Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

የሀገር ውስጥ ዜና

የብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል በስኬት እንዲከበር በቂ ዝግጅት ተደርጓል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 20ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል በስኬት እንዲከበር አስፈላጊው የቅድመ ዝግጅት ሥራ ተከናውኗል፡፡ 20ኛው የኢትዮጵያ ብሔሮች፣ ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በዓል በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሆሳዕና ከተማ ከሕዳር 25 እስከ…

መዲናዋን የጤና ቱሪዝም ማዕከል የሚያደርጉ ሆስፒታሎች ግንባታ እየተጠናቀቀ ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በመገንባት ላይ የሚገኙት ሆስፒታሎች አዲስ አበባን የጤና ቱሪዝም ማዕከል ለማድረግ የተያዘውን ግብ ለማሳካት ተጨማሪ አቅም የሚፈጥሩ ናቸው አሉ ከንቲባ አዳነች አቤቤ። ከንቲባ አዳነች ለሕዝቡ ጥያቄ ተጨባጭ ምላሽ እየሰጡ ከሚገኙ ሥራዎች መካከል…

በኦሮሚያ ክልል በሌማት ትሩፋት የእንቁላል ምርታማነትን ለማሳደግ…

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሮሚያ ክልል በሌማት ትሩፋት መርሐ ግብር የእንቁላል ምርታማነትን ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ ነው አለ የክልሉ ግብርና ቢሮ፡፡ የቢሮው ም/ሃላፊና የእንስሳት ዘርፍ ሃላፊ አቶ ቶሌራ ደበላ ለፋና ዲጂታል እንዳሉት ÷ በክልሉ በእንስሳት ዘርፍ…

በሀዋሳ ከተማ ግብርን በመሰብሰብ ህዝብን የሚመጥን ስራ ይሰራል – አቶ ጥራቱ በየነ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀዋሳ ከተማ ግብርን በአግባቡ በመሰብሰብ ከተማዋንና ህዝቧን የሚመጥን ስራ ይሰራል አሉ የከተማ አስተዳደሩ ከንቲባ ጥራቱ በየነ። ከንቲባው በከተማዋ ከሚገኙ የንግዱ ማሕበረሰብ ጋር በገቢ አሰባሰብ ዙሪያ ውይይት አድርገዋል። ከተማዋ ካላት…

በቅንጅት መስራት የሚጠይቀው የግብርና ኢንሹራንስ…

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አርሶ አደሮች የግብርና ኢንሹራንስ ተጠቃሚ እንዲሆንና የተለያዩ አማራጮችን በመጠቀም የዘርፉን ተደራሽነት ለማሳደግ የሚመለከታቸው አካላት በቅንጅት ሊሰሩ ይገባል። በብሔራዊ ባንክ የኢንሹራንስ ሱፐርቪዥን ዳይሬክተር በላይ ቱሉ ለፋና ዲጂታል…

ሩጫ በኢትዮጵያ ትልቅ ታሪክና ቦታ አለው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

‎አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሩጫ በኢትዮጵያ ትልቅ ታሪክና ቦታ አለው አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ። ከንቲባዋ ይህን ያሉት ኢትዮጵያ በአትሌቲክስ ዘርፍ ሁለት እውቅናዎችን ከዓለም አቀፉ አትሌቲክስ ማሕበር ባገኘችበት መድረክ ነው። የእውቅና…

ኢትዮጵያ እና ማሌዢያ ለአፍሪካና እስያ ድልድይ ናቸው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ኢትዮጵያ እና ማሌዢያ ለአፍሪካና ለእስያ ሀገራት ድልድይ ናቸው አሉ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና የማሌዢያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዳቶ ሰሪ አንዋር ኢብራሂም በጋራ መግለጫ ሰጥተዋል፡፡…

የማሌዢያ ጠቅላይ ሚኒስትር የኢትዮጵያ ጉብኝታቸውን አጠናቅቀው ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የማሌዢያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዳቶ ሰሪ አንዋር ኢብራሂም በኢትዮጵያ ያደረጉትን የሦስት ቀናት የስራ ጉብኝት አጠናቅቀው ወደ ሀገራቸው ተመልሰዋል። ለጠቅላይ ሚኒስትሩ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ አሸናኘት አድርገውላቸዋል። በኢትዮጵያ…

ኢትዮጵያና አዘርባጃን በመከላከያ ኢንዱስትሪ ዘርፎች በጋራ ለመስራት …

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያና አዘርባጃን ሪፐብሊክ በመከላከያ ኢንዱስትሪ ዘርፎች በጋራ ለመስራት የሚያስችላቸውን ውይይት አድርገዋል። በአዘርባጃን የመከላከያ ኢንዱስትሪ ሚኒስትር ቩጋር ሙስታፋይ የተመራው ልዑክ በኢትዮጵያ የሥራ ጉብኝት ለማድረግ በትናንትናው ዕለት…

በበጀት ዓመቱ 250 ሚሊየን ቶን መኖ ለማምረት እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በተያዘው በጀት ዓመቱ 250 ሚሊየን ቶን መኖ ለማምረት እየተሰራ ነው አለ የግብርና ሚኒስቴር። የግብርና ሚኒስትር ዴኤታ ፍቅሩ ረጋሳ (ዶ/ር) ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንዳሉት÷ በመጀመሪያው ሩብ ዓመት 91 ሚሊየን ቶን መኖ ማምረት ተችሏል።…