Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
በነቀምቴ ከተማ በ45 ሚሊየን ብር የተገነቡ ተጨማሪ የመማሪያ ክፍሎች ለአገልግሎት በቁ
አዲስ አበባ፣መስከረም 27፣2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በነቀምቴ ከተማ ቢፍቱ ነቀምቴ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት በ45 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነቡ ተጨማሪ የመማሪያ ክፍሎች ለአገልግሎት በቅተዋል።
የብሔራዊ ባንክ ገዥ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር)፣ የኦሮሚያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አወሉ አብዲን…
ከተማ አስተዳደሩ ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ጋር ለመስራት የሚያስችል የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረመ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ግሩፕ ጋር በጋራ ለመስራት የሚያስችል የመግባቢያ ሰነድ ተፈራርመዋል።
የከተማ አስተዳደሩ ከንቲባ አዳነች አቤቤ የአየር መንገድ ግሩፕ ዋና ስራ አስፈፃሚ አቶ መስፍን ጣሳው እና…
የፐልስ ኦፍ አፍሪካ መቋቋም የአፍሪካን ድምጽ በዓለም መድረክ የማሰማት መሠረት ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የፐልስ ኦፍ አፍሪካ ሚዲያ መቋቋም ጠንካራና ቱባውን የአፍሪካ ድምጽ በዓለም መድረክ የማሰማት መሠረት ነው አሉ፡፡
ፐልስ ኦፍ አፍሪካ በተሰኘው የፓን አፍሪካ ሚዲያ የሥራ ማስጀመሪያ ላይ የተገኙት ጠቅላይ…
የኮንስትራክሽን ቁጥጥር መረጃ ሥርዓት ይፋ ሆነ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ግልፅነትና ተጠያቂነትን ለማስፈን የሚያስችል የኮንስትራክሽን ቁጥጥር መረጃ ሥርዓት ይፋ ሆኗል፡፡
የከተማ እና መሠረተ ልማት ሚኒስቴር በቅርቡ ይፋ አድርጎ ወደ ተግባር የገባውን ሀገራዊ የኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪ ትራንስፎርሜሽን ኢኒሼቲቭ መሠረት…
የደቡብ ዕዝ የ21ኛ ጉና ክፍለ ጦር 30ኛ ዓመት የምስረታ በዓል እየተከበረ ነው
አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀገር መከላከያ ሰራዊት የደቡብ ዕዝ የ21ኛ ጉና ክፍለ ጦር 30ኛ ዓመት የምስረታ በዓል ከፍተኛ ወታደራዊ መኮንኖች እና የመንግሥት ሥራ ኃላፊዎች በተገኙበት እየተከበረ ይገኛል።
በኦሮሚያ ክልል ባቱ ከተማ እየተከበረ በሚገኘው የምስረታ በዓል…
የፌዴሬሽን ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤውን ማካሄድ ጀመረ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፌዴሬሽን ምክር ቤት 6ኛ የፓርላማ ዘመን 5ኛ ዓመት የሥራ ጊዜ 1ኛ መደበኛ ጉባኤውን ማካሄድ ጀምሯል፡፡
ምክር ቤቱ ለዕለቱ የተያዙ አጀንዳዎችን በማጽደቅ ውይይቱን በማካሄድ ላይ ይገኛል፡፡
በጉባኤው ያጸደቃቸውን ሌሎች…
ለሕዝብ የቀረበና ለሕግ የታመነ አስተዳደር ወደ ብልጽግና ለሚደረግ ጉዞ ወሳኝ ነው – ፕሬዚዳንት ታዬ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለሕዝብ የቀረበና ለሕግ የታመነ አስተዳደር ወደ ብልጽግና ለሚደረግ ጉዞ ወሳኝ ነው አሉ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ፡፡
6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤትና የፌዴሬሽን ም/ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን መክፈቻ ሥነ ሥርዓት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ…
ጤና እና የትምህርት ጥራትን ለማሻሻል በትኩረት እየተሰራ ነው – ፕሬዚዳንት ታዬ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መንግስት ለመጪው ትውልድ ሰፊ ትኩረት በመስጠት በሕጻናት እድገትና ትምህርት ላይ በቁርጠኝነት እየሰራ ነው አሉ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ፡፡
6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ም/ቤትና የፌዴሬሽን ም/ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን መክፈቻ ሥነ ሥርዓት…
ባሕር ዳር በጠንካራ አመራርና ነዋሪዎች የጋራ ጥረት ውበቷ እየፈካ እና እየደመቀ ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
አዲስ አበባ፣ መስከረም 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ባሕር ዳር እንደ መስከረም ንጋት ውበት፣ ተስፋ እና ልማት ሆኖላት ተመልክተናል አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ።
ውሃ ከነውበት እና ስክነቱ፤ መልክዓ ምድር ከነ ለምነቱ፤ ልምላሜ ከነ ንጹህነቱ የታደለችው የውበት ምልክቷ ባህር…
ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ በሕዝብ ተወካዮችና የፌዴሬሽን ም/ቤቶች የ2018 የሥራ ዘመን የመክፈቻ ሥነ ሥርዓት ላይ በዲፕሎማሲያዊ ጉዳዮች ዙሪያ ያነሷቸው ዋና…
👉 የኢትዮጵያ የጂኦስትራቴጂያዊ ቁመና በመደርጀት ላይ ይገኛል ፤ ይህ ስትራቴጂያዊ ምርጫም ኢትዮጵያን ከታዛቢነት ወደ አጀንዳ ተላሚነትና ተጽዕኖ ፈጣሪነት ለማሸጋገር አስችሏል፣
👉 በድንበር ተሻጋሪ ሀብቶቿ ፍትሃዊ ተጠቃሚነትን ስትቀበል፤ ከዚሁ ጎን ለጎን አስተማማኝ የባሕር በር የማግኘት መብቷን…