧል – አቶ አህመድ ሺዴ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ በአፍሪካ የአቪዬሽን ጉዞ ውስጥ ታሪካዊ ድል አስመዝግቧል አሉ፡፡
በሞሮኮ ራባት በተካሄደው የአፍሪካ ኢንቨስትመንት ፎረም ላይ የቢሾፍቱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ…
በመዲናዋ ያለ ደረሰኝ በሚንቀሳቀሱ 997 የደረቅ ጭነት ተሽከርካሪዎች ላይ ርምጃ ተወስዷል
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ያለ ደረሰኝ በሚንቀሳቀሱ 997 የደረቅ ጭነት ተሽከርካሪዎች ላይ ርምጃ ተወስዷል አለ የከተማዋ ገቢዎች ቢሮ፡፡
የቢሮው ህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ሰውነት አየለ ለፋና ዲጂታል እንደገለፁት÷ የተሽከርካሪዎችን የህግ ተገዥነት…