Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
በባህር ዳር የኤሌክትሪክ የከተማ አውቶብሶች በይፋ ስራ ጀመሩ
አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 10 ዘመናዊ የኤሌክትሪክ የከተማ አውቶብሶች በባህር ዳር ከተማ በይፋ አገልግሎት መስጠት ጀምረዋል፡፡
የነዳጅ ወጪና የውጭ ምንዛሪን ለማስቀረት እንዲሁም የአካባቢ ብክለትን ለመቀነስ መንግሥት በያዘው እቅድ መሠረት በተለያዩ ከተሞች የኤሌክትሪክ…
የጥምቀት በዓል መንፈሳዊ ሥርዓቱን በጠበቀ መልኩ ሊከበር ይገባል – ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ
አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን የጠቅላይ ቤተክህነት ዋና ሥራ አስኪያጅ፣ የደቡብ ምዕራብ ሸዋ እና የሸገር ከተማ አህጉረ ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ሳዊሮስ የጥምቀት በዓል መንፈሳዊ ሥርዓቱን በጠበቀ መልኩ ሊከበር ይገባል አሉ፡፡…
በመዲናዋ ያለደረሰኝ ሽያጭ ሲፈፅሙ የተገኙ 11 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ
አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ በኮንስትራክሽን ግብአት አከፋፋይ ነጋዴዎች ላይ በተካሄደ የታክስ ኦፕሬሽን ያለደረሰኝ ሽያጭ ሲፈፅሙ የተገኙ 11 ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ውለዋል፡፡
የከተማ አስተዳደሩ ገቢዎች ቢሮ ለፋና ዲጂታል እንዳስታወቀው÷ በትናንትናው ዕለት…
ጠቅላይ ሚኒሰትር ዐቢይ (ዶ/ር) በሱርማ ወረዳ የተገነባውን ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት መርቀው ከፈቱ
አዲስ አበባ፣ ጥር 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒሰትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በቀዳማዊት እመቤት ፅ/ ቤት በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ሱርማ ወረዳ የተገነባውን ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት መርቀው ከፍተዋል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕከት÷…
አጠቃላይ ሪፎርሞች እያንዳንዱ ዜጋ በቅርብ ርቀት የሚመለከተው ውጤት አምጥተዋል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዘርፍ እና በማክሮ ደረጃም የመጡት አጠቃላይ ለውጦች እያንዳንዱ ዜጋ በቅርብ ርቀት የሚመለከተው ውጤት እያመጡ ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ቁልፍ የመንግሥት ፋይናንስና ሌሎች የዘርፉ ተቋማትን ያሰባሰበው…
130 ሚሊየን ሕዝብ መሸከም የሚችል አውድ ለመፍጠር ተቋማት ግንባታ ላይ ሰርተናል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 130 ሚሊየን ሕዝብ መሸከም የሚችል አውድ ለመፍጠር ተቋማት ግንባታ ላይ ትኩረት ሰጥተን ሰርተናል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ቁልፍ የመንግሥት ፋይናንስና ሌሎች የፋይናንስ ዘርፍ ተቋማትን ያሰባሰበው ‘የፋይናንስ…
የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ በቴክኖሎጂ የታገዙ ምርምሮችን ለማስፋት እየተሰራ ነው – ንጉሴ ደቻሳ (ፕ/ር)
አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ግብርና ምርምር ኢንስቲትዩት የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ በሚደረገው ጥረት በቴክኖሎጂ የታገዙ የግብርና ምርምሮችን ለማስፋት እየሰራ ነው አሉ የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር ንጉሴ ደቻሳ (ፕ/ር)።
ኢንስቲትዩቱ የምግብና የተመጣጠነ ምግብ ደህንነትን…
የጥምቀትን በድምቀት እንዲከበር አስፈላጊው ቅድመ ዝግጅት ተጠናቅቋል
አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጥምር የፀጥታና የደህንነት ግብረ ኃይል የከተራ እና የጥምቀት በዓል በድምቀት እንዲከበር አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት በማጠናቀቅ ወደ ስራ ተገብቷል አለ።
በግብረ ኃይሉ የተደረገውን ቅድመ ዝግጅት አስመልክቶ ውይይት አድርጓል።
በውይይቱ ወቅት…
የጥምቀት በዓል የከተማችን የድምቀት ምንጭና የዓለም ሀብት ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጥምቀት በዓል የከተማችን አንዱ የድምቀት ምንጭ እና የዓለም ሀብት ነው አሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ።
ከንቲባዋ የጥምቀት በዓል ሃይማኖታዊ እሴቱን ጠብቆ ፍፁም ባማረ መልኩ እንዲከበር ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን…
የተቀናጀ አመራርና የሕዝብ ንቅናቄ የማይፈታው የልማት ጥያቄ የለም – አቶ አደም ፋራህ
አዲስ አበባ፣ ጥር 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የተቀናጀ አመራርና የሕዝብ ንቅናቄ ካለ የማይታለፍ ተራራ፣ የማይፈታ የልማት ጥያቄ የለም አሉ የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንትና የዋና ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አደም ፋራህ።
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በሆሳዕና ከተማ የ2018 በጀት ዓመት የፓርቲ…