Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
የአማራ ክልል የክረምት የአደባባይ በዓላት የማጠቃለያ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ፣ጳጉሜን 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ክልል የክረምት የአደባባይ በዓላት የማጠቃለያ መርሀ ግብር በባሕር ዳር ከተማ እየተካሄደ ነው።
መርሐ ግብሩ "ባህላዊ እሴቶቻችን የፈተና መሻገሪያ፥ የጋራ ተስፋችን መገንቢያ" በሚል መሪ ሀሳብ በመካሄድ ላይ ይገኛል።
በዓላቱ ሻደይ፣…
ኢትዮ ቴሌኮም በሀረሪ ክልል ለተማሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ አደረገ
አዲስ አበባ፣ጳጉሜን 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም በሀረሪ ክልል ለሚገኙ አነስተኛ ገቢ ያላቸው ነዋሪዎች የትምህርት ቁሳቁስ ድጋፍ አድርጓል።
የክልሉ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ አቶ ጌቱ ነገዎ በዚሁ ወቅት እንዳሉት፤ የተደረገው ድጋፍ ተማሪዎች በኢኮኖሚ ችግር ምክንያት ከትምህርት ገበታ…
ከልመናና ጥገኝነት በተላቀቀው ታሪካዊ መንገዳችን እውነተኛ ሉዓላዊነትን እያረጋገጥን ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ጳጉሜን 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከልመናና ጥገኝነት በተላቀቀው አዲስ እና ታሪካዊ መንገዳችን እውነተኛ ሉዓላዊነትን እያረጋገጥን ነው አሉ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በዛሬው ዕለት እየተከበረ የሚገኘውን የእመርታ ቀን አስመልክተው ባስተላለፉት…
የልጅነታችን በመስከረም
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገር የዛሬ ብቻ ሳትሆን የትናንት የጋራ ትዝታ ውጤት ናት። በዜጎች ልብ ውስጥ የተጻፈ፣ የሚታወስና የሚናፈቅ ትናንት፣ በጋራ ሀገር ግንባታ ውስጥ ወሳኝ ግብዓት ነው።
አንድ ህዝብ የጋራ ትዝታ ሲኖረው፣ ከቋንቋ፣ ከሃይማኖት ወይም…
የአከራይና ተከራይ ውል እድሳት ማጠናቀቂያ የጊዜ ገደብ እስከ ጳጉሜን 5 ቀን ተራዘመ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአከራይና ተከራይ ውል እድሳት ማጠናቀቂያ የጊዜ ገደብ እስከ ጳጉሜን 5 ቀን 2018 ዓ.ም ተራዝሟል አለ የአዲስ አበባ ከተማ ቤቶች ልማትና አስተዳደር ቢሮ፡፡
ቢሮው እንዳስታወቀው÷ ከሐምሌ 1 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ሲሰጥ የቆየው የአከራይና…
የቀጣናው ሀገራት በጋራ ተጠቃሚነት መርህ ለኢትዮጵያ የባሕር በር በማመቻቸት ህልውናቸውን ማረጋገጥ አለባቸው – ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቀጣናው ሀገራት በሰላማዊ እና ሀብትን በጋራ በመጠቀም መርህ ለኢትዮጵያ የባሕር በር በማመቻቸት የጋራ ህልውናቸውን ማረጋገጥ አለባቸው አሉ የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)።
ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) እንዳሉት፤ ኢትዮጵያ ከጥንት ጀምሮ…
በክልሉ በቱሪዝም ዘርፍ በተከናወኑ ተግባራት የአካባቢውን እምቅ የቱሪዝም ሃብት መጠቀም ተችሏል
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በቱሪዝም ዘርፍ በተከናወኑ ተግባራት የአካባቢውን እምቅ የቱሪዝም ሃብት በአግባቡ መጠቀም ተችሏል አለ የክልሉ ባህልና ቱሪዝም ቢሮ።
የቢሮው ኃላፊ ሳሙኤል መንገሻ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት፤ በክልሉ የሚገኙ የቱሪዝም…
ኢትዮ ቴሌኮም ከመደበኛ ሥራዎቹ ባሻገር የማህበረሰቡን ኢኮኖሚያዊ ጫና ለመቀነስ ማህበራዊ ኃላፊነቱን እየተወጣ ነው
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም ከመደበኛ ሥራዎቹ ባሻገር የማህበረሰቡን ኢኮኖሚያዊ ጫና ለመቀነስ ማህበራዊ ኃላፊነቱን እየተወጣ ነው አሉ የኩባንያው ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፍሬሕይወት ታምሩ፡፡
ኢትዮ ቴሌኮም ለ "ስለ እናት" በጎ አድራጎት ድርጅት የ2 ነጥብ 2…
የቶኪ በዓ ባህላዊ እሴቶችን አጠናክሮ በማስቀጠል ዘላቂ ሰላምና ልማትን ማፋጠን ይገባል – ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቶኪ በዓ ባህላዊ እሴቶችን አጠናክሮ በማስቀጠል ዘላቂ ሰላምና ልማትን ማፋጠን ይገባል አሉ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)
የዳውሮ ብሔረሰብ የዘመን መለወጫና የምስጋና በዓል "ቶኪ-በዓ" በታርጫ…
ከአገልግሎት ቅልጥፍና ባሻገር፥ የላቀ ኢኮኖሚያዊ አበርክቶ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 30፣2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዛሬ ላይ ጣትን በምራቅ እያራሱ ገንዘብ ቆጥሮ የመስጠትና የመቀበል የዕለት ዕለት ተግባር እየቀረ ነው።
"ረዳት መልስ ስጠኝ" የሚለው የተለመደ የታክሲ ተሳፋሪ ጥያቄ ቀርቷል፤ ዛሬ በጉዟችን የምንሰማው "ረዳት ቴሌብር ንገረኝ" የሚል ሆኗል።…