Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
ድምፃችንን ለመስጠት ቀኑን በጉጉት እየጠበቅን ነው – የሀረር ከተማ ነዋሪዎች
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በመጪው ግንቦት 24 ለሀገር የሚበጀውን ለመምረጥ ቀኑን በጉጉት እየተጠባበቅን ነው አሉ የሀረር ከተማ ነዋሪዎች፡፡
ከፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ጋር ቆይታ ያደረጉ ነዋሪዎች እንዳሉት÷ ምርጫ ለሀገር ሰላምና ልማት እንዲሁም…
የትምህርት ተቋማትና ምሁራን ከፍተኛ አስተዋፅኦ ያበረከቱበት ሀገራዊ የምክክር ሂደት
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለሀገራዊ ምክክር ሂደቱ ውጤታማነት የመንግሥት፣ የግል እና ሃይማኖታዊ ከፍተኛ የትምህርት ተቋማትና ምሁራን ከፍተኛ አስተዋፅኦ አበርክተዋል አሉ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርዓያ (ፕ/ር)።
ኮሚሽኑ በዋናው ሀገራዊ…
በአማራ ክልል የምርጫ ቁሳቁስ ሥርጭት እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ቁሳቁስ የማጓጓዝ ሥራ እየተከናወነ ነው።
የክልሉ ሕዝብ ምርጫውን በባለቤትነት በመያዝ አስፈላጊውን ሁሉ ትብብር በማድረግ ላይ እንደሚገኝ አሚኮ ዘግቧል፡፡
በአዊ ብሔረሰብ አሥተዳደር…
ድምጻችንን በመስጠት ኃላፊነታችንን እንወጣለን – የቦንጋ ከተማ ነዋሪዎች
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21 ፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በመጪው ሰኞ በሚካሄደው 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ድምጻችን በመስጠት ኃላፊነታችንን እንወጣለን አሉ የቦንጋ ከተማ ነዋሪዎች።
ወጣት አክሊሉ ኃይለማርያም እና ብርሃን አሰፋ እንዳሉት÷ በዴሞክራሲያዊ ምርጫ የአንድ ሰው ድምፅ ዋጋ እንዳለው በመረዳት…
በደብረ ብርሃን ሰብዓዊ እርዳታ ለሚያስፈልጋቸው ዜጎች የምግብ ድጋፍ ተደረገ
በደብረ ብርሃን ከተማ አስቸኳይ የሰብዓዊ እርዳታ ለሚሹ ዜጎች የተለያየ የምግብ አይነት ድጋፍ ተደርጓል፡፡
ድጋፉን የኢትዮጵያ አዲስ ኪዳን መጥምቃዊት ቤተ ክርስቲያን ልማት ኮሚሽን ከኮምፓሽን ኢንተርናሽናል ኢትዮጵያ ጋር በመተባበር ነው ያደረጉት፡፡
በድጋፍ ማስረከቢያ መርሐ ግብሩ ላይ የልማት…
የድምጽ መስጫ ቁሳቁስ የማሰራጨት ስራ በጅማ ከተማ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጅማ ከተማ የድምጽ መስጫ ቁሳቁስ ወደ ምርጫ ጣቢያዎች የማሰራጨት ስራ እየተከናወነ ነው።
የከተማዋ ምርጫ ክልል ጽህፈት ቤት ኃላፊ ነብያት አብርሃም በጽሕፈት ቤቱ ስር ለሚገኙ የምርጫ ጣቢያዎች የቁሳቁስ ስርጭት እየተከናወነ መሆኑን ተናግረዋል።…
የምርጫ ቁሳቁስ ስርጭት በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የምርጫ ቁሳቁስ ወደ ምርጫ ጣቢያዎች እየተሰራጨ ይገኛል፡፡
የክልሉ ምርጫ ጽሕፈት ቤት አስተባባሪ አቶ አብርሃም አንጁሎ እንደገለጹት÷ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በመጭው ሰኞ ለሚካሄደው ጠቅላላ ምርጫ ሁሉን አቀፍ ዝግጅት…
ፓርቲዎች የፖሊሲ አማራጭ ሃሳባቸውን ለሕዝብ የሚያስተዋውቁበትን መድረክ በመፍጠር ረገድ ተጨባጭ ሥራ ተከናውኗል – ምርጫ ቦርድ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21 ፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ፓርቲዎች የፖሊሲ አማራጭ ሃሳባቸውን ለሕዝብ ማስተዋወቅ የቻሉበትን መድረክ በመፍጠር በኩል ተጨባጭ ተግባራት ተከናውነዋል አሉ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ሜላትወርቅ ሀይሉ።
በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ 47 ተፎካካሪ…
በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የምርጫ ቁሳቁስ ሥርጭት እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21 ፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በተለያዩ የምርጫ ክልሎች የምርጫ ቁሳቁስ ሥርጭት መካሄድ ጀምሯል፡፡
የአሶሳ ሆሃ እና የአሶሳ መገሌ የምርጫ ክልሎች ለየምርጫ ጣቢያዎቻቸው የምርጫ ቁሳቁስ ወደ ምርጫ ጣቢያዎች በማሰራጨት ላይ ይገኛሉ፡፡
የአሶሳ ሆሃ…
በአሰላ የምርጫ ክልል የምርጫ ቁሳቁስ እየተሰራጨ ነው
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21 ፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአሰላ ምርጫ ክልል ለሚገኙ የምርጫ ጣቢያዎች የምርጫ ቁሳቁስ የማከፋፈል ስራ ተጀምሯል።
7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የፊታችን ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም እንደሚካሄድ ይታወቃል።
በዚህም ለምርጫው አስፈላጊ ዝግጅቶች በየምርጫ ክልሎቹ…