Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
የሲዳማ ክልል ምክር ቤት የተለያዩ ሹመቶችን በማጽደቅ ጉባኤውን አጠናቀቀ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት ቀናት ሲካሄድ የቆየው የሲዳማ ክልል 6ኛ ዙር 4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 9ኛ መደበኛ ጉባኤ በክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ የቀረቡ ሹመቶችን በሙሉ ድምጽ በማጽደቅ ተጠናቅቋል።
በዚህም መሠረት አቶ ቢኒያም ሰለሞን የክልሉ ጠቅላይ…
ከ134 ሺህ ተማሪዎች በላይ የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተናን በበይነ መረብ ወስደዋል
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2017 የትምህርት ዘመን 134 ሺህ 828 ተማሪዎች የ12ኛ ክፍል ማጠናቀቂያ ፈተናን በበይነ መረብ ወስደዋል አሉ የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር)፡፡
ከሰኔ 23 እስከ ሐምሌ 8 ቀን 2017 ዓ.ም በሀገር አቀፍ ደረጃ ሲሰጥ የቆየው…
በክልሉ የሀብት ብክነት እንዳይኖር በትኩረት መስራት ይገባል – አቶ ደስታ ሌዳሞ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ በክልሉ የሀብት ብክነት እንዳይኖር በትኩረት መስራት ይገባል አሉ።
የክልሉ ምክር ቤት እያካሄደ በሚገኘው 6ኛ ዙር 4ኛ የሥራ ዘመን 9ኛ መደበኛ ጉባኤ የክልሉ ኦዲት ሪፖርት ቀርቧል።
አቶ ደስታ ሌዳሞ…
የቡና ልማት ውጤትን በማስቀጠል የአርሶ አደሩን ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ይሰራል – አቶ ሽመልስ አብዲሳ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳደር ሽመልስ አብዲሳ በቡና ልማት የተገኘውን ውጤት በማስፋፋት የአርሶ አደሩን ተጠቃሚነት ለማሳደግ ይሰራል አሉ።
በክልሉ የቡና ልማት የ2017 በጀት ዓመት አፈፃፀም እና የ2018 በጀት ዓመት ዕቅድ ግምገማ መድረክ ዛሬ…
ሁለንተናዊ ብልጽግናን ማረጋገጥ የሚያስችሉ ተግባራት ተከናውነዋል – ወ/ሮ ሙፈሪሃት ካሚል
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በተጠናቀቀው በጀት ዓመት በራስ ፀጋ የምግብ ሉዓላዊነትን እንዲሁም ሁለንተናዊ እድገትና ብልጽግናን ማረጋገጥ የሚያስችሉ ዘርፈ ብዙ ተግባራት ተከናውነዋል አሉ የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል።
በተጠናቀቀው በጀት ዓመት በመንግስት እና በፓርቲ…
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ከ7 ሺህ በላይ የጤና ባለሙያዎች ይሳተፋሉ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በ2017 ዓ.ም የክረምት ወራት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ከ7 ሺህ በላይ የጤና ባለሙያዎች ይሳተፋሉ።
የክልሉ ጤና ቢሮ ኃላፊ አቶ ሳሙኤል ዳርጌ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ በክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ህብረተሰቡን ተጠቃሚ…
በሌማት ትሩፋት 9 ነጥብ 4 ቢሊየን እንቁላል ተመረተ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ግብርና ሚኒስቴር በ2017 በጀት ዓመት በሌማት ትሩፋት መርሐ ግብር 9 ነጥብ 4 ቢሊየን እንቁላል ተመርቷል አለ፡፡
የእንስሳትና ዓሣ ሃብት ልማት ዘርፍ ሚኒስትር ዴዔታ ፍቅሩ ረጋሳ (ዶ/ር) ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ ከሶስት ዓመት በፊት የተጀመረው…
ኢትዮጵያ በአረንጓዴ ኢኮኖሚ አርአያ የሚሆን ሥራ እያከናወነች ነው – የአፍሪካ ቻይና ፖሊሲና ምርምር ማዕከል
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በአረንጓዴ ኢኮኖሚ ልማት ዘርፍ ለአፍሪካ ሀገራት አርአያ የሚሆን ሥራ እያከናወነች ነው አለ የአፍሪካ ቻይና ፖሊሲና ምርምር ማዕከል፡፡
የማዕከሉ ዋና ዳይሬክተር ፖል ፍሪምፖንግ በ2025 የአረንጓዴ ኢኮኖሚ ልማት ጉባዔ ላይ…
የአቡ ዳቢ በረራ አየር መንገዱ አፍሪካን ከተቀረው ዓለም ጋር የማስተሳሰር ጥረቱን ያጠናክራል
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአቡ ዳቢ በረራ መጀመር አፍሪካን ከተቀረው ዓለም ጋር ለማስተሳሰር የሚደረገውን ጥረት የሚያጠናክር ነው አሉ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ዋና ሥራ አስፈጻሚ መስፍን ጣሰው።
አየር መንገዱ ወደ ተባበሩት አረብ ኤምሬትስ ዋና ከተማ አቡ ዳቢ…
የመጅሊስ ምርጫ የመራጮች ምዝገባ ሐምሌ 13 ይጠናቀቃል
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የመጅሊስ ምርጫ የመራጮች ምዝገባ ሐምሌ 13 ቀን 2017 ዓ.ም ይጠናቀቃል።
የጠቅላይ ምክር ቤቱ የምርጫ አስፈፃሚ ቦርድ ሰብሳቢ አብዱላዚዝ ኢብራሂም (ዶ/ር) እንዳሉት፤ "ምርጫ ለጽኑ ተቋም" በሚል…