Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
የአገው ፈረሰኞች በዓልን በዩኔስኮ ለማስመዝገብ የሚደረገው ጥረት ተጠናክሮ ይቀጥላል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአገው ፈረሰኞች ድንቅ በዓል በተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፣ የሳይንስና የባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) እንዲመዘገብ የሚደረገው ጥረት ተጠናክሮ ይቀጥላል አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፡፡
86ኛው የአገው ፈረሰኞች በዓል ምክትል…
አይሻ-2 የንፋስ ሃይል ማመንጫ ለቴክኖሎጂ መራሽ ኢኮኖሚ ግንባታ ከፍተኛ ሚና ይጫወታል- ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አይሻ -2 የንፋስ ሀይል ማመንጫ ፕሮጄክት ለተረጋጋ የኃይል አቅርቦት እና ለቴክኖሎጂ-መራሽ ኢኮኖሚ ግንባታ ከፍተኛ ሚና ይጫወታል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት÷…
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በመጪው ማክሰኞ በሕዝብ ተወካዮች ም/ቤት ተገኝተው ማብራሪያ ይሰጣሉ
አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የፊታችን ማክስኞ ጥር 26 ቀን 2018 ዓ.ም በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተገኝተው ማብራሪያ ይሰጣሉ፡፡
6ኛው የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ስብሰባ ጥር 26…
አይሻ-2 የንፋስ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት ተመረቀ
አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአይሻ-2 የንፋስ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት በዛሬው ዕለት በይፋ ተመርቋል፡፡
ኢትዮጵያ አይሻ-2 የንፋስ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክትን በይፋ በመመረቅ በኢነርጂ ዘርፉ ላይ አዲስ ታሪክ የጻፈ ታላቅ እጥፋት አስመዝግባለች ሲል የጠቅላይ ሚኒስትር ጽ/ቤት…
የፖለቲካ ፓርቲ የአይሲቲ ባለሙያዎች ዕጩዎቻቸውን በኦንላይን መመዝገብ ጀመሩ
አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የተለያዩ የፖለቲካ ፓርቲዎች የአይሲቲ ባለሙያዎች በኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ ድጋፍ ዕጩዎቻቸውን በኦንላይን መመዝገብ ጀምረዋል፡፡
ምርጫ ቦርድ ጉዳዩን አስመልክቶ በሰጠው ማብራሪያ ÷ የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የዕጩዎች ምዝገባን በምርጫ የጊዜ ሠሌዳው መሠረት…
የሸበሌ ሪዞርት ኢትዮጵያ ውስጥ በሁሉም ክልል ልማት ማምጣት እንደሚቻል ማሳያ ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የሸበሌ ሪዞርት ኢትዮጵያ ውስጥ በትኩረት ከተሰራ በሁሉም ክልል ልማት ማምጣት እንደሚቻል ማሳያ ነው አሉ።
ከ’ገበታ ለትውልድ’ ዐቢይ ፕሮጀክቶች መካከል ሁለተኛው እና በ385 ሔክታር መሬት ላይ ያረፈው…
ባለፉት 6 ወራት ከግብርና ምርቶች 2 ቢሊየን ዶላር ገቢ ተገኘ
አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በተያዘው በጀት ዓመት ባለፉት 6 ወራት ከግብርና ምርቶች 2 ቢሊየን ዶላር ገቢ ተገኝቷል አለ የግብርና ሚኒስቴር።
ሚኒስቴሩ የ2018 በጀት ዓመት 6 ወራት ዕቅድ አፈፃፀሙን በአዳማ ከተማ እየገመገመ ይገኛል።
የግብርና ሚኒስትር አዲሱ አረጋ…
የሸበሌ ሪዞርት የዘመናዊ ሥነ ሕንጻ ጥበብ ከሶማሌ ክልል ባሕላዊ እሴት ጋር አቀናጅቶ የያዘ የታሪክ ማኅደር ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሸበሌ ሪዞርት መዝናኛ ስፍራ ብቻ ሳይሆን የዘመናዊ ሥነ ሕንጻ ጥበብ ከሶማሌ ክልል ባሕላዊ እሴት ጋር አቀናጅቶ የያዘ የታሪክ ማኅደር ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማሕበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት…
የብዙ ሰዎችን ህይወት እየቀጠፈ የሚገኘው የትራፊክ አደጋ…
አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የትራፊክ አደጋ በዓመት ከ3 ሺህ በላይ ሰዎችን ህይወት እየቀጠፈ ነው አለ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር።
በኦሮሚያ ክልል የትራፊክ አደጋ መከላከል ቀን በዛሬው ዕለት በሻሸመኔ ከተማ እየተከበረ ይገኛል።
የትራንስፖርትና የሎጂስቲክስ…
የሸበሌ ሪዞርት በዛሬው እለት በይፋ ተመረቀ
አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የገበታ ለትውልድ ዋነኛ ፕሮጀክት የሆነው የሸበሌ ሪዞርት በዛሬው እለት በይፋ ተመርቋል።
በ385 ሄክታር መሬት ላይ ያረፈው ሪዞርቱ÷ በአንድ ጊዜ እስከ 400 እንግዶችን ማስተናገድ የሚችሉ ሦስት ምግብ ቤቶች፣ ልዩ የባሕል ማዕከል፣ ዘመናዊ የክብረ…