Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ፋና ስብስብ

በጎንደር ከተማ ወድቆ ያገኙትን አይፎን ስልክ ለባለቤቱ የመለሱት እናት

አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጎንደር ከተማ ነዋሪዋ ወ/ሮ አገኘሁሽ አሰፋ በጽዳት ባለሙያነት ተቀጥረው መስራት ከጀመሩ 9 ዓመት ሆኗቸዋል። ከዚህ ስራ በሚያገኙት አነስተኛ ደመወዝም ቤተሰባቸውን ያስተዳድራሉ። ወ/ሮ አገኘሁሽ አሰፋ ዛሬ ጠዋት ከተራ እና…

የአርቲስት ነጻነት ወርቅነህ ስርዓተ ቀብር ተፈጸመ

አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአርቲስት ነጻነት ወርቅነህ ስርዓተ ቀብር በመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ተፈጸመ። በስርዓተ ቀብሩ ላይ ከፍተኛ የመንግስት የስራ ኃላፊዎች፣ የኪነ ጥበብ ቤተሰቦች፣ አድናቂዎቹ እንዲሁም ወዳጅ ዘመዶቹ ተገኝተዋል። ባደረበት ህመም ጥር…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በአርቲስት ነጻነት ወርቅነህ ሕልፈት የተሰማቸውን ኀዘን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በአርቲስት ነጻነት ወርቅነህ ሕልፈት የተሰማቸውን ኀዘን ገልጸዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ አርቲስት ነጻነት ወርቅነህ በድንገት በማረፉ ኀዘን ተሰምቶኛል ብለዋል።…

ፓርኮቹ ቤተሰብ እና ሕጻናት አስደሳች ጊዜን እንዲያሳልፉ እያደረጉ ይገኛሉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአንድነት እንዲሁም የወዳጅነት ቁጥር 1 እና 2 ፓርኮች ቤተሰብን እና ሕጻናትን ተቀብሎ አስደሳች ጊዜን እንዲያሳልፉ እያደረጉ ነው አለ አንድነት ፓርክ ኮርፖሬሽን። ኮርፖሬሽኑ የወዳጅነት ፓርክ ቁጥር 2 ባለው ምቹ የሕጻናት መዝናኛ ሥፍራዎች በዓይነቱ…

ወደ ፍጻሜ ለማለፍ ብርቱ ፉክክር የሚደረግበት የፋና ላምሮት 12ኛ ሳምንት ውድድር

አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የተወዳጁ ፋና ላምሮት ምዕራፍ 21 የባለተሰጥዖ ድምፃውያን ውድድር 12ኛ ሳምንት በነገው ዕለት ቀጥሎ ሲካሄድ ወደ ፍጻሜ ለማለፍ ብርቱ ፉክክር ይደረግበታል። በዕለቱ ዳዊት ኪ/ማርያም፣ ታፈረ አሰፋ፣ አሮን ሀይሉ፣ አቤል ጌትነት እና ግዛቸው አማረ…

የባስኬት ብሔረሰብ የምስጋና በዓል ‘ሾልኣ-ካሻ’ እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የባስኬት ብሔረሰብ የምስጋና በዓል ‘ሾልኣ-ካሻ’ በላስካ ከተማ በአደባባይ እየተከበረ ነው። ‎ "‎ባህላዊ እሴቶቻችን ለትውልድ ግንባታና ለሀገር ብልጽግና" በሚል መሪ ሀሳብ እየተከበረ በሚገኘው ዓመታዊ የምስጋና በዓል ‘ሾልኣ-ካሻ’ ላይ ከፍተኛ…

የፋና ላምሮት ውድድር በመጪው ቅዳሜ ወደ ፍጻሜ ለማለፍ ብርቱ ፉክክር ይደረግበታል

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የተወዳጁ ፋና ላምሮት ምዕራፍ 21 የባለተሰጥዖ ድምፃውያን ውድድር 12ኛ ሳምንት በመጪው ቅዳሜ ቀጥሎ ሲካሄድ ወደ ፍጻሜ ለማለፍ ብርቱ ፉክክር ይደረግበታል። በዕለቱ ዳዊት ኪ/ማርያም፣ ታፈረ አሰፋ፣ አሮን ሀይሉ፣ አቤል ጌትነት እና ግዛቸው አማረ…

ታዋቂው ዩቲዩበር አይሾው ስፒድ የኢትዮጵያ ቆይታ…

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዩቲዩብ ቻናሉ ከ48 ነጥብ 6 ሚሊየን በላይ ተከታይ ያለው ታዋቂ አሜሪካዊው ዩቲዩበር ዳረን ዋትኪንስ ጁኒየር (አይሾው ስፒድ) በትናንትናው ዕለት አዲስ አበባን ጎብኝቷል። የ21 ዓመቱ ዩቲዩበር በአዲስ አበባ የተለያዩ አካባቢዎች በመዘዋወር የጎበኘ…

የዓድዋ ድል መታሰቢያን በባዶ እግሩ እየጎበኘ የሚገኘው ታዋቂው ዩቲዩበር አይሾው ስፒድ…

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ታዋቂ አሜሪካዊው ዩቲዩበር እና የቀጥታ ስርጭት አቅራቢ ወጣት አይሾው ስፒድ ወይም ዳረን ዋትኪንስ ጁኒየር አዲስ አበባን እየጎበኘ ይገኛል፡፡ የ21 ዓመቱ አሜሪካዊ ዳረን ጄሰን ዋትኪንስ ጁኒየር በአሁኑ ወቅት "Speed Does Africa" የተሰኘ…

በአፍሪካ የሙዚቃ መድረክ ላይ እየደመቁ የመጡት ኢትዮጵያውያን አርቲስቶች…

አዲስ አበባ፣ ጥር 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያውያን አርቲስቶች በአፍሪካ የሙዚቃ እና የኪነጥበብ መድረኮች ላይ አሻራቸውን ማሳረፋቸውን ቀጥለዋል፡፡ አርቲስቶቹ በተለያዩ የሽልማት መድረኮች ላይ በአኅጉራዊ እውቅና እየተበረከተላቸው ይገኛል። በናይጀሪያ ሌጎስ ከተማ በተካሄደው የሁሉም…