Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
ፌስቲቫሉ ሀገር በቀል እሴቶችን በማስተዋወቅ በቀጣናው ሀገራት አንድነትን የሚያጠናክር ነው ተባለ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የምሥራቅ አፍሪካ የጥበባትና ባሕል ፌስቲቫል ሀገር በቀል እሴቶችን በማስተዋወቅ በቀጣናው ሀገራት መካከል ትብብርንና አንድነትን የሚያጠናክር መሆኑን የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ ገልጸዋል።
2ኛው የምሥራቅ አፍሪካ የጥበባትና ባሕል…
ብዝኃነት ለአፍሪካ መልኳም ታሪኳም ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ብዝኃነት ለአፍሪካ መልኳም ታሪኳም ነው ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ፡፡፡
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ኢትዮጵያ "ጥበብና ባህል ለቀጣናዊ ትብብር” በሚል መሪ ሐሳብ የሚካሄደውን ሁለተኛውን የምስራቅ አፍሪካ የጥበባትና ባህል…
ኢትዮጵያ በብሪክስ ከፍተኛ የኢነርጂ ስብሰባ ላይ እየተሳተፈች ነው
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በብራዚል እየተካሄደ በሚገኘው የብሪክስ ከፍተኛ የኢነርጂ አመራሮች ስብሰባ ላይ እየተሳተፈች እንደምትገኝ ተገለጸ፡፡
በስብሰባው በብራዚል የኢትዮጵያ ባለ ሙሉ ሥልጣን አምባሳደር ልዑልሰገድ ታደሰ በብሪክስ መድረክ ውስጥ ያለውን ትብብር…
የክልሉ መስተዳድር ምክር ቤት በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀረሪ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት (ካቢኔ) ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል።
ምክር ቤቱ በቅድሚያ የአደጋ ስጋት ሥራ አመራርና የማኅበረሰብ አቀፍ ድጋፍና እንክብካቤ ጥምረት ምክር ቤትን ለማቋቋም፣…
የኢትዮጵያና የእስራኤልን ግንኙነት ማጠናከር እንደሚገባ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በእስራኤል የሚገኙ ኢትዮጵያውያን እና ቤተ እስራኤላውያን በኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት፣ ንግድ እና ቴክኖሎጂ እንዲሁም የዕውቀት ሽግግር መሳተፍ እንደሚፈልጉ ገለጹ።
ለዚህም የኢትዮጵያና የእስራኤልን ግንኙነት ይበልጥ ለማጠናከር የተጀመረውን የህዝብ…
በኢትዮጵያና የአውሮፓ ህብረት የፓርላማ ግንኙነት ላይ ያተኮረ ውይይት ተካሄደ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቤልጂየም የኢትዮጵያ አምባሳደር እሸቴ ጥላሁን ከአውሮፓ ህብረት ምክር ቤት የውጭ ግንኙነት ዳይሬክተር ኦማር ዶምቦያ ጋር ተወያይተዋል፡፡
በውይይታቸውም በኢትዮጵያ እና በአውሮፓ ህብረት የትብብር መስኮችና በቀጣናዊ ጉዳዮች ላይ መክረዋል፡፡…
በሮቤ ከተማ በትራፊክ አደጋ የ5 ሰዎች ሕይወት አለፈ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሮቤ ከተማ አስተዳደር በደረሰ የትራፊክ አደጋ የአምስት ሰዎች ሕይወት አለፈ፡፡
አደጋው የደረሰው ከስናና ወረዳ ወደ ሮቤ ከተማ ተሳፋሪዎችን ጭኖ ሲጓዝ የነበረ የሕዝብ ማመላለሻ አውቶቡስ በተቃራኒ አቅጣጫ ሲጓዝ ከነበረ ሲኖትራክ ተሽከርካሪ ጋር…
የትምህርት ዘርፍ በማንኛውም መለኪያ የፖለቲካ አጀንዳ ማስፈፀሚያ ሊሆን አይገባም – አቶ አረጋ ከበደ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የትምህርት ዘርፍ በማንኛውም መለኪያ የፖለቲካ አጀንዳ ማስፈፀሚያ ሊሆን ሲሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳደር አረጋ ከበደ ገለጹ።
"የክልላችንን ሰላም በማፅናት ሁለንተናዊ እምርታ እናስመዘግባለን" በሚል መሪ ሃሳብ በብልፅግና ፓርቲ የክልሉ ቅርንጫፍ…
የዓለም ንግድ ድርጅት አባልነት የኢትዮጵያ ተደራዳሪ ልዑክ ከልማት አጋሮች ጋር እየተወያየ ነው
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ለ5ኛው የዓለም ንግድ ድርጅት የስራ ላይ ቡድን ስብሰባ ስዊዘርላንድ ጄኔቫ የሚገኘውና በንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) የተመራ የኢትዮጵያ ተደራዳሪ ልዑክ ከልማት አጋሮች ጋር እየተወያየ ይገኛል።
ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር)…
የሚተገበረው ስራ በተጨባጭ ውጤት ላይ የተመሰረተ ሊሆን ይገባል – እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሁሉም መስክ የሚተገበረው ስራ በተጨባጭ ውጤት ላይ የተመሰረተ ሊሆን እንደሚገባ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው (ዶ/ር) ገለጹ።
ርዕሰ መስተዳድሩ በክልሉ ዱራሜ ክላስተር የሚገኙ የተለያዩ መስሪያ ቤቶችን አፈጻጸም…