Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

የኃይል ማመንጫ ፕሮጀክቶች በተያዘላቸው ጊዜ እንዲጠናቀቁ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 2፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኃይል ማመንጫ ፕሮጀክቶች በተያዘላቸው ጊዜ ገደብ እንዲጠናቀቁ በትኩረት እየተሰራ ነው አለ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል። የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ለኢትዮጵያ የልማት ጉዞ ቁልፍ የሆነውን ኃይል በስፋት በማምረት ለሀገር ውስጥና ለውጭ ሀገራት…

የምርጫ ሂደትን በተመለከተ ግንዛቤ የመፍጠር ስራ እየተሰራ ነው – ወ/ሮ ሜላትወርቅ ኃይሉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ሰብሳቢ ወ/ሮ ሜላትወርቅ ኃይሉ የምርጫ ሂደትን በተመለከተ ግንዛቤ የመፍጠር ስራ እየተሰራ ነው አሉ። ወ/ሮ ሜላትወርቅ ኃይሉ ከፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ጋር በነበራቸው ቆይታ፤ ቀጣዩን ሀገራዊ ምርጫ በተያዘለት የጊዜ…

አረንጓዴ ዐሻራን በሥርዓተ ትምህርት ማስደገፍ…

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አረንጓዴ ዐሻራን በሥርዓተ ትምህርት በማስደገፍ ችግኝ የመትከል እሴትን በተማሪዎች ዘንድ ማስረጽ ይገባል አሉ ምሁራን። በጅማ ዩኒቨርሲቲ የግብርና እና እንስሳት ህክምና ኮሌጅ የሥነ ምህዳር መምህርና ተመራማሪ ጥበቡ አለሙ (ዶ/ር) ትምህርት ቤቶች…

በአዋሽ ወንዝ ሙላት ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች ድጋፍ ለማድረግ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዋሽ ወንዝ ሙላት ለተፈናቀሉና ጉዳት ለደረሰባቸውን ዜጎች ድጋፍ ለማድረግ እየተሰራ ይገኛል። ሰሞኑን በጣለው ከባድ ዝናብ የአዋሽ ወንዝ በመሙላቱ በኦሮሚያ ክልል ደቡብ ምዕራብ ሸዋ እና ምዕራብ ሸዋ ዞኖች የነዋሪዎች መኖሪያ ቤቶችና እርሻ መሬቶች…

ፓርቲዎች የሀሳብ ልዩነቶችን በማክበር ብሔራዊ ማንነት ላይ ያተኮረ እንቅስቃሴ ማድረግ ይገባቸዋል – ምሁራን

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፖለቲካ ፓርቲዎች የትብብር ባህልን በማሳደግና የሀሳብ ልዩነቶችን በማክበር ብሔራዊ ማንነት ላይ ያተኮረ እንቅስቃሴ ማድረግ ይገባቸዋል አሉ ምሁራን። ከፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን ጋር ቆይታ ያደረጉት የየኒቨርሲቲ ምሁራን የፖለቲካ ፓርቲዎች የአርበኝነት…

ኢትዮጵያ እና ቱርክሜኒስታን በፋይናንስና ኢኮኖሚ ፖሊሲዎች ላይ በጋራ ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ እና ቱርክሜኒስታን በፋይናንስና ኢኮኖሚ ፖሊሲዎች ላይ በጋራ ለመስራት ተስማምተዋል። የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር አለሙ ስሜ (ዶ/ር) ከቱርክሜኒስታኑ የፋይናንስና ኢኮኖሚ ሚኒስትር ማሜትጉሊ አስታናጉሎቭ ጋር በቱርክሜኒስታን…

በሰሜን ሸዋ ዞን እንሳሮ ወረዳ በደረሰ የመኪና አደጋ የ5 ሰዎች ህይወት አለፈ

‎አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን እንሳሮ ወረዳ በደረሰ የመኪና አደጋ የአምስት ሰዎች ህይወት ሲያልፍ ሦስት ሰዎች ላይ ቀላልና ከባድ ጉዳት ደርሷል። የዞኑ ፖሊስ መምሪያ የሕዝብ ግንኙነት ክፍል ኃላፊ ኮማንደር በለጠ ተ/ስላሴ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷…

የህዳሴ ግድብ የታችኛው ተፋሰስ ሀገራትን እንደማይጎዳ ሊታወቅ ይገባል – አቶ ሙሳ ሼኮ

‎‎አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) እንደ ታላቁ ህዳሴ ግድብ ባሉ ሀገራዊ ጉዳዮች ዙሪያ የሀገርን ጥቅም ከማስከበር አንፃር በአረቡ ዓለም ትላልቅ ሚዲያዎች ላይ በመቅረብ ስለ ኢትዮጵያ ከሚሟገቱ ኢትዮጵያውያን መካከል አቶ ሙሳ ሼኮ አንዱ ናቸው፡፡ ከሰሞኑም ኳታር ዶሃ በሚገኘው…

ምርጫ ቦርድ ዘመናዊ ቴክኖሎጂን ጥቅም ላይ ማዋል የሚያስችል የህግ ድጋፍ አግኝቷል – ወ/ሮ ሜላትወርቅ ኃይሉ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ቀደም ሲል በነበረው አዋጅ ላይ ያጋጥሙ የነበሩ የአፈጻጸም እና የትርጉም ችግሮችን ለመፍታት እንዲሁም የቴክኖሎጂ አፈጻጸምን በህግ መሰረት ለመተግበር የሚያስችል የህግ ድጋፍ አግኝቷል። የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት…

ደቡብ ኮሪያ በኢትዮጵያ ሰብዓዊ ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው ዜጎች የ10 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ አደረገ

‎አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 1፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የደቡብ ኮሪያ ሪፐብሊክ መንግስት ዩኒሴፍ ኢትዮጵያ ሰብዓዊ ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው ዜጎች ለሚሰራው ስራ የ10 ሚሊየን ዶላር ድጋፍ አድርጓል። የዩኒሴፍ ኢትዮጵያ ተወካይ አቡበከር ካምፖ (ዶ/ር) በዚሁ ወቅት÷ ድጋፉ ተቋሙ ለሚያከናውናቸው በጎ…