Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት ሕዳሴ ግድብ በመመረቁ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፈ
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክርቤት ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ለምረቃ በመብቃቱ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፏል፡፡
የእስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት ያስተላለፈው የእንኳን ደስ አላችሁ…
ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ሕዳሴ ግድብ በመመረቁ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላለፉ
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ፓትርያርክ ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ለምረቃ በመብቃቱ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡
ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ…
ኤመራልድ በዳታ ሳይንስ የግል የድሕረ ምረቃ መርሐ ግብር አስጀመረ
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2017 (ኤፍ ኤምሲ) ኤመራልድ ኢንትርናሽናል ኮሌጅ በዳታ ሳይንስ የግል የድሕረ ምረቃ መርሐ ግብር አስጀምሯል፡፡
ኮሌጁ በዳታ ሳይንስ፣ በኤምቢ እና በአመራር የትምህርት ዘርፎች በ2ኛ ዲግሪ የትምህርት መርሐ ግብር ያስተማራቸውን 184…
ኢትዮጵያ የሕዳሴ ግድብን በራሷ አቅም መጨረስ መቻሏ የሚደነቅ ነው – የፓኪስታን ሴኔት
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የፓኪስታን ሴኔት ኢትዮጵያ ታላቁ የሕዳሴ ግድብን በራሷ አቅም መጨረስ መቻሏ የሚደነቅ ነው አለ።
በፓኪስታን የኢትዮጵያ ኤምባሲ ታላቁን የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ታሪካዊ ምረቃና የ2018 ዓ.ም የዘመን መለወጫ በዓልን አክብሯል።…
ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የጽናታችን እውነተኛ ተምሳሌት ነው – ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2017 (ኤፍ ኤምሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር) ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ብሔራዊ ኩራታችንና የጽናታችን እውነተኛ ተምሳሌት ነው አሉ፡፡
ርዕሰ መስተዳድሩ ግድቡ ለምረቃ መብቃቱን በማስመልከት ባስተላለፉት…
የታላቁ ሕዳሴ ግድብ የአየር ክልል በአስተማማኝ ሁኔታ እየተጠበቀ ነው – የኢፌዴሪ አየር ኃይል
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ የአየር ክልል በአስተማማኝ ሁኔታ እየተጠበቀ ነው አሉ የኢፌዴሪ አየር ሀይል ዋና አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ይልማ መርዳሳ፡፡
ሌ/ጄኔራል ይልማ መርዳሳ ግድቡ ተጠናቅቆ ለምረቃ በመብቃቱ ለመላው ኢትዮጵያውያን የእንኳን ደስ…
ግድቡ ለመላው አፍሪካ ተምሳሌት የሚሆን ነው – ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ በመላው አፍሪካ ተመሳሳይ ፕሮጀክቶች እንዲስፋፉ ተምሳሌት የሚሆን ነው አሉ የኬንያ ፕሬዚዳንት ዊሊያም ሩቶ።
ፕሬዚዳንቱ በግድቡ የምረቃ ስነ ስርዓት ላይ ተገኝተው ባስተላለፉት መልዕክት፥ ግድቡ የምህንድስና ስራ ብቻ…
ለቅርብና ሩቅ ጠላቶች ኢትዮጵያውያን የማይሞት ስም እንጂ የማይሞት አካል የለንም – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ብልጽግና የማይሳካ ለሚመስላቸው የቅርብና ሩቅ ጠላቶች እኛ ኢትዮጵያውያን የማይሞት ስም እንጂ የማይሞት አካል የለንም አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡
ዳግማዊ ዓድዋና ኢትዮጵያውያን ሕብረ ብሔራዊነት መገለጫ የሆነው ታላቁ…
ደቡብ ሱዳን ከሕዳሴ ግድብ ኃይል ለማግኘት በቅርቡ ስምምነት ትፈፅማለች – ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ደቡብ ሱዳን ከታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ኃይል ለማግኘት የሚያስችል ስምምነት በቅርቡ ትፈፅማለች አሉ የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ሳልቫ ኪር ማያርዲት፡፡
ፕሬዚዳንቱ በሕዳሴ ግድብ የምረቃ ሥነ ሥርዓት ላይ ባስተላለፉት መልዕክት÷ በአፍሪካ የመጀመሪያ…
ኢትዮጵያ የታችኛው ተፋሰስ ሀገራት ወንድሞችን ሐቅ መቼም አታስቀርም – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 4፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የታችኛው ተፋሰስ ሀገራት ኢትዮጵያ ግድቡን የገነባቸው ለመበልጸግና ለቀጣናው ብርሃን እንጂ በፍጹም ጎረቤት ወንድሞችን ለመጉዳት አይደለም አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡
ዳግማዊ ዓድዋ የሆነውና ኢትዮጵያውያን ሕብረ ብሔራዊነት…