Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ፋና ስብስብ

ፋና ላምሮት በፍጻሜ ዋዜማ ቅዳሜ ቀጥሎ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ላለፉት 11 ሳምንታት በጠንካራ ፉክክር የቆየው የፋና ላምሮት የምዕራፍ 22 ውድድር ቅዳሜ የፍጻሜ ዋዜማ ውድድሩን ያካሂዳል። አምስቱ የቅዳሜ ተወዳዳሪዎች ዳንኤል አለልኝ፣ ኤርሚያስ መንግስቴ፣ ኤልያስ ገዛኸኝ፣ የአብሥራ ገዛኸኝ እና ቃለአብ ገዛኸኝ…

ሰላም….ደህና አመሻችሁ?

ወደፊት ሊመጡ የሚችሉ ክስተቶችን እንተንብይ፡፡ እድሎችን እና ፈተናዎችን እንደ ሀገር ቀድመን እንረዳ፤ ሀገር ለማዳንና ለመገንባት ዛሬ እንዘጋጅ፡፡ ይህ እሳቤ እንደ ማህበረሰብ ካለፈው ተምረን፣ የዛሬን ተጨባጭ ሁኔታ አገናዝበን፣ ዘላቂ የነገን ህይወት እንድንገነባ ያስችለናል፡፡ ሀገራችን በትውልድ…

ፋና 80 የምዕራፍ 5 ውድድር በነገው ዕለት ይጀመራል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ተወዳጁና በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው ፋና 80 የውዝዋዜና ዳንስ ውድድር በምዕራፍ 5 በነገው ዕለት ይጀምራል። በአዲስ አቀራረብና በአዳዲስ ጉዳዮች በሚጀመረው ውድድር መክፈቻ በምድብ አንድ የሚገኙ 8 የባህልና ዘመናዊ ዳንስ ቡድኖች ሥራዎቻቸውን…

ፋና ላምሮት ምዕራፍ 22 የፊታችን ቅዳሜ ቀጥሎ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በተወዳዳሪዎች አስደናቂ ብቃት የጀመረው ፋና ላምሮት ምዕራፍ 22 በመጪው ቅዳሜ ከስድስት ተወዳዳሪዎች ጋር ይቀጥላል፡፡ ላለፉት 10 ሳምንታት ሲፎካከሩ የነበሩት የምዕራፍ 22 ተወዳዳሪዎች በዚህ ሳምንት በተመልካቾች የሙዚቃ ምርጫ የሚወዳደሩ…

የአርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ሥርዓተ ቀብር ተፈጸመ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሁለገብ የጥበብ ሰው አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ሥርዓተ ቀብር በዛሬው ዕለት በአዲስ አበባ አማኑኤል ቤተክርስቲያን ተፈጽሟል። አርቲስት ኪዳኔ ባጋጠመው ህመም በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ግንቦት 23 ቀን 2018 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት የተለየ ሲሆን÷…

የአርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ሥርዓተ ቀብር ዛሬ ይፈጸማል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን የፋና 80 አማካሪ ሁለገቡ የጥበብ ሰው አርቲስት ኪዳኔ ምስጋናው ባጋጠመው ህመም በህክምና ሲረዳ ቆይቶ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይቷል። አርቲስት ኪዳኔ ግንቦት 23 ቀን 2018 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት የተለየ ሲሆን÷…

በሰርጋቸው ዕለት ድምጽ የሰጡ ሙሽሮች

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሙሽሮቹ በሆሳዕና ከተማ በሌሞ 01 የምርጫ ክልል በሄጦ ቀበሌ መስኪድ ሰፈር ምርጫ ጣቢያ 07 በመገኘት ድምጻቸውን ሰጥተዋል። ሙሽራ ሰላሙ ዳንኤል እንደገለጸው፤ የሰርጋቸው ዕለትና የምርጫው ቀን በመገጣጠሙ አጋጣሚውን ተጠቅመው ድምጽ…

የምርጫ ወረቀት የማይሰጠውና ጣቱን የድምፅ ሰጪነት ቀለም የማይቀባው ማን ነው?

1. ማንኛውም ምርጫ ጣቢያ የተገኘ መራጭ የመራጮች ምዝገባ መታወቂያ ካርዱን እና የማንነት ማረጋገጫ ሰነድ ለተመዘገበበት ምርጫ ጣቢያ የመዝገብ ሹም በማቅረብ ስሙ በመዝገቡ ላይ እንዲታይለት ይጠይቃል። 2. የመዝገብ ሹሙም፡- ሀ) የመራጮች ምዝገባ መታወቂያ ካርዱ በምርጫ ጣቢያው የተሰጠ መሆኑን፣…

የዘመናዊ ሳይንስ መሰረት የሆነው ሀገር በቀል ዕውቀት …

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21 ፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገር በቀል ዕውቀት ለዘመናዊ ሳይንስ ምርምር እና ወደ ዘመናዊነት ለመሻገሪያ አንዱ መንገድ መሆኑ ተመላከተ። የመጀመሪያው ከተማ አቀፍ የሀገር በቀል ዕውቀቶች ጉባዔ በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ባህልና ኪነጥበብ ቢሮ አዘጋጅነት እየተካሄደ…

ፋና ላምሮት ምዕራፍ 22 የፊታችን ቅዳሜ ቀጥሎ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21 ፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በተወዳዳሪዎች አስደናቂ ብቃት የጀመረው ፋና ላምሮት ምዕራፍ 22 በመጪው ቅዳሜ ከሰባት ተወዳዳሪዎች ጋር ይቀጥላል፡፡ ለሁለት ወራት በተለያየ ምድብ ሲፎካከሩ የነበሩት የምዕራፍ 22 ተወዳዳሪዎች ባለፈው ቅዳሜ መገናኘታቸው ይታወቃል፡፡…