Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

በኢትዮጵያ የሳዑዲ ዓረቢያ አምባሳደር አገር አቀፍ የውሃና ኢነርጂ ዐውደ-ርዕይን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የሳዑዲ ዓረቢያ አምባሳደር ፋሀድ አልሀምዳኒ የተመራ ልዑክ በሳይንስ ሙዚየም የተዘጋጀውን አገር አቀፍ የውሃና ኢነርጂ ዐውደ- ርዕይ ጎበኘ፡፡ በጉብኝታቸው ወቅት አምባሳደሩ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ÷ በሳይንስ ሙዚየም የተዘጋጀው አገር…

ኢትዮጵያ ለ78ኛው የተመድ ጠቅላላ ጉባዔ ዝግጅት ማድረጓን አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ለ78ኛው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባዔ አስፈላጊ ቅድመ ዝግጅት ማድረጓን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር መለስ ዓለም በኢትዮጵያ ዲፕሎማሲያዊ ጉዳዮች ዙሪያ ጋዜጣዊ መግለጫ…

የአማራ ክልል አጋጥሞት ከነበረው የፀጥታ ስጋት በመውጣት ወደ መደበኛ ሁኔታ መመለስ መቻሉን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል አጋጥሞት ከነበረው የፀጥታ ስጋት በመውጣት ወደ መደበኛ ሁኔታ መመለስ መቻሉን የክልሉ መንግስት አስታወቀ፡፡ ወቅታዊ የአማራ ክልል ሁኔታን አስመልክቶ ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ በሰጡት መግለጫ÷ ክልሉ አጋጥሞት ከነበረው የፀጥታ…

በአቶ ደመቀ መኮንን የተመራ ከፍተኛ የልዑካን ቡድን ሞቃዲሾ ገባ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን የተመራ ከፍተኛ የልዑካን ቡድን ሶማሊያ ሞቃዲሾ ገብቷል። የልዑካን ቡድኑ ኤደን አዴ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ የሶማሊያ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ሣላህ አሕመድ ጃማ እና…

የፀጥታና ደህንነት ተቋማት ለኢትዮጵያና ህዝቦቿ መስዋዕትነት የሚከፍሉ ናቸው – አቶ ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፀጥታና ደህንነት ተቋማት ለኢትዮጵያና ህዝቦቿ መስዋዕትነት የሚከፍሉ ናቸው ሲሉ የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር አቶ ተመስገን ጥሩነህ ተናገሩ፡፡ ጳጉሜ 2 የመስዋዕትነት ቀን "በመስዋዕትነት የምትፀና…

የሀገር አንድነትና ሉአላዊነት የሚፀናው ሁሉም በተሰማራበት መስክ በሚከፍለው መስዋዕትነት ነው – አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገር አንድነትና ሉአላዊነት የሚፀናው ሁሉም በተሰማራበት መስክ በሚከፍለው መስዋዕትነት ነው ሲሉ የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ ገለጹ። በሐረሪ ክልል ጳጉሜን 2 የመስዋዕትነት ቀን "በመስዋዕትነት የምትፀና ሀገር" በሚል መሪ ሀሳብ…

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የመስዋዕትነት ቀን እየተከበረ ነዉ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ጳጉሜ 2 የመስዋዕትነት ቀን “በመስዋዕትነት የምትጸና ሀገር” በሚል መሪ ሃሳብ በተለያዩ መርሐ ግብሮች እየተከበረ ነዉ ፡፡ ቀኑን በማስመልከት በቦንጋ ከተማ እየተካሄደ ባለው መድረክ በኢትዮጵያ…

ሀገርን ለማስቀጠል በየመስኩ መስዋዕትነት መክፈል እንደሚገባ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጀግኖች ኢትዮጵያውያን ታላቅ ተጋድሎ የቆመችን ሀገር ለማስቀጠል ሁሉም በተሰማራበት መስክ መስዋዕትነት መክፈል ይገባዋል ሲሉ ጥንታዊ ጀግኖች አርበኞች ማኅበር አባላት ገለጹ። ዛሬ በመላ ሀገሪቱ የመስዋዕትነት ቀን "በመስዋዕትነት የምትጸና ሀገር!"…

የመስዋዕትነት ቀን በአፋር ክልል እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጳጉሜን 2 የመስዋዕትነት ቀን በአፋር ክልል በተለያዩ መርሐ ግብሮች እየተከበረ ነው፡፡ ቀኑ “በመስዋዕትነት የምትጸና ሀገር” በሚል መሪ ሃሳብ ነው በተለያዩ ዝግጅቶች በሰመራ ከተማ እየተከበረ የሚገኘው፡፡ በመርሐ ግብሩ የሕይወት መስዕትነት…

መስዋዕትነት የከፈሉ ጀግኖችን ማክበር ይገባል- አትሌት ቀነኒሳ በቀለ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሁሉም መስክ ለሀገራቸው መስዋዕትነት የከፈሉ ጀግኖችን ማክበር፣ ማመስገንና ተገቢውን ክብር መስጠት እንደሚገባ አትሌት ቀነኒሳ በቀለ ተናገረ። አትሌት ቀነኒሳ ኢትዮጵያ በሁሉም የሙያ መስክ በርካታ ጀግኖች ማፍራቷን ገልጿል፡፡ በአትሌቲክስ ዘርፍ…