Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ቢዝነስ

3ኛው የአፍሪካ ብየዳ ጉባዔ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሶስተኛው የአፍሪካ ብየዳ ፌዴሬሽን ዓመታዊ ጉባዔና ዓለም አቀፍ ኮንፈረንስ በአዲስ አበባ መካሄድ ጀምሯል፡፡ በጉባዔው የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሃብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር)፣ የአፍሪካ ብየዳ ፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት መሐመድ አብደል-አሊም (ፕ/ር) እና ሌሎች…

በመዲናዋ በ7 ቢሊየን ብር የኢንዱስትሪ ክላስተር እየተገነባ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ በ7 ቢሊየን ብር የኢንዱስትሪ ክላስተር እየተገነባ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ ም/ከንቲባ እና የኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ኃላፊ ጃንጥራር አባይ ገለጹ። የ2017 የአምራች ኢንዱስትሪዎች አውደ ርዕይ "ከሸማችነት ወደ አምራችነት"…

ኢትዮ ቴሌኮም የ5G የሞባይል ኔትወርክ በባሌ ሮቤ እና አሰላ ከተሞች አስጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም በሀገር አቀፍ ደረጃ የአምስተኛው ትውልድ (5ጂ) ኔትወርክ ማስፋፊያ ስራዎችን አጠናክሮ በመቀጠል በዛሬው ዕለት በባሌ ሮቤና አሰላ ከተሞች አገልግሎቱን በይፋ አስጀምሯል፡፡ በተጨማሪም በደቡብ ምስራቅና ደቡብ-ደቡብ ምስራቅ ሪጅኖች…

አየር መንገዱ የአውሮፕላን መቀመጫዎችን ለመግዛት ስምምነት ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዜድ-400 የተሰኙ የአውሮፕላን መቀመጫዎችን ለመግዛት ሳፍራን ከተባለ የአውሮፕላን ቁሳቁስ አምራች ኩባንያ ጋር ስምምነት መፈራረሙን ገልጿል፡፡ በስምምነቱ መሰረት ኩባንያው ለአየር መንገዱ ስምንት የቦይንግ 777-9…

የቱርክ ባለሃብቶች በኢትዮጵያ ኢንቨስት ማድረግ እንደሚፈልጉ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቱርክ ባለሃብቶች በኢትዮጵያ በተለያዩ ዘርፎች መዋዕለ ንዋያቸውን ማፍሰስ እንደሚፈልጉ ገልጸዋል፡፡ በቱርክ የኢትዮጵያ አምባሳደር አደም መሃመድ በተለያዩ ዘርፎች ከተሰማሩ የቱርክ ኩባንያዎች ተወካዮችና ባለሃብቶች ጋር ተወያይተዋል፡፡…

ኢትዮጵያ የዓለም አቀፍ ቱሪዝምን ለማሳደግ የሚያግዛትን ስምምነት ፈረመች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የቱሪዝም ዘርፍን ለማሳደግ የሚያስችላትን ስምምነት በአፍሪካ ጉዞና ቱሪዝምን ለማስፋፋት ከሚሠራው አፍሪካ ትራቭል ኮኔክት ጋር ስምምነት ፈርማለች፡፡ ስምምነቱን የፈረመው በለንደን የኢትዮጵያ ኤምባሲ በማኅበራዊ ትሥሥር ገፁ ባወጣው መረጃ፤…

የኢትዮጵያ ሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ ከኤፍኤስዲ አፍሪካ ጋር በትብብር ለመስራት ተስማማ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሰነደ ሙዓለ ንዋዮች ገበያ ከአፍሪካ የፋይንናስ ማጠናከሪያ ኤጀንሲ (ኤፍኤስዲ አፍሪካ) ጋር በትብብር ለመስራት የሚያስችለውን ስምምነት መፈራረሙን አስታውቋል፡፡ ተቋሙ በማህበራዊ ትስስር ገፁ ባወጣው መግለጫ÷ ከኤፍኤስዲ አፍሪካ እና…

ከወጪ ንግድ 4 ነጥብ 5 ቢሊየን ዶላር ገቢ ተገኝቷል- ካሣሁን ጎፌ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ባለፉት ዘጠኝ ወራት ከወጪ ንግድ 4 ነጥብ 5 ቢሊየን የአሜሪካ ዶላር ገቢ ማግኘቷን የንግድ እና ቀጣናዊ ትሥሥር ሚኒስትር ካሣሁን ጎፌ (ዶ/ር) ገለጹ። የሚኒስቴሩ እና ተጠሪ ተቋማቱ አመራሮች የበጀት ዓመቱን የዘጠኝ ወራት ዕቅድ አፈጻጸም…

በሕገ-ወጥ መንገድ ሲዘዋወር የነበረ ከ24 ሚሊየን ብር በላይ ዋጋ ያለው ቡና ተያዘ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ በሕገ-ወጥ መንገድ ሲዘዋወር የነበረ ከ24 ሚሊየን ብር በላይ ዋጋ ያለው 3 ሺህ 700 ኩንታል የቡና ምርት መያዙን አስታወቀ፡፡ ቡናውን ከአዲስ አበባ ወደ ደብረ ብርሃን ከተማ ለማስገባት እና ከአዲስ አበባ ወደ ባሕርዳር…

የኢትዮጵያ የዓለም ንግድ ድርጅት አባልነት ሂደት እንዲሳካ እየተሰራ ነው – ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 30፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የዓለም ንግድ ድርጅት አባልነት ሂደት በተያዘለት የጊዜ ገደብ እንዲሳካ እየተሰራ ነው ሲሉ የዓለም ንግድ ድርጅት ብሔራዊ የድርድር ኮሚቴ ዋና ተደራዳሪ የሆኑት የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) ገለጹ። የዓለም…