Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ፋና ስብስብ

የኢትዮጵያ ባህላዊ የምግብ ፌስቲቫል …

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቱሪዝም ማሰልጠኛ ኢንስቲትዩት ከኩሪፍቱ አፍሪካ ቪሌጅ ጋር በመተባበር ያዘጋጁት የኢትዮጵያ ባህላዊ ምግቦች ፌስቲቫል በዛሬው ዕለት መካሄድ ጀምሯል። በኩሪፍቱ አፍሪካ ሪዞርት እየተካሄደ ባለው ፌቲቫል ከመላው ኢትዮጵያ ውስጥ ለማሳያነት የተመረጡ…

የአምባሳደር አየለ ሊሬ ሥርዓተ ቀብር ተፈጸመ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኩባ የኢትዮጵያ ልዩ መልዕክተኛ እና ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር የነበሩት አየለ ሊሬ ሥርዓተ ቀብር ተፈጽሟል። ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ፣ የቀድሞ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ፣ በኢትዮጵያ የኩባ አምባሳደር፣ ቤተሰብ፣ ወዳጅ ዘመዶቻቸው እና…

ኢሬቻ አብሮነትን ለማጠናከር ትልቅ ፋይዳ አለው – አቶ ኃይሉ አዱኛ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦሮሚያ ክልል ኮሙኒኬሽን ቢሮ ኃላፊ ኃይሉ አዱኛ የምስጋና እና የእርቅ በዓል የሆነው የኢሬቻ በዓል አብሮነትን ለማጠናከር ትልቅ ፋይዳ አለው አሉ። አቶ ኃይሉ አዱኛ ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ባዘጋጀውን የኢሬቻ ኮንሰርት ላይ ባስተላለፉት መልዕክት…

ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንደ ኢሬቻ ያሉ የኢትዮጵያን መልኮች ለዓለም ለማሳየት እየሰራ ነው – አቶ አድማሱ ዳምጠው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንደ ኢሬቻ ያሉ የኢትዮጵያን መልኮች ለዓለም ለማሳየት እየሰራ ነው አሉ የተቋሙ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ አድማሱ ዳምጠው፡፡ ዋና ስራ አስፈፃሚው ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ያዘጋጀውን የኢሬቻ ኮንሰርት ባስጀመሩበት ወቅት፥ ኢሬቻ…

የሰላም እና የዕርቅ ምልክት ሲንቄ …

አዲስ አበባ፣ መስከረም 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለኦሮሞ እናቶች በቁመታቸው ልክ በተዘጋጀች እና ቀጥ ካለ የተመረጠ የሃሮሬሳ ዘንግ የምትዘጋጅ የሲንቄ በትር ያገባች ሴት የምትይዘው ልዩ መለያቸው ናት። የሲንቄ በትር በቀላሉ የማይሰበር፤ ልጃገረድ በሰርግ ቀን በእናቷ ለሙሽሪት የሚሰጥ የክብር…

በቢሾፍቱ የሆረ ሃርሰዴ ኢሬቻ በዓልን በድምቀት ለማክበር አስፈላጊው ዝግጅት እየተጠናቀቀ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሆረ ሃርሰዴ ኢሬቻ በዓልን በድምቀት ለማክበር አስፈላጊው ዝግጅት እየተጠናቀቀ ነው አለ የቢሾፍቱ ከተማ አስተዳደር ፡፡ የአስተዳደሩ ኮሙኒኬሽን ጽ/ቤት ሃላፊ አቶ ኢብራሄም ሁሴን ለፋና ዲጂታል እንዳሉት ÷ ኢሬቻ የኦሮሞ ሕዝብ ክረምቱ በሰላም…

ኢሬቻን በድምቀት ለማክበር ተዘጋጅተናል – አባ ገዳዎች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዘንድሮውን ኢሬቻ ባህላዊ ትውፊቱን በጠበቀ መልኩ በልዩ ድምቀት ለማክበር ተዘጋጅተናል አሉ አባ ገዳዎች። አባ ገዳ ግርማ በቀለ ኢሬቻ በክረምት ወቅት በነበረው ዝናብ የወንዝ ሙላትና ጎርፍ በመሳሰሉ ምክንያቶች የተራራቁ ቤተዘመዶችና ሕዝቡ…

“ዐፄ ደመራ” በጎንደር

አዲስ አበባ፣ መስከረም 17፣2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጎንደርና በሌሎች የሰሜን ኢትዮጵያ አንዳንድ ከተሞች ደመራ የሚለኮሰው ዛሬ ነው። በንግስት እሌኒ ዘመን አይሁዳውያን በጎልታ ተራራ የቀበሩትን የክርስቶስ መስቀል ደመራ ለኩሰው ያገኙበት ቀን መስከረም 17 ላይ ስለሆነ በጎንደርና…

የመስቀል ደመራ በዓል ኃይማኖታዊ ትውፊት …

አዲስ አበባ፣ መስከረም 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን በየዓመቱ በአደባባይ ከምታከብራቸው በዓላት መካከል የመስቀል ደመራ አንዱ ነው፡፡ መስቀል ኢየሱስ ክርስቶስ በመስቀል ተሰቅሎ፣ ደሙን አፍስሶ፣ ስጋውን ቆርሶ ዓለምን ያዳነበት የክርስቶስ ዙፋን በመሆኑ…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ መስቀልና ኢሬቻን ምክንያት በማድረግ ማዕድ አጋሩ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ የመስቀል እና ኢሬቻ በዓላትን ምክንያት በማድረግ ማዕድ አጋርተዋል፡፡ ከንቲባዋ ባስተላለፉት መልዕክት÷ ዛሬ በሁሉም ክፍለ ከተሞች እና ወረዳዎች ዘወትር በዓል በመጣ ቁጥር እንደምናደርገው…