Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
ለውጡን ተክትሎ በፍትህ ዘርፉ ላይ መሠረታዊ የሚባሉ ለውጦች ተከናውነዋል-ወ/ሮ ሃና አርዓያ ስላሴ
አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ለውጡን ተክትሎ በፍትህ ዘርፉ ላይ መሠረታዊ የሚባሉ ለውጦች ተከናውነው በርካታ ስኬቶችም መመዝገባቸውን የፍትህ ሚኒስትሯ ሃና አርዓያ ስላሴ ገለጹ፡፡
ሚኒስትሯ በለውጡ ዓመታት በፍትህ ዘርፉ የተከናወኑ ተግባራትንና የተገኙ ስኬቶችን…
የ”ሔር ኢሴ” በዩኔስኮ መመዝገብ የቱሪዝም እድገትን ለማፋጠን ፋይዳው የጎላ ነው-አቶ አደም ፋራህ
አዲስ አበባ፣ ጥር 17/2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የ"ሔር ኢሴ" በተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፣ የሳይንስና የባሕል ድርጅት (ዩኔስኮ)መመዝገብ የቱሪዝም እድገትን ለማፋጠን የሚኖረው ፋይዳ የጎላ ነው ሲሉ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊ እና…
በሐረሪ ክልል የተፈጥሮ ሃብት ጥበቃ ሥራ ተጀመረ
አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሐረሪ ክልል የተፈጥሮ ሃብት ጥበቃ ስራ በኤረር ወረዳ በዛሬው ዕለት ተጀምራል፡፡
"አፈራችን ለሀገራዊ ብልጽግናችን" በሚል መሪ ሃሳብ የሚከናወነው የተፈጥሮ ሃብት ጥበቃ ሥራ በክልሉ በሚገኙ ሦስት የገጠር ወረዳዎች ለአንድ ወር እንደሚካሄድ…
በ75 ሚሊየን ብር የተገነባው የፈሳሽ ናይትሮጅን ፋብሪካ ተመረቀ
አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልል በ75 ሚሊየን ብር የተገነባው የፈሳሽ ናይትሮጅን ማምረቻ ፋብሪካ ተመርቆ ሥራ ጀምሯል፡፡
በምረቃ ሥነ-ሥርዓቱ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሃሰን፣ የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስትር አብርሃም በላይ (ዶ/ር) እና ሌሎች…
“ቲካሻ ቤንጊ” የጋራና አሰባሳቢ ትርክትን የሚያጎላ ነው-ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር)
አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሸኮ የዘመን መለወጫ በዓል "ቲካሻ ቤንጊ" በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ሸኮ ከተማ በተለያዩ ባህላዊ ክዋኔዎች እየተከበረ ነው።
"ቲካሻ ቤንጊ" የተዘራው እህል ደርሶ ከተሰበሰበ በኋላ በበጋው የፀሐይ ብርሃን ታጅቦ እህል…
7 ድርጅቶች በድሬዳዋ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን የመስሪያ ቦታ ተረከቡ
አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በድሬዳዋ ልዩ የኢኮኖሚ ዞን ውስጥ ተሰማርተው የንግድ ሥራ ለማከናወን ማመልከቻ ያስገቡና ተመርጠው ወደ ሥራ ለሚገቡ 7 ድርጅቶች የቦታ ርክክብ ሥነ-ሥርዓት ተካሂዷል፡፡
የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶር) በማህበራዊ ትስስር…
ሔር ኢሴ በዩኔስኮ መመዝገቡን በማስመልከት የድጋፍ ሰልፍ እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሶማሌ ዒሳ ማህበረሰብ ያልተጻፈ ባሕላዊ ሕግ “ሔር ኢሴ” በዩኔስኮ መመዝገቡን በማስመልከት በድሬዳዋ ኢንተርናሽናል ስታዲየም የድጋፍ ሰልፍ እየተካሄደ ነው፡፡
በድጋፍ ሰልፉ በም/ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ…
የኮሪደር ልማቱ የጅማ ከተማን የተደበቀ ውበት ይበልጥ እንዲፈካ አድርጓል – ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኮሪደር ልማቱ የጅማ ከተማን የተደበቀ ውበት ይበልጥ እንዲፈካ አድርጓል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በጅማ የነበራቸውን ቆይታ አስመልከተው በሰጡት ማብራሪ ኢትዮጵያ በተፈጥሮ ሃብት የታደለች ሀገር መሆኗን…
ኢትዮጵያ ለቀጣናው ብልጽግና የመሪነት ሚናዋን እየተወጣች ነው – ሚኒስቴሩ
አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅሟን ከማስከበር ባለፈ ለቀጣናው ብልጽግና በጋራ ተጠቃሚነት መርሕ የመሪነት ሚናዋን እየተወጣች መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
የሚኒስቴሩ ቃል አቀባይ አምባሳደር ነብያት ጌታቸው እንዳሉት÷የኢትዮጵያ የውጭ ግንኙነት…
ክልሉ ከማዕድን ዘርፍ ከ58 ሚሊየን ብር በላይ አገኘ
አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ባለፉት ሥድስት ወራት ከ25 ቶን በላይ የጌጣጌጥ ማዕድናትን ለገበያ በማቅረብ ከ58 ሚሊየን ብር በላይ ገቢ መገኘቱን የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ውኃ፣ ማዕድንና ኢነርጂ ቢሮ አስታወቀ፡፡
በተጨማሪም 77 ሺህ 333 ቶን የድንጋይ ከሰልና ዶሎማይት…