Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
በሀገራዊ የለውጥ ጉዞው መልካም አሥተዳደርን ጨምሮ በሌሎች ዘርፎች ስኬት መመዝገቡ ተመላከተ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በጀመረችው ሀገራዊ የለውጥ ጉዞ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በሰላም፣ ልማትና በመልካም አሥተዳደር ዘርፎች ስኬታማ ሥራዎች መከናወናቸው ተገለጸ፡፡
የብልጽግና ፓርቲ ምክር ቤት አባልና የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ…
የሰብል መውቂያና መፈልፈያ የሠሩ …
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ታምራት ዓለሙ የሠሩት ማሽን የተለያዩ ሰብሎችን ለመውቃትና ለመፈልፈል የሚውል ነው።
ማሽኑ የአገዳ እና ብርዕ ሰብሎችን በአግባቡ ለመውቃት እንደሚያገለግል ታምራት ዓለሙ ገልጸዋል፡፡
ማሽኑ ወጪ ቆጣቢ እና ችግር ፈቺ ከመሆኑም ባሻገር አነስተኛ…
ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከአማራ ክልል ባለድርሻ አካላት ተወካዮች ጋር ተወያየ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በአማራ ክልል በሚያካሂደው የአጀንዳ ማሰበሰብ የምክክር ምዕራፍ ላይ ከሚሳተፉ ባለድርሻ አካላት ተወካዮች ጋር ተወያይቷል።
በመድረኩ ላይ ስለ ምክክር ምንነት፣ ዓላማ እንዲሁም በአጀንዳ ልየታና ማሰባሰብ ሂደት…
ብርቱካን ተመስገንን ጨምሮ በሽብር ወንጀል በተጠረጠሩ ግለሰቦች ላይ ተጨማሪ የ14 ቀን የምርመራ ጊዜ ተፈቀደ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ብርቱካን ተመስገንን በተመለከተ በመገናኛ ብዙኃን ከተላለፈው ሐሰተኛ ዘጋቢ ፊልም ጋር በተያያዘ በሽብር ወንጀል የተጠረጠሩ ግለሰቦች ላይ ለፖሊስ ተጨማሪ 14 ቀን የምርመራ ጊዜ ተፈቀደ፡፡
ፍርድ ቤቱ ለፖሊስ ተጨማሪ 14 ቀን የምርመራ ጊዜ…
የኢትዮጵያን የኢኮኖሚ እድገት ለማስቀጠል የትራንስፖርት ዘርፉ ወሳኝ ሚና መጫወት አለበት – ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያን የኢኮኖሚ እድገትና የብልጽግና ጉዞ ለማስቀጠል የትራንስፖርት ዘርፉ አስቻይ የሆነ ወሳኝ ሚና መጫወት እንዳለበት የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) ገልጸዋል።
የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በከተማዋ ያለውን…
ፖለቲካዊ ችግሮችን በጋራ እንፍታ የሚል የመሪ ጥሪ የታየው በዚህ የለውጥ ጊዜ ነው – ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፖለቲካዊ ችግሮቻችንን በጋራ እንፍታ የሚል የመሪ ጥሪ ሲቀርብ የታየው በዚህ የለውጥ ጊዜ ነው ሲሉ የብልጽግና ፓርቲ ዓለም አቀፍና የሕዝብ ግንኙነት ዘርፍ ኃላፊ ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር) ገለጹ።
ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር) የለውጡ መንግሥት የመጣበትን…
የለውጡ ፍሬ የሆኑ ግዙፍ ልማቶች የህዝቡን የኑሮ ደረጃ እያሻሻሉ መሆኑ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ‘ከመጋቢት እስከ መጋቢት’ በተደረገው ቅንጅታዊ ርብርብ በየአካባቢው የተገነቡ ግዙፍ ልማቶች የህዝቡን የኑሮ ደረጃ እያሻሻሉ እንደሚገኙ የብልጽግና ፓርቲ የአዲስ አበባ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ገለጸ፡፡
የመዲናዋንና የሀገሪቱን ገፅታ እየቀየሩ የሚገኙት…
የፌዴራል መንግሥት በክልሎች ጣልቃ የሚገባበትን ሥርዓት የሚያሻሽለው አዋጅ ጸደቀ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው 22ኛ መደበኛ ስብሰባ የፌዴራል መንግሥት በክልሎች ጣልቃ የሚገባበትን ሥርዓት ለመደንገግ የወጣ ማሻሻያ አዋጅን መርምሮ አጸደቀ፡፡
አዋጁ እስከ አሁን በሥራ ላይ የነበረውን አዋጅ ቁጥር 359/ 1995…
የቻይና የልማት ፈንድ በኢትዮጵያ አዲስ በሚገነባው አውሮፕላን ማረፊያ ፕሮጀክት መሳተፍ እንደሚፈልግ ገለጸ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የቻይና-አፍሪካ የልማት ፈንድ በኢትዮጵያ አዲስ በሚገነባው የአውሮፕላን ማረፊያ ፕሮጀክት ላይ የመሳተፍ ፍላጎት እንዳለው የተቋሙ ምክትል ፕሬዚዳንት ዩ ዡሮይ ገለጹ።
በቻይና የኢትዮጵያ አምባሳደር ተፈራ ደርበው ከምክትል ፕሬዚዳንቱ ጋር በሁለቱ…
100 በኤሌክትሪክ የሚሠሩ የብዙኃን ትራንስፖርት አውቶቡሶች ሥራ ጀመሩ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር በኤሌክትሪክ የሚሠሩ የብዙኃን ትራንስፖርት አገልግሎት ሰጭ 100 አውቶቡሶችን ሥራ አስጀመረ፡፡
አውቶብሶቹ የቅድመ ክፍያ ካርድን ጨምሮ ዘመናዊ የአገልግሎት አሰጣጥን መያዛቸው ተገልጿል፡፡
በመዲናዋ በተለያዩ…