Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

ኢትዮጵያ በአረንጓዴ ኢኮኖሚ አርአያ የሚሆን ሥራ እያከናወነች ነው – የአፍሪካ ቻይና ፖሊሲና ምርምር ማዕከል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በአረንጓዴ ኢኮኖሚ ልማት ዘርፍ ለአፍሪካ ሀገራት አርአያ የሚሆን ሥራ እያከናወነች ነው አለ የአፍሪካ ቻይና ፖሊሲና ምርምር ማዕከል፡፡ የማዕከሉ ዋና ዳይሬክተር ፖል ፍሪምፖንግ በ2025 የአረንጓዴ ኢኮኖሚ ልማት ጉባዔ ላይ…

የአቡ ዳቢ በረራ አየር መንገዱ አፍሪካን ከተቀረው ዓለም ጋር የማስተሳሰር ጥረቱን ያጠናክራል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአቡ ዳቢ በረራ መጀመር አፍሪካን ከተቀረው ዓለም ጋር ለማስተሳሰር የሚደረገውን ጥረት የሚያጠናክር ነው አሉ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ሥራ አስፈጻሚ መስፍን ጣሰው። አየር መንገዱ ወደ ተባበሩት አረብ ኤምሬትስ ዋና ከተማ አቡ ዳቢ…

የመጅሊስ ምርጫ የመራጮች ምዝገባ ሐምሌ 13 ይጠናቀቃል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የመጅሊስ ምርጫ የመራጮች ምዝገባ ሐምሌ 13 ቀን 2017 ዓ.ም ይጠናቀቃል። የጠቅላይ ምክር ቤቱ የምርጫ አስፈፃሚ ቦርድ ሰብሳቢ አብዱላዚዝ ኢብራሂም (ዶ/ር) እንዳሉት፤ "ምርጫ ለጽኑ ተቋም" በሚል…

በኦሮሚያ ክልል ከ5 ሚሊየን ኩንታል በላይ የአፈር ማዳበሪያ ለአርሶ አደሮች ተሰራጨ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል ለ2017/18 የምርት ዘመን ከ5 ሚሊየን ኩንታል በላይ የአፈር ማዳበሪያ በዩኒዬኖችና ሕብረት ስራ ማሕበራት በኩል ለአርሶ አደሮች ተሰራጭቷል። የክልሉ የሕብረት ስራ ማሕበር ኤጀንሲ ለምርት ዘመኑ ከ10 ነጥብ 5 ሚሊየን ኩንታል በላይ…

በድሬዳዋ የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ አበረታች ውጤት አስገኝቷል – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በድሬዳዋ አስተዳደር የኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ አበረታች ውጤት አስገኝቷል አሉ የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንትና የዋና ጽ/ቤት ሃላፊ አቶ አደም ፋራህ፡፡ አቶ አደም ፋራህ፣ የብልጽግና ፓርቲ ዋና ጽ/ቤትና የክልልና የከተማ አስተዳደር…

በመከላከያ ሰራዊት 18 ሚሊየን ችግኞች ይተከላሉ – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በክረምቱ የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር በሰራዊቱ አባላት 18 ሚሊየን ችግኞች ይተከላሉ አሉ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ፡፡ የመከላከያ ሰራዊት የክረምት የአረንጓዴ አሻራ ዘመቻ የማስጀመሪያ መርሐ ግብር በመከላከያ…

404 ሺህ በላይ የውጭና የሀገር ውስጥ ቱሪስቶች በአፋር ክልል…

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአፋር ክልል የቱሪዝም መዳረሻዎችን በማስፋት የዘርፉን እንቅስቃሴ ይበልጥ ለማጠናከር በትኩረት እየተሰራ ነው አለ የክልሉ ባሕልና ቱሪዝም ቢሮ፡፡ የቢሮው ም/ሃላፊ አቶ አብዱ መሃመድ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት ÷ በ2017 በጀት ዓመት በክልሉ ያለውን…

በክልሉ የተመዘገቡ ስኬቶችን ህዝብን ተጠቃሚ ባደረገ መልኩ ለማጠናከር ይሰራል – አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል በተጠናቀቀው በጀት ዓመት የተመዘገቡ ስኬቶችን ህዝብን ተጠቃሚ ባደረገ መልኩ ይበልጥ ለማጠናከር ይሰራል አሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ፡፡ በክልሉ ላለፉት ሶስት ቀናት ሲካሄድ የቆየው የፓርቲና የመንግስት…

የከተማ አስተዳደሩ ለገቢዎች ቢሮ ሰራተኞች እውቅና ሰጠ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለከተማዋ ገቢዎች ቢሮ ሰራተኞች የእውቅና እና ምስጋና መርሐ ግብር አከናውኗል፡፡ ከንቲባ አዳነች አቤቤ እንዳሉት፥ በከተማ አስተዳደሩ በተጠናቀቀው የ2017 በጀት አመት 233 ቢሊየን ብር ገቢ መሰብሰብ…

የሲዳማ ክልል የ2018 በጀት 32 ነጥብ 823 ቢሊየን ብር ሆኖ ጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 8፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሲዳማ ክልል ምክር ቤት የክልሉን የ2018 ዕቅድ ማስፈፀሚያ በጀት 32 ነጥብ 823 ቢሊየን ብር በማድረግ በሙሉ ድምጽ አፅድቋል። የሲዳማ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ምርጫ ዘመን 4ኛ ዓመት 9ኛ መደበኛ ጉባኤ ሁለተኛ ቀን ውሎው የ2018…