Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

የኮሪደር ልማት የመዲናዋን ብቻ ሳይሆን የኢትዮጵያን ኩራትና ገጽታ ቀይሯል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ኮሪደር ልማት ፕሮጀክት የከተማዋን ብቻ ሳይሆን የኢትዮጵያን ኩራትና ገጽታ ቀይሯል አሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ፡፡ ከንቲባዋ ከኡራኤል - ቦሌ መድኃኔዓለም እስከ ቦሌ ቪአይፒ ተርሚናል የሚያገናኘው የኮሪደር ልማት ለአካባቢው ተጨማሪ…

በከተሞች ዕድገት ላይ ተጨባጭ ውጤት እያስመዘገበ ያለው የኮሪደር ልማት…

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሲዳማ ክልል የተሰሩ የኮሪደር ልማት ስራዎች በከተሞች ዕድገት ላይ ተጨባጭ ውጤት አስመዝግቧል አለ የክልሉ ኮሙኒኬሽን ቢሮ፡፡ የቢሮው ኃላፊ አቶ ወሰንየለህ ስምኦን ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ በኮሪደር ልማት በተሰሩ በርካታ ስራዎች ከተሞችን ጽዱና…

ሁለንተናዊ የሀገር እድገትን ለማሳለጥ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ሚና ሊጠናከር ይገባል – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀገር ግንባታን ለማፋጠን የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች በንቃት ሊሳተፉ ይገባል አሉ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ፡፡ 5ኛው የሲቪል…

7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በስኬት እንዲጠናቀቅ መንግሥት አስፈላጊውን ድጋፍ ያደርጋል – አፈ ጉባዔ ታገሰ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በስኬት እንዲጠናቀቅ መንግሥት አስፈላጊውን ድጋፍ ሁሉ ያደርጋል አሉ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ታገሰ ጫፎ፡፡ "የዳኝነትና ዴሞክራሲ ተቋማት እመርታ፤ ለተሳካ ሀገረ መንግሥት ግንባታ" በሚል መሪ ሃሳብ በዳኝነትና…

6ኛው ሀገራዊ የጎዳና ላይ ኢፍጣር የፊታችን ቅዳሜ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 6ኛው ሀገራዊ የጎዳና ላይ ኢፍጣር የፊታችን ቅዳሜ በመስቀል አደባባይ ይካሄዳል አለ የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት፡፡ ሀገራዊ የጎዳና ላይ ኢፍጣር መርሐ ግብሩ "ነጃሺ ለሀገር" በሚል መሪ ሃሳብ ነው የሚካሄደው፡፡ የጠቅላይ…

እየተጠናቀቀ የሚገኘው የባቱ – ነጌሌ አርሲ ፈጣን መንገድ…

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሞጆ ሐዋሳ ፕሮጀክት አካል የሆነውና ምዕራፍ 3 የባቱ - ነጌሌ አርሲ ፈጣን መንገድ ግንባታ እየተጠናቀቀ ነው አለ የኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር፡፡ በአስተዳደሩ የሞጆ ሐዋሳ ግንባታ ፕሮጀክቶች ጽ/ቤት ቡድን መሪ ደፋሩ ደረሰ (ኢ/ር)…

የትግራይ ሕዝብ ለሕወሓት ባለመገዛት ክልሉን ከገባበት ውስብስብ ችግር መታደግ አለበት – የፖለቲካ ፓርቲዎች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የትግራይ ሕዝብ ለሕገ ወጡ ቡድን ሕወሓት አልገዛም በማለት ክልሉን ከገባበት ውስብስብ ችግር መታደግ አለበት አሉ የትግራይ ክልል ፖለቲካ ፓርቲዎች። የትግራይ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ( ትዴፓ) ዋና ፀሐፊ ሙሉብረሃን ኃይሌ እንዳሉት÷በክልሉ የሚገኘው…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከ41 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት በበጋ መስኖ ተሸፍኗል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል 41 ሺህ 394 ሄክታር መሬት በበጋ መስኖ ለምቷል አለ የክልሉ ግብርና ቢሮ። በቢሮው የመስኖ ልማት ዳይሬክተር እስራኤል እዮብ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ በክልሉ በበጋ መስኖ 65 ሺህ 347 ሄክታር መሬት…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ከሚገኙ ሙስሊሞች ጋር የኢፍጣር መርሐ ግብር አካሄዱ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ከሚገኙ ሙስሊሞች ጋር የኢፍጣር መርሐ ግብር አካሂደዋል። ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ ዛሬ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ከሚገኙ ሙስሊም…

ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የተዘጋጀው ህብረ ዜማ ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ያቀረበው "ምርጫችን ነው - ሀገር ያለ እኛ" የተሰኘ ህብረ ዜማ ተመርቋል። ህብረ ዜማው ምርጫ ለሀገር ግንባታ ያለውን ሚና፣ የአንድ ድምፅን ኃይልና ዜጎች በመብታቸው በመጠቀም ለሀገራቸው…