Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

ህገ ወጡ ህወሓት በትግራይ ክልል መኖር የማያስችል ሥርዓት አልበኝነት ፈጥሯል – አቶ ሀፍቱ ኪሮስ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ህገ ወጡ የህወሓት ቡድን በትግራይ ክልል መኖር የማያስችል ሥርዓት አልበኝነት ፈጥሯል አሉ የስምረት ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንት ሀፍቱ ኪሮስ። አቶ ሀፍቱ እንዳሉት ÷በአሁኑ ወቅት ህገ ወጡ የህወሓት ቡድን የክልሉን ወጣቶች ለሌላ አሳልፎ…

ምክክሩ ያለፉ ችግሮችን በይቅርታ በመሻር አዲስ የወል ትርክት የሚገነባበት ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ሂደት ያለፉ ችግሮችን በይቅርታ በመሻር አዲስ የወል ትርክት የሚገነባበት ነው አሉ የደሴ ከተማ ምክር ቤት አባላት። ፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ያነጋገራቸው የደሴ ከተማ ምክር ቤት አባላት እንደገለጹት፤ ሀገራዊ…

ዘመናዊ የግብርና ቴክኖሎጂ ተደራሽነትን ለማጠናከር እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የግብርና ዘርፉን ምርታማነት ይበልጥ ለማሳደግ አዳዲስ ቴክኖሎጂዎችን የመተግበሩ ሥራ ተጠናክሮ ይቀጥላል አለ የግብርና ሚኒስቴር፡፡ በሚኒስቴሩ የግብርና ኤክስቴንሽን መሪ ሥራ አስፈጻሚ የኔነሽ ኤጉ እንዳሉት÷ በግብራና ዘርፍ የተመዘገበውን አመርቂ…

ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያው ፍሬ … ተኪ ምርት

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ ሀገሪቱ ለበርካታ ዓመታት ስትከተለው የነበረውን መንግሥት በኢኮኖሚው ላይ ቀጥተኛ ቁጥጥር እና ጣልቃ የሚገባት ሞዴልን የቀየረ ነው፡፡ የኢኮኖሚ ማሻሻያው በዋናነት የግሉን ዘርፍ ማዕከል ያደረገ፤…

የአፍሪካና ባሕረ ሰላጤውን ሀገራት ስትራቴጂክ የኢኮኖሚ አጋርነት ለማጠናከር እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የአፍሪካና የባሕረ ሰላጤውን ሀገራት ስትራቴጂክ የኢኮኖሚ አጋርነት ለማጠናከር በቁርጠኝነት እየሰራች ነው አለ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር፡፡ የአፍሪካና የባሕረ ሰላጤው ሀገራትን ኢኮኖሚያዊ ትስስር ወደ ላቀ ደረጃ የሚያሸጋግር መድረክ በአዲስ…

የእንቁላል ምርት አብዮትና የሀገራዊ ብልጽግና ጉዞ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ሃሳብ አመንጪነት እየተተገበረ ካለው የመደመር እሳቤ ውስጥ የሌማት ትሩፋት መርሐ ግብር አንዱ ነው፡፡ የሌማት ትሩፋት የኢትዮጵያን የግብርና ዘርፍ በመቀየር የምግብ ሉዓላዊነትን ለማረጋገጥ በሚደረገው ጥረት…

ምክክሩ የተረጋጋችና አንድነቷ የተጠናከረ ሀገር መገንባት ያስችላል – ምሁራን

‎አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሀገራዊ የምክክር ሂደቱ አለመግባባቶችን በመፍታት የተረጋጋችና አንድነቷ የተጠናከረ ሀገር መገንባት ያስችላል አሉ የጅማ ዩኒቨርሲቲ ምሁራን። በዩኒቨርሲቲው የአመራር እና ፖሊሲ ጥናት መምህር ፍሬው አምሳሉ (ዶ/ር) እንዳሉት÷ የሀገር ግንባታ ሂደት…

የኢትዮጵያን አየር ክልል በተጠንቀቅ የሚቃኘው አየር ሃይል …የሰማዩ ንስር

‎አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአንድን ሀገር ሉዓላዊነት በአስተማማኝ ሁኔታ ማስከበር ከሚያስችሉ ጉዳዮች ውስጥ ዘመኑን የዋጀ አየር ሃይል መገንባት ዋነኛ ተጠቃሽ ነው፡፡ አየር ሃይል የአንድን ሀገር የአየር ክልል በንቃትና በተጠንቀቅ ከማንኛውም ጥቃት የመጠበቅ ሃላፊነት…

የኢትዮጵያውያን የባሕር በር ቁጭት

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የባህር በርን አግባብ ባልሆነ መንገድ ማጣቷ የሁሉም ኢትዮጵያውያን የዘመናት ቁጭት ሆኖ ቆይቷል፡፡ የባህር በርን በተመለከተ ፋና ዲጂታል ያነጋገራቸው የአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች በሰጡት አስተያየት፥ የባህር በር ለድርድር የሚቀርብ ጉዳይ…

ሀገራዊ ምክክሩ የውጭ ጣልቃ ገብነትን ለማስቀረት ወሳኝ መድረክ ነው – አቶ ማስረሻ ሰጤ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ጠንካራ ሆና እንዳትወጣ የሚፈልጉ የውጭ ኃይሎችን ጣልቃ ገብነት ለማስቀረት ሀገራዊ ምክክሩ ወሳኝ መድረክ ነው አሉ የሰላም አማራጭን የተቀበሉት የምክክሩ ተሳታፊ አቶ ማስረሻ ሰጤ፡፡ በሰላማዊ መንገድ ለመታገል ከትጥቅ ትግል የተመለሱ…