Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

የትግራይ ሕዝብ ለሕወሓት ባለመገዛት ክልሉን ከገባበት ውስብስብ ችግር መታደግ አለበት – የፖለቲካ ፓርቲዎች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የትግራይ ሕዝብ ለሕገ ወጡ ቡድን ሕወሓት አልገዛም በማለት ክልሉን ከገባበት ውስብስብ ችግር መታደግ አለበት አሉ የትግራይ ክልል ፖለቲካ ፓርቲዎች። የትግራይ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ( ትዴፓ) ዋና ፀሐፊ ሙሉብረሃን ኃይሌ እንዳሉት÷በክልሉ የሚገኘው…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከ41 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት በበጋ መስኖ ተሸፍኗል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል 41 ሺህ 394 ሄክታር መሬት በበጋ መስኖ ለምቷል አለ የክልሉ ግብርና ቢሮ። በቢሮው የመስኖ ልማት ዳይሬክተር እስራኤል እዮብ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ በክልሉ በበጋ መስኖ 65 ሺህ 347 ሄክታር መሬት…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ከሚገኙ ሙስሊሞች ጋር የኢፍጣር መርሐ ግብር አካሄዱ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ከሚገኙ ሙስሊሞች ጋር የኢፍጣር መርሐ ግብር አካሂደዋል። ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ ዛሬ በዝቅተኛ የኑሮ ደረጃ ላይ ከሚገኙ ሙስሊም…

ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የተዘጋጀው ህብረ ዜማ ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ያቀረበው "ምርጫችን ነው - ሀገር ያለ እኛ" የተሰኘ ህብረ ዜማ ተመርቋል። ህብረ ዜማው ምርጫ ለሀገር ግንባታ ያለውን ሚና፣ የአንድ ድምፅን ኃይልና ዜጎች በመብታቸው በመጠቀም ለሀገራቸው…

ህፃን ብሌን አስፈላጊውን ህክምና እንድታገኝ የ4 ሚሊየን ብር ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ባለፉት 10 ዓመታት በከፍተኛ የአንጎል ውስጥ ውሃ እና የአንጎል ግፊት መጨመር (ሀይድሮሴፋለስ) ምክንያት የአልጋ ቁራኛ ለሆነችው ህፃን ብሌን አሸናፊ ህክምና እንድታገኝ የ4 ሚሊየን ብር ድጋፍ…

የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት የተለያዩ አገልግሎቶች የሚሰጥ የኮሙኒኬሽን ፕላትፎርም ይፋ አደረገ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ከኅብረተሰቡ መረጃ የሚቀበልበትና ሌሎችም የተለያዩ አገልግሎቶች የሚሰጥ የኮሙኒኬሽን ፕላትፎርም ይፋ አድርጓል። አገልግሎቱ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን በላከው መረጃ እንዳመለከተው፤ ከመደበኛው ድረ-ገጽ በብዙ…

ዓለም አቀፍ የሴቶችን ቀን በተለያዩ ሁነቶች ለማክበር ዝግጅት ተደርጓል – ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዘንድሮውን ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን (ማርች 8) በተለያዩ ሁነቶች ለማክበር አስፈላጊው ዝግጅት ተደርጓል አሉ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር):: ሚኒስትሯ ጉዳዩን አስመልክተው በሰጡት መግለጫ እንዳሉት ÷ የዘንድሮው…

በአቪዬሽን ዘርፍ ብቁ ሰራተኞችን ለማፍራት ያለመው ስምምነት …

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር እና የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአቪዬሽን ዘርፍ የሰው ሀይል ልማት በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራርመዋል። የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ዴኤታ ተሻለ በሬቻ (ዶ/ር) በስምምነት ፊርማው ወቅት እንዳሉት፥ ዜጎችን…

የብልጽግና ፓርቲ የልማት ኢኒሼቲቮች የህዝቡን ተጠቃሚነት እያረጋገጡ ነው – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፓርቲው ዋና ጽህፈት ቤት አመራሮች እና ሠራተኞች በፓርቲው የ2018 በጀት ዓመት አፈጻጸም ዙሪያ ተወያይተዋል። የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት እና የፓርቲው ዋና ጽ/ቤት ኃላፊ አደም ፋራህ በወቅቱ እንዳሉት÷ ባለፉት ወራት በተሰሩ ጠንካራ…

የሻዕቢያ ሥርዓት ዳግም ሕዝባችንን እንዲበድል እድል አንሰጠውም – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የሻዕቢያ ሥርዓት ዳግም ሕዝባችንን እንዲበድል እድል አንሰጠውም፤ ከሞከረ ደግሞ የመጨረሻው ሙከራ ነው የሚሆነው አሉ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በትግርኛ ቋንቋ ባደረጉት ቃለ መጠይቅ ላይ እንዳሉት፥ የሻዕቢያ…