Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

የሕዝቦችን አብሮነት ለማጠናከር ያለመው የኪን ኢትዮጵያና የሀገር ሽማግሌዎች ልዑክ በጎንደር…

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ለጥምቀት በዓል አስፈላጊውን ዝግጅት በማጠናቀቅ ያሸበረቀችው ጎንደር እንግዶቿን እየተቀበለች ነው። የሕዝብ ለሕዝብ ትስስርን እና በሕዝቦች መካከል አብሮነትን ለማጠናከር ያለመው የኪን ኢትዮጵያ እና የሀገር ሽማግሌዎች ልዑክ በዛሬው ዕለት ጎንደር…

ዲጂታል ግብርና ለዘርፉ ምርታማነት…

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዲጂታል ግብርና የዘርፉን ምርታማነትን በማሳደግ ለኢኮኖሚያዊ ዕድገት ትልቅ አስተዋጽኦ አለው አሉ የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ማንደፍሮ ንጉሴ (ዶ/ር)። ዋና ዳይሬክተሩ ለግብርናው ዘርፍ የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ፣…

አዲስ አበባን የኢንቨስትመንትና የንግድ ማዕከል በማድረግ ተወዳዳሪ የማድረግ ጥረት ተጠናክሮ ይቀጥላል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አዲስ አበባን የኢንቨስትመንትና የንግድ ማዕከል በማድረግ ተወዳዳሪ የማድረግ ጥረት ተጠናክሮ ይቀጥላል አሉ የከተማ አስተዳደሩ ከንቲባ አዳነች አቤቤ። ከንቲባዋ ዛሬ በዓለም አቀፍ ደረጃ ስመጥር ከሆነው ኬርፎር ዋና ሥራ አስፈጻሚ ፓትሪክ ላስፋርገስ እና…

የሀገራዊ ምክክር መረጃዎችን ተደራሽ ለማድረግ የተቋማት ቁርጠኝነት

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ተቋማት የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን የስራ እንቅስቃሴዎችን ጨምሮ የተለያዩ መረጃዎችን ለህብረተሰቡ ተደራሽ ለማድረግ በቁርጠኝነት እንሰራለን አሉ። ኮሚሽኑ የትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ፣ የትምህርት፣ የጤና ዘርፍ ተቋማት እና ማህበራት እንዲሁም…

የአፋር ባህላዊ ሕግን ‘ማድዓ’ በዩኔስኮ ለማስመዝገብ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፋር ባህላዊ ሕግን (ማድዓ) በተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣ ሳይንስና ባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) ለማስመዝገብ እየተሰራ ነው። የማድዓ ባህላዊ ሕግን በዩኔስኮ እንዲመዘገብ ለማስቻል ከየካቲት 3 እስከ 5 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ በአፋር ክልል…

የአየር ኃይል ምስረታ በዓል የኢትዮጵያን ገፅታ በሚያጎላ መልኩ ይከበራል – ሌተናል ጄኔራል ይልማ መርዳሳ

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢፌዴሪ አየር ኃይል ዋና አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ይልማ መርዳሳ የአየር ኃይል 90ኛ ዓመት የምስረታ በዓል የኢትዮጵያን ገፅታ በሚያጎላ መልኩ ይከበራል አሉ። ዋና አዛዡ ከተቋሙ ከፍተኛ መኮንኖች ጋር ባደረጉት ውይይት እንዳሉት÷ በዓሉ ከመጪው ጥር 15…

ግብርናውን ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር …

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ግብርና ትራንስፎርሜሽን ኢንስቲትዩት የግብርናውን ዘርፍ ወደ ላቀ ደረጃ ለማሸጋገር በትኩረት እየሰራሁ ነው አለ። ከተቋቋመ 15 ዓመት የሆነው ኢንስቲትዩቱ በግብርና ዘርፍ ዕድገት ያበረከተውን አስተዋጽኦ አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል።…

የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው የችርቻሮ ንግድን ለማስፋፋትና የውጭ ባለሃብቶችን ለመሳብ ዕድል ፈጥሯል – አቶ አህመድ ሺዴ

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የማክሮ ኢኮኖሚ ማሻሻያው በኢትዮጵያ ዘመናዊ የችርቻሮ ንግድን ለማስፋፋትና የውጭ ባለሃብቶችን ለመሳብ ዕድል ፈጥሯል አሉ የገንዘብ ሚኒስትር አህመድ ሺዴ። በሚድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ ስር የሚገኘው ኩዊንስ ሱፐርማርኬት የንግድ ስያሜን ከነሙሉ አሰራሩ…

የብልጽግና ፓርቲ የ6 ወራት አፈጻጸም ግምገማ በሆሳዕና ከተማ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥር 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የብልጽግና ፓርቲ የ2018 በጀት ዓመት የ6 ወራት የፓርቲ ስራዎች አፈጻጸም የግምገማ መድረክ በሆሳዕና ከተማ እየተካሄደ ነው። በመድረኩ የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንትና የፓርቲው ዋና ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ አደም ፋራህ እና የማዕከላዊ ኢትዮጵያ…

የኢንዱስትሪ ማዕከሉ የኢኮኖሚ መዋቅራዊ ሽግግርን ለማረጋገጥ ትልቅ አስተዋጽኦ ያበረክታል – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ጥር 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሶጃት የኢንዱስትሪ ማዕከል የኢኮኖሚ መዋቅራዊ ሽግግርን ለማረጋገጥ ትልቅ አስተዋጽኦ ያበረክታል አሉ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ፡፡ አቶ አደም…