Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

በክልሉ 250 ሺህ ወጣቶችን የውጭ ሀገራት የሥራ ስምሪት ተጠቃሚ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በሚቀጥለው ዓመት 250 ሺህ ወጣቶችን የውጭ ሀገራት የሥራ ስምሪት ተጠቃሚ ለማድረግ እየተሰራ መሆኑን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው ገለፁ፡፡ በቡታጅራ ክላስተር የሚገኙ የልዩ ልዩ ሴክተር መስሪያ ቤቶች…

በቀጣይ 10 ቀናት ለዝናብ መፈጠር አስተዋጽኦ የሚያደርጉ ገጽታዎች ተጠናክረው ይቀጥላሉ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሚቀጥሉት 10 ቀናት በአብዛኛዎቹ የበልግ አብቃይ የሀገሪቱ አካባቢዎች ለተዘሩ ሰብሎች እድገት አመቺ የአየር ሁኔታ እንደሚኖር የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት አስታውቋል፡፡ በቀጣይ ቀናት የሚጠበቀው ርጥበት የአፈር ውስጥ ርጥበትን ስለሚያሻሽል…

ለበልግ እርሻ 500 ሺህ ኩንታል የበቆሎ ምርጥ ዘር መዘጋጀቱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ለዘንድሮው የበልግ እርሻ 500 ሺህ ኩንታል የበቆሎ ምርጥ ዘር መዘጋጀቱን የግብርና ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ በሚኒስቴሩ የግብርና ግብዓት ሥነ-ሕይወታዊ ዘርፍ ሃላፊ ስመኝ ተጫነ ÷ ለበልግ እርሻ ግማሽ ሚሊየን ኩንታል የበቆሎ ምርጥ ዘር ተዘጋጅቶ…

ባለስልጣኑ የኢንቨስትመን ባንክ አገልግሎት አስጀመረ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ካፒታል ገበያ ባለስልጣን በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ ጊዜ የኢንቨስትመን ባንክ አገልግሎት ማስጀመሩን አስታውቋል፡፡ ሲቢኢ ካፒታል አክሲዮን ማኅበር እና ወጋገን ካፒታል ኢንቨስትመንት ባንክ አክሲዮን ማኅበር ደግሞ የመጀመሪያዎቹ…

በአማራ ክልል የአጀንዳ አሰባሰብ ቅድመ ዝግጅት ከ80 በመቶ በላይ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል አጀንዳ የማሰባሰብ ሂደት የቅድመ ዝግጅት ሥራ ከ80 በመቶ በላይ መጠናቀቁን ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ 6 ሺህ ተሳታፊዎች የሚጠበቁበት የክልሉ የአጀንዳ ማሰባሰብ በቅርቡ በባሕር ዳር ከተማ እንደሚካሄድ የኮሚሽኑ ኮሚሽነር…

የዓለም ንግድ ድርጅት ዋና ዳይሬክተር የኢትዮጵያን የድርጅቱ አባልነት ሒደት እንደሚደግፉ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) የተመራ የኢትዮጵያ የዓለም ንግድ ድርጅት ተደራዳሪ ኮሚቴ ከዓለም ንግድ ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ኒኮዚ አዌላ (ዶ/ር) ጋር ተወያይቷል፡፡ በውይይታቸውም በኢትዮጵያ የንግድ ድርድር ሒደት…

ኢትዮጵያ እና ባርባዶስ በትብብር በሚሠሩበት ጉዳይ ላይ መከሩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሥራና ክኅሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል በኬንያ የባርባዶስ ከፍተኛ ኮሚሽነር እና በናይሮቢ የተባበሩት መንግሥታት ቋሚ ተወካይ ከሆኑት ዊሊያም አሌክሳንደር ማክዶናልድ ጋር ተወያዩ፡፡ በዚሁ ወቅትም በትብብር መሥራት በምንችልባቸው ጉዳዮች ላይ…

ኢትዮጵያና ፊንላንድ በውሃው ዘርፍ በሚያደርጉት ትብብር ላይ ያተኮረ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሀብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር ኢ/ር) በፊንላንድ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ፣ የመካለኛው ምስራቅና የላቲን ጉዳዮች ምክትል ዋና ዳይሬክተር አምባሳደር ሄሌና ኤራክሲነን ጋር ተወያይተዋል። ሚኒስትሩ በውይይቱ ወቅት÷ የፊንላንድ…

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የኢፍጣር መርሐ ግብር አካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ለእስልምና እምነት ተከታዮች በአድዋ ድል መታሰቢያ ውስጥ የኢፍጣር መርሐ ግብር አካሂዷል። በመርሐ ግብሩ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ፣ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክር ቤት አፈጉባኤ…

ፌስቲቫሉ ሀገር በቀል እሴቶችን በማስተዋወቅ በቀጣናው ሀገራት አንድነትን የሚያጠናክር ነው ተባለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የምሥራቅ አፍሪካ የጥበባትና ባሕል ፌስቲቫል ሀገር በቀል እሴቶችን በማስተዋወቅ በቀጣናው ሀገራት መካከል ትብብርንና አንድነትን የሚያጠናክር መሆኑን የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ሸዊት ሻንካ ገልጸዋል። 2ኛው የምሥራቅ አፍሪካ የጥበባትና ባሕል…