Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

ኢትዮጵያ የአፍሪካ ብየዳ ፌደሬሽን መደበኛ ጉባዔን እንድታዘጋጅ ተመረጠች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ 3ኛውን የአፍሪካ የብየዳ ፌደሬሽን መደበኛ ጉባዔ እንድታዘጋጅ መመረጧን የሥራና ክኅሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል አስታወቁ፡፡ 2ኛው የአፍሪካ የብየዳ ፌደሬሽን መደበኛ ጉባዔ በናይጀሪያ የተካሄደ ሲሆን÷ በዚሁ መድረክ ላይ ቀጣዩን ጉባዔ…

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ካቢኔ በሦስት ደንቦች ላይ ተወያይቶ አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ካቢኔ ባካሄደው 3ኛ ዓመት 9ኛ መደበኛ ስብሰባ በሦስት የከተማዋ ደንቦች ላይ ተወያይቶ አጽድቋል፡፡ ደንቦቹም÷ 1ኛ. የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር የበጎ ፈቃድ አስተዋፅኦን፣ አገልግሎት እና ማኅበራዊ ኃላፊነት…

ርዕሰ መሥተዳድር ጥላሁን ከባስኬቶ ዞን ነዋሪዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ጥላሁን ከበደ ከባስኬቶ ዞን ነዋሪዎች ጋር ውይይት አድርገዋል፡፡ በውይይታቸውም÷ ዞኑ ጤፍ፣ በቆሎ፣ ሰሊጥ፣ ሩዝ፣ ኮረሪማና ሌሎች የግብርና ምርቶችን በብዛት አምራች ቢሆንም ምርቶችን ወደ ገበያ ለማውጣት…

ብልጽግና ፓርቲ የኢትዮጵያን እና ጂቡቲን ግንኙነት በይበልጥ ለማሣደግ ቁርጠኛ ነው- አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የብልጽግና ፓርቲ የኢትዮጵያ እና ጂቡቲን ግንኙነት እና ትብብር በይበልጥ ለማሣደግ ቁርጠኛ መሆኑን የፓርቲው ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ ገለጹ፡፡ አቶ አደም ፋራህ በጂቡቲው ገዥ ፓርቲ (አር ፒ ፒ) 45ኛ ዓመት የምስረታ በዓል ላይ…

የተረጋጋ የፖለቲካ ሥነ-ምኅዳር መፍጠር ተችሏል – ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በመደመመጥ፣ በመከባበርና በመመካከር የተረጋጋ የፖለቲካ ሥነ-ምኅዳር መፍጠር መቻሉን የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር) ገለጹ፡፡ የፌዴራል የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ከወከላቸው ሕዝብ ጋር…

በሸገር ከተማ ግንባታቸው ከተጀመሩ 56 ት/ቤቶች 39ኙ አገልገሎት መስጠት ጀመሩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በያዝነው የበጀት ዓመት ግንባታቸው ከተጀመሩ 56 ትምህርት ቤቶች 39ኙ ግንባታቸው ተጠናቅቆ አገልግሎት መስጠት መጀመራቸውን የሸገር ከተማ አሥተዳደር አስታወቀ፡፡ የአሥተዳደሩ ትምህርት ቢሮ ኃላፊ ፍራኪያ ካሣሁን እንደገለጹት÷ በያዝነው የበጀት…

ከንቲባ አዳነች የመኖሪያ ቤት ችግርን ለመቅረፍ በሁሉም አማራጮች እየሠራን ነው አሉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የመኖሪያ ቤት ችግርን በዘላቂነት ለመቅረፍ በሁሉም አማራጮች እየሠራን ነው ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለጹ፡፡ ከንቲባዋ በማኅበራዊ ረትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ ዛሬ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለሠራተኞቹ…

ም/ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ የዜጎችን ፍትሐዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ የጎላ ፋይዳ እንዳለው ገለጹ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ፋይዳ ዲጂታል መታወቂያ የዜጎችን ፍትሐዊ ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ፋይዳው የጎላ መሆኑን ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ የብሔራዊ መታወቂያ ፕሮግራም አሁናዊ ሁኔታና የወደፊት ዕቅዶችን አስመልክቶ በብሔራዊ…

ሲዳማና ኦሮሚያ ክልሎችን የሚያገናኘው የዳዬ-ጭሪ-ናንሴቦ መንገድ ግንባታ 84 በመቶ ደረሰ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሲዳማ እና ኦሮሚያ ክልሎችን በቅርበት የሚያስተሳስረው የዳዬ-ጭሪ-ናንሴቦ መንገድ ግንባታ ፕሮጀክት አፈጻጸም 84 በመቶ መድረሱን የኢትዮጵያ መንገዶች አሥተዳደር አስታወቀ፡፡ የመንገድ ግንባታው 71 ነጥብ 4 ኪሎ ሜትር የሚረዝም ሲሆን÷ ከዚህ ውስጥ…

የተለያዩ ዩኒቨርሲቲዎች ያሰለጠኗቸውን ተማሪዎች አስመረቁ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 30፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አምቦ፣ ወላይታ ሶዶ እና ሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲዎች በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠኗቸውን ተማሪዎች አስመርቀዋል፡፡ አምቦ ዩኒቨርሲቲ በጤና ሳይንስ እና በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን 714 ተማሪዎችን በዛሬው ዕለት አስመርቋል።…