Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

በክልሉ የዜጎችን ሰላምና ደህንነት ለማረጋገጥ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን አቶ እንዳሻው ጣሰው ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት የጸጥታ ምክር ቤት ምስረታና በክልሉ ሰላምና ጸጥታ ላይ ያተኮረ የምክክር መድረክ በሆሳዕና ከተማ እየተካሄደ ነው። የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድርና የጸጥታ ምክር ቤቱ ሰብሳቢ አቶ እንዳሻው…

በትግራይ ክልል የአጎበር እደላና የኬሚካል ርጭት ሥራ መከናወኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል የወባ በሽታን ለመከላከል በ46 ወረዳዎች የአጎበር እደላና የኬሚካል ርጭት ሥራ መከናወኑን የክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር ጤና ቢሮ አስታወቀ። በቢሮው የወባ በሽታ መከላከልና መቆጣጠር ባለሙያ አቶ ገብረመድህን ክንፉ እንደገለጹት÷የወባ…

በክልሉ የሚገኙ አቅሞችን በአግባቡ በመጠቀም የተጀመሩ ስኬቶችን ማስቀጠል ይገባል- አቶ ጥላሁን ከበደ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል የሚገኙ እምቅ አቅሞችን በአግባቡ በመጠቀም የተጀመሩ ስኬቶችን ማስፋትና ማስቀጠል ይገባል ሲሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ገለጹ፡፡ በየደረጃው የሚገኙ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል አመራሮች የክልሉን ሠላምና ልማት በጋራ…

በሩብ ዓመቱ ከ500 ሺህ በላይ የኦንላይን አገልግሎት ተደራሽ ማድረግ መቻሉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2016 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት ከ500 ሺህ በላይ ለሚሆኑ የንግዱ ማህበረሰብ አባላት የንግድ ፈቃድን ጨምሮ ተያያዥ አገልግሎቶችን በኦንላይን ተደራሽ ማድረግ መቻሉ ተገለጸ፡፡ የ2016 በጀት ዓመት የመጀመሪያው ሩብ ዓመት የመንግሥት…

ምክር ቤቱ ከኮሪያ ልዑክ ጋር በሚሠራባቸው ጉዳዮች ላይ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ከኮሪያ ልዑካን ቡድን ጋር በቀጣይ በሚሠሩባቸው ዝርዝር ጉዳዮች ላይ ውይይት ተደርጓል፡፡ በሊ ሔኢሲኦክ የተመራ የኮሪያ የልዑካን ቡድን በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ረዳት የመንግሥት ተጠሪ ሚኒስትር ዴዔታ ምኅረቱ ሻንቆ…

አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከተመድ ረዳት ዋና ፀሐፊ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት ረዳት ዋና ፀሃፊ ቻንድራሞሊ ራማናታን ጋር ተወያይተዋል። ውይይታቸው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የካፒታል ኢንቨስትመንት ለአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን ዋና አካል…

የኢትዮ-አዘርባጃን ፓርላሜንታዊ ግንኙነት ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና አዘርባጃን ፓርላሜንታዊ ግንኙነታቸውን አጠናክረው እንደሚቀጥሉ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ገለጸ፡፡ ዛሬ በተካሄደው የጋራ መድረክ ÷ ሁለቱ ሀገራት በፓርላሜንታዊ ዲፕሎማሲ፣ በኢኮኖሚ እና በፐብሊክ ሰርቪስ ዘርፎች ግንኙነታቸውን…

የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከብሔራዊ መረጃና ደህንነት ጋር በተለያዩ ጉዳዮች በጋራ እንደሚሰራ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ራስ ገዝ በመሆን ለመደራጀት የሚረዱ ጉዳዮችን በመለየት ከብሔራዊ መረጃና ደህንነት ጋር ትብብሩን ወደ ላቀ ደረጃ እንደሚያሳድግ ገለጸ፡፡ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተጠባባቂ ፕሬዚዳንት ሳሙኤል ክፍሌ(ዶ/ር) የተመሩ…

የካፒታል ገበያን ስኬታማ ለማድረግ የኦዲት ሥርዓቱ ዘመኑን የዋጀ ሊሆን ይገባል – እዮብ ተካልኝ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የኦዲት ትግበራ ባህል የተመለከተ የግምገማ መድረክ የኦዲት ድርጅት አመራሮችና ባለሙያዎች በተገኙበት በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው። በመድረኩ ላይ የተገኙት የገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታና የኢትዮጵያ ሒሳብ አያያዝና ኦዲት ቦርድ የዳይሬክተሮች…

የጃፓን አምራች ኢንዱስትሪዎች በኢትዮጵያ በተለያዩ ዘርፎች መሰማራት እንደሚፈልጉ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ከባለሃብቶች ጋር በጥምረት መስራት በሚቻልባቸው የኢንቨስትመንት እድሎችና አማራጮች ዙሪያ ለጃፓን አምራች ኢንዱስትሪዎች ልዑካን ቡድን አባላት ገለጻ ተደርጓል፡፡ ከጃፓን አምራች ኢንዱስትሪዎች የተወጣጣ የጃፓን ልዑካን ቡድን የኢንቨስትመንት…