Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
የሸበሌ ሪዞርት ኢትዮጵያ ውስጥ በሁሉም ክልል ልማት ማምጣት እንደሚቻል ማሳያ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የሸበሌ ሪዞርት ኢትዮጵያ ውስጥ በትኩረት ከተሰራ በሁሉም ክልል ልማት ማምጣት እንደሚቻል ማሳያ ነው አሉ።
ከ’ገበታ ለትውልድ’ ዐቢይ ፕሮጀክቶች መካከል ሁለተኛው እና በ385 ሔክታር መሬት ላይ ያረፈው…
ባለፉት 6 ወራት ከግብርና ምርቶች 2 ቢሊየን ዶላር ገቢ ተገኘ
አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በተያዘው በጀት ዓመት ባለፉት 6 ወራት ከግብርና ምርቶች 2 ቢሊየን ዶላር ገቢ ተገኝቷል አለ የግብርና ሚኒስቴር።
ሚኒስቴሩ የ2018 በጀት ዓመት 6 ወራት ዕቅድ አፈፃፀሙን በአዳማ ከተማ እየገመገመ ይገኛል።
የግብርና ሚኒስትር አዲሱ አረጋ…
የሸበሌ ሪዞርት የዘመናዊ ሥነ ሕንጻ ጥበብ ከሶማሌ ክልል ባሕላዊ እሴት ጋር አቀናጅቶ የያዘ የታሪክ ማኅደር ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሸበሌ ሪዞርት መዝናኛ ስፍራ ብቻ ሳይሆን የዘመናዊ ሥነ ሕንጻ ጥበብ ከሶማሌ ክልል ባሕላዊ እሴት ጋር አቀናጅቶ የያዘ የታሪክ ማኅደር ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት…
የብዙ ሰዎችን ህይወት እየቀጠፈ የሚገኘው የትራፊክ አደጋ…
አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የትራፊክ አደጋ በዓመት ከ3 ሺህ በላይ ሰዎችን ህይወት እየቀጠፈ ነው አለ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር።
በኦሮሚያ ክልል የትራፊክ አደጋ መከላከል ቀን በዛሬው ዕለት በሻሸመኔ ከተማ እየተከበረ ይገኛል።
የትራንስፖርትና የሎጂስቲክስ…
የሸበሌ ሪዞርት በዛሬው እለት በይፋ ተመረቀ
አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የገበታ ለትውልድ ዋነኛ ፕሮጀክት የሆነው የሸበሌ ሪዞርት በዛሬው እለት በይፋ ተመርቋል።
በ385 ሄክታር መሬት ላይ ያረፈው ሪዞርቱ÷ በአንድ ጊዜ እስከ 400 እንግዶችን ማስተናገድ የሚችሉ ሦስት ምግብ ቤቶች፣ ልዩ የባሕል ማዕከል፣ ዘመናዊ የክብረ…
17ኛው ከተማ አቀፍ የባህል ፌስቲቫል መካሄድ ጀመረ
አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 17ኛው ከተማ አቀፍ የባህል ፌስቲቫል “አዲስ አበባ የባህል እና ፈጠራ ሞዛይክ'' በሚል መሪ ሃሳብ በኤግዚቢሽን ማዕከል መካሄድ ጀምሯል።
በመርሐ ግብሩ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባና የኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ኃላፊ…
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ለጅቡቲ ፕሬዚዳንት ኢስማኤል ኦማር ጊሌ እና ለሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሐሰን ሸክ ሞሃሙድ አቀባበል አደረጉ
አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለጅቡቲ ፕሬዚዳንት ኢስማኤል ኦማር ጊሌ እና ለሶማሊያ ፕሬዚዳንት ሐሰን ሸክ ሞሃሙድ አቀባበል አድርገውላቸዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ ለመሪዎች አቀባበል ያደረጉት ዛሬ ጠዋት በጅግጅጋ አውሮፕላን ማረፊያ…
በህገወጥ መንገድ ነዳጅ ያጓጓዘ አሽከርካሪ በእስራትና በገንዘብ ተቀጣ
አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በጅማ ዞን ሰቃ ጨቆርሳ ወረዳ ፍርድ ቤት በህገ ወጥ መንገድ ነዳጅ ያጓጓዘ አሽከርካሪ በእስራት እና በገንዘብ እንዲቀጣ ወሰነ።
ፍርድ ቤቱ ትናንት በዋለው ችሎት ባሳለፈው ውሳኔ እንዳመለከተው፤ ተከሳሹ አሽከርካሪ ክፍሌ ዋቁማ በጅማ ዞን ባልተፈቀደለት…
በአቪዬሽን ደኅንነት ዘርፍ የተከናወኑ ውጤታማ የሪፎርም ሥራዎች
አዲስ አበባ፣ ጥር 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ግንኙነትና ሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አባላት የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ባለፉት ሰባት ዓመታት በአቪዬሽን ደኅንነት ዘርፍ ያከናወናቸው የሪፎርም ትግበራ ሥራዎች ውጤታማ ነበሩ አሉ።
የቋሚ ኮሚቴ አባላቱ…
የ90 ዓመቱ …
ባለፉት የለውጥ ዓመታት ከፍተኛ ትኩረት ከተሰጣቸው ጉዳዮች መካከል የተቋማት ግንባታ አንዱ ነው። ተቋማት ትናንት የነበራቸውን ወረት በመያዝ ለትውልድ ተሻጋሪ እንዲሆኑ ለማስቻል ሰፊ ስራ እየተሰራ ይገኛል። በመሆኑም ከፋይናንስ እስከ ደህንነት ተቋማት ድረስ የኢትዮጵያን ታላቅነት በሚመጥን እና ሀገራዊ…