Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ቢዝነስ

አየር መንገዱ በአፍሪካ ውስጥ ለዘረጋው የአየር ትስስር ተሸላሚ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአፍሪካ ውስጥ ለዘረጋው የአየር ትሥሥር እና አብሮ የመሥራት ጥምረቶች ተሸላሚ ሆኗል፡፡ አየር መንገዱ በ2026 የአቪዬሽንና ቱሪዝም ሽልማት ሥነሥርዓት ላይ የ‘ኮኔክቲቪቲ አዋርድ’ ሽልማት ማግኘቱን አስታውቋል፡፡…

በአማራ ክልል 84 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር ገቢ ተሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል በተያዘው በጀት ዓመት እስካሁን 84 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር ገቢ ተሰብስቧል አለ የክልሉ ገቢዎች ቢሮ ፡፡ የቢሮው የኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ታዘባቸው ጣሴ እንዳሉት ፥ በክልሉ ፍትሃዊ የግብር ሥርዓትን ለማስፈንና የገቢ…

የሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ ውጤቶች

የአንድ ሀገር የኢኮኖሚ ዕድገት ዘላቂ እና አስተማማኝ ሊሆን የሚችለው ከሀገሪቱ ተጨባጭ ሁኔታ፣ ባህል እና ውስጣዊ አቅም ጋር የተጣጣመ ፖሊሲ ሲቀረፅ ብቻ ነው። ኢትዮጵያ ባለፉት ዓመታት ያጋጠሟትን መዋቅራዊ የኢኮኖሚ ፈተናዎች ለመፍታት እና የውጭ ምንዛሪ እጥረትን፣ የዋጋ ንረትን እንዲሁም…

የአዋሽ ባንክ ጠቅላላ ተቀማጭ ገንዘብ 467 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር ደረሰ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አዋሽ ባንክ የአገልግሎቱን ተደራሽነት ለማስፋፋት ባደረገው ጥረት ጠቅላላ ተቀማጭ ገንዘቡን 467 ነጥብ 8 ቢሊየን ብር አድርሷል። የባንኩ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ፀሐይ ሽፈራው እንዳሉት፤ አዋሽ ባንክ በ2025/26 በጀት ዓመት አመርቂ ውጤት…

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 80 ቢሊየን ብር ትርፍ አገኘ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በ2025/26 በጀት ዓመት 80 ቢሊየን ብር ትርፍ አገኘ፡፡ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፕሬዚዳንት አቤ ሳኖ የ2025/26 በጀት አፈጻጸምን አስመልክተው ለመገናኛ ብዙኃን መግለጫ ሰጥተዋል፡፡ አቶ አቤ በመግለጫቸው ባንኩ…

የኢትዮጵያን የካርበን ገበያ እድሎች ለማስፋት…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የግብርና ልማት ስጋት የሆነውን የአየር ንብረት ለውጥ ለመከላከል የአየር ንብረት ለውጥ ርምጃዎች በሀገር አቀፍ የልማት ዕቅዶች ውስጥ መካተታቸው ወሳኝ ሚና አለው አለ የፕላንና ልማት ሚኒስቴር፡፡ የኢትዮጵያ ካርበን ገበያ ለዘላቂ የግብርና ልማት፣…

በኦሮሚያ ክልል የኢንዱስትሪዎች የማምረት አቅም 65 ነጥብ 9 በመቶ ደረሰ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦሮሚያ ክልል ኢንቨስትመንትና ኢንዱስትሪ ቢሮ የክልሉ ኢንዱስትሪዎች የማምረት አቅም በፊት ከነበረበት 46 በመቶ ወደ 65 ነጥብ 9 በመቶ ከፍ ብሏል አለ። ይህም የሆነው ባለፉት አራት ዓመታት በክልሉ በተከናወኑ የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ተግባራት…

ከቡና ምርት ሽያጭ 3 ቢሊየን ዶላር ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የግብርና ሚኒስትር አዲሱ አረጋ በ2018 በጀት ዓመት ከቡና ምርት ሽያጭ 3 ቢሊየን ዶላር ገቢ ማግኘት ተችሏል አሉ። በቀጣይ አምስት ዓመታት የሚተገበር ሀገራዊ የቡና ልማት ፓኬጅ መተግበሪያ ሰነድ ላይ ትኩረቱን ያደረገ የውይይት መድረክ እየተካሄደ…

በበጀት ዓመቱ 163 ተቋማት ኦዲት ተደርገዋል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፌደራል ዋና ኦዲተር መስሪያ ቤት በ2018 በጀት ዓመት 163 ተቋማትን ኦዲት አድርጌያለሁ አለ፡፡ 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት በ5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 26ኛ መደበኛ ጉባዔው የተቋሙን ሪፖርት አድምጧል፡፡ በዚህም መስሪያ ቤቱ ዓመታዊ…

በአማራ ክልል ከ180 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የሥራ ዕድል የፈጠረው የኮሪደር ልማት…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል እየተከናወነ በሚገኛው የኮሪደር ልማት ፕሮጀክት እስካሁን ባለው ጊዜ ውስጥ ከ180 ሺህ በላይ ለሚሆኑ ዜጎች የሥራ ዕድል ተፈጥሯል። በ2018 በጀት ዓመት ክልሉን ዘመናዊና ለኑሮ ተስማሚ ለማድረግ የታቀዱ የኮሪደር ልማት ሥራዎች በ7…