Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

በገጠር አካባቢዎች ዘመናዊ ትምህርት ቤቶችን ለመገንባት የዋሉ መጽሐፍት

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መደመር፣ የመደመር መንገድ፣ የመደመር ትውልድ እና የመደመር መንግሥት መጽሐፍትን ለንባብ አብቅተዋል፡፡ ከመጽሐፍት ሽያጩ የተገኘውን ገቢም ለበጎ አድራጎት ሥራዎች አውለዋል። ይህ የገቢ ማሰባሰቢያ ስልት ከመደበኛው የመንግሥት በጀት ውጪ ጥራት ያለውን…

ህገ ወጡ ህወሓት የትግራይን ሕዝብ ከልማት ወደኋላ አስቀርቷል – አቶ ጌታቸው ረዳ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ህገ ወጡ የህወሓት ቡድን የትግራይን ሕዝብ ከልማት ወደኋላ አስቀርቷል አሉ የዴሞክራሲያዊ ስምረት ትግራይ (ስምረት) ፓርቲ ፕሬዚዳንት አቶ ጌታቸው ረዳ። ሕገ ወጡ የህወሓት ቡድን በትግራይ ክልል ሕዝብ ላይ እያካሄደ ያለውን አፈና የሚቃወም ሰላማዊ…

“ግፋ” በኤርትራ፤ አፈሳ በትግራይ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኤርትራን ወጣቶች ለዘመናት ሲያሰቃይ የኖረው የ"ሳዋ" ወታደራዊ ማሰልጠኛ ካምፕ እና የ"ግፋ" (አፈሳ) መራር እውነት፣ ድንበር ተሻግሮ በኢትዮጵያ ምድር ዳግም ሲተገበር ማየት የታሪክ አሳዛኝ ክስተት ነዉ። ትናንት የኤርትራ እናቶች በየመንገዱ እና…

በአማራ ክልል የሌማት ትሩፋት በፈጠረው መነቃቃት ከ36 ሺህ ቶን በላይ የማር ምርት ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል በ2018 በጀት ዓመት የሌማት ትሩፋት መርሐ ግብር በፈጠረው መነቃቃት ከ36 ሺህ ቶን በላይ የማር ምርት ተገኝቷል አለ የክልሉ እንስሳትና ዓሣ ሀብት ልማት ቢሮ፡፡ የቢሮው ኃላፊ ጋሻው ሙጨ (ዶ/ር) ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን…

በኢትዮጵያውያን ላይ ኢሰብአዊ ድርጊቶችን ሲፈጽሙ የነበሩ ሕገ-ወጥ የሰዎች አዘዋዋሪዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ከተባበሩት አረብ ኢምሬቶች ዱባይ ፖሊስ ጋር በመቀናጀት በኢትዮጵያውያን ላይ ኢሰብአዊ ድርጊቶችን ሲፈጽሙ የነበሩ ዳውድ ተፈሪ እና ደስታ ተገኝ የተባሉ አደገኛ ሕገ-ወጥ የሰዎች አዘዋዋሪዎችን በቁጥጥር ስር ማዋሉን አስታውቋል።…

ነገ በአዲስ አበባ ለሚደረገው ሰላማዊ ሰልፍ ዝግ የሚሆኑ መንገዶች ይፋ ሆኑ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሰልፉ ተጀምሮ እስከሚጠናቀቅ ወደ መስቀል አደባባይ የሚወስዱ መንገዶች ለተሽከርካሪ ዝግ እንደሚሆኑ የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አስታውቋል። በትግራይ ክልል እየተባባሰ የመጣውን ቀውስ ለመቃወምና ለማስቆም እንዲሁም ለፌደራል መንግሥትና…

የህልውና ጉዳይ!

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በታሪክ አጋጣሚ ህዝባዊ እና ህጋዊ ውክልና በሌለው ቡድን የባሕር በሯን አጥታለች። በዚህም ምክንያት ልማቷ በሚፈለገው ልክ እንዳያድግ ማነቆ ከመሆኑ ባለፈ እጅግ ከፍተኛ ጥንቃቄ የሚያስፈልጋቸውን የብሔራዊ ደህንነቷን የተመለከቱ…

የባሕር በር ለአንድ ሀገር ዓለምን መቆጣጠሪያ መሳሪያ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የባሕር በር ለአንድ ሀገር ኢኮኖሚያዊ እድገት እና ብሔራዊ ጥቅምን ከማስጠበቅ ባሻገር ዓለምን መቆጣጠሪያ መሳሪያ ነው፡፡ የዓለም ሀገራት ወሳኝ የሆኑ የዲጂታል ንግድ ልውውጦችን የባሕር በሮችን ተጠቅመው ያካሂዳሉ፡፡ ዲጂታል ግብይቶችና የመረጃ…

ከጋምቤላ ክልል ጋር በሰው ተኮር ስራዎች ዙሪያ በትብብር እንሰራለን – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከጋምቤላ ክልል ጋር በሰው ተኮር ስራዎች ዙሪያ በትብብር እንሰራለን አሉ። ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባጋሩት መልዕክት፤ በዛሬው ዕለት ከጋምቤላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ወ/ሮ አለሚቱ…

የከተማ አስተዳደሩ የበጀት ዓመቱን የማጠቃለያ ስራዎች አፈፃፀም ግምገማ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የ2018 በጀት ዓመት የማጠቃለያ ስራዎች አፈፃፀም ግምገማ እየተካሄደ ነው፡፡ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው እንዳስታወቁት፥ ለሦስት ተከታታይ ቀናት በሚቆየው የግምገማ መድረክ በበጀት ዓመቱ…