በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ለመጀመሪያ ጊዜ የወባ መከላከያ ክትባት መሰጠት ተጀመረ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ለመጀመሪያ ጊዜ የወባ መከላከያ ክትባት መሰጠት ተጀምሯል።
የክልሉ ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ የመጀመሪያውን የወባ መከላከያ ክትባት በሀላባ ቁሊቶ ከተማ በዛሬው ዕለት አስጀምረዋል።
አቶ ሳሙኤል በዚህ…
የተቀናጀ የማገገሚያ ህክምና አገልግሎት ማዕከል ግንባታ ተጀመረ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ የመጀመሪያ የሆነው ሀገር አቀፍ የተቀናጀ የማገገሚያ ህክምና አገልግሎት ማዕከል ግንባታ ተጀምሯል።
የማዕከሉን መሰረተ ድንጋይ ያስቀመጡት የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ በወቅቱ እንዳሉት፤ መንግስት ባለፉት ዓመታት ለጤናው ዘርፍ…
የወባ መከላከያ ክትባት በሽታውን ለማጥፋት…
አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የወባ መከላከያ ክትባት በሽታውን ለማጥፋት በማለም ለተጀመረው ርብርብ ትልቅ እገዛ ያደርጋል አሉ የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶ/ር ደረጄ ዱጉማ።
ዶ/ር ደረጄ የወባ መከላከያ ክትባትና የአልጋ አጎበር ስርጭትን በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በደቡብ ኦሞ ዞን…
የጤና ዘርፍ አገልግሎቶችን ዲጂታል ለማድረግ እየተሰራ ነው – ዶ/ር መቅደስ ዳባ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጤና ዘርፍ አገልግሎቶችን ዲጂታል ለማድረግ እየተሰራ ነው አሉ የጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ፡፡
ኢትዮ ቴሌኮም እና የኢትዮጵያ የመድኃኒት አቅራቢ አገልግሎት ስማርት ዲጂታል የጤና አቅርቦት ሰንሰለት ሶሉሽን ለመተግበር የሚያስችል ስምምነት…
በክልሉ የወባ በሽታ ተጋላጭ አካባቢዎችን በመለየት የመከላከል ሥራ እየተሰራ ነው
አዲስ አበባ፣ መስከረም 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ከመስከረም እስከ ኅዳር ባሉት ወራት የወባ በሽታ ስርጭት የሚበዛ በመሆኑ ተጋላጭ አካባቢዎችን በመለየት የመከላከል ሥራ እየተሰራ ይገኛል።
የክልሉ ጤና ቢሮ የወባ መከላከል ፕሮግራም ከፍተኛ ባለሙያ ዶ/ር አንተነህ ካሳዬ…
የህዝቡን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የተጀመረው ሁሉን አቀፍ ስራ ተጠናክሮ ይቀጥላል – እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 29፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግስት የህዝቡን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የጀመረው ሁሉን አቀፍ ስራ ተጠናክሮ ይቀጥላል አሉ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)።
መንግስት የጠላትን አደናቃፊ ሴራ ወደ ጎን በመተው የህዝብ ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ…
ስትሮክ ፋውንዴሽን የህክምና ማዕከል እንዲገነባ ድጋፍ ይደረጋል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 27፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ የኢትዮጵያ ስትሮክ ፋውንዴሽን የተሟላ የስትሮክ ህክምና ማዕከል እንዲገነባ አስፈላጊው ድጋፍ ይደረጋል አሉ።
ፋውንዴሽኑ የተሟላ የስትሮክ ሕክምና ማዕከል ለመገንባት ፍላጎት እንዳለው አስታውቋል።…
የካንሰር ሕክምና ተደራሽነትን ለማሳደግ እየተሰራ ነው
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የካንሰር ሕክምና ተደራሽነትን ይበልጥ ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ ነው አለ የጤና ሚኒስቴር።
በሚኒስቴሩ የካንሰር ሕክምና መርሐ ግብር አማካሪ ዶ/ር ኩኑዝ አብደላ እንዳሉት ÷ በኢትዮጵያ በየዓመቱ 80 ሺህ አዳዲስ የካንሰር ሕሙማን…
የወባ በሽታ ስርጭትን ለመከላከል 13 ሚሊየን የአልጋ አጎበር ይሰራጫል
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በዘንድሮው ዓመት የወባ በሽታ ስርጭትን ለመከላከል 13 ሚሊየን የአልጋ አጎበር ይሰራጫል አለ የጤና ሚኒስቴር።
በሚኒስቴሩ የበሽታዎች መከላከልና መቆጣጠር መሪ ስራ አስፈጻሚ ዶ/ር ህይወት ሰለሞን ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንዳሉት÷ 75 በመቶ…
ከ4 ቢሊየን ብር በላይ የሚገመቱ የሕክምና መሳሪያዎች ድጋፍ…
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ጤና ሚኒስቴር ከ4 ቢሊየን ብር በላይ የሚገመቱ የህክምና መሳሪያዎችን ለሁሉም ክልሎችና ከተማ አስተዳደሮች ድጋፍ አድርጓል።
የጤና ሚኒስትሯ ዶ/ር መቅደስ ዳባ በዚህ ወቅት÷ መንግስት የተሻለ የጤና አገልግሎትን ተደራሽ ለማድረግ እያከናወነ ባለው…