Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ በአፍሪካ፣ ካሪቢያንና ፓሲፊክ ሀገራት ድርጅት የመሪዎች ጉባኤ ለመሳተፍ ማላቦ ገቡ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ በ11ኛው የአፍሪካ፣ ካሪቢያንና ፓሲፊክ ሀገራት ድርጅት የመሪዎች ጉባኤ ለመሳተፍ ኢኳቶሪያል ጊኒ ማላቦ ገብተዋል።
ፕሬዚዳንቱ ማላቡ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የኢኳቶሪያል ጊኒ ጠቅላይ ሚኒስትር…
የሰበር ሰሚ ዳኞችን ፊርማ አመሳስሎ በመፈረምና ሀሰተኛ ውሳኔ በማዘጋጀት ወንጀል የተጠረጠረው የህግ ባለሙያ ተከሰሰ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በፍትህ ሚኒስቴር የሙስና ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ዐቃቢ ህግ የሰበር ሰሚ ዳኞችን ፊርማ አመሳስሎ በመፈረምና ሀሰተኛ ውሳኔ በማዘጋጀት ወንጀል በተጠረጠረው የህግ ባለሙያ ላይ ክስ መስርቷል።
ዐቃቢ ህጉ በሙስና ወንጀል በተጠረጠሩት የህግ ባለሙያ…
በመዲናዋ የተዘረጉ መሰረተ ልማቶች ለከተማዋ ዘመናዊነት ጉልህ ሚናን ተጫውተዋል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በመዲናዋ የተዘረጉ መሰረተ ልማቶች ለዘመናዊነት ጉልህ ሚና እየተጫወቱ ነው አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ።
ከንቲባዋ ይህን ያሉት በቂርቆስ ክፍለ ከተማ አዲስ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎትን ስራ ባስጀመሩበት ወቅት…
ሹዋሊድ በዓል የሐረሪ ሕዝብ ካሉት በርካታ ድንቅ ባህላዊ እሴቶች መካከል አንዱና ዋነኛው ነው – የቱሪዝም ሚኒስቴር
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቱሪዝም ሚኒስቴር በተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፣ ሳይንስና ባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) በዓለም ቅርስነት ለተመዘገበው የሹዋሊድ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፏል።
ለዘመናት በኩራት ለዘለቀውና በዓለም ቅርስነት ለተመዘገበው…
ሹዋሊድ ሐረር እንደ ጨረቃና ከዋክብት በሐረሪዎች ውብ ባህል የምትደምቅበት ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ለሹዋሊድ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡
በመልዕክታቸውም የሹዋሊድ ምሽት ሐረር እንደ ጨረቃና ከዋክብት በሐረሪዎች ውብ ባህል፣ ልዩ ዜማና ትዕይንት የምትደምቅበት መሆኑን…
የኢትዮጵያ የአረንጓዴ ጉዞ አብዮት
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዓለም በአየር ብክለትና በነዳጅ ወጪ እየተፈተነ በሚገኝበት በዚህ ወቅት ኢትዮጵያ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪን በብዛት ወደ ትራንስፖርት ዘርፉ በማስገባት የአረንጓዴ ሽግግር ጉዞዋን ከጀመረች ሰነባብታለች።
በዓለም አቀፍ ደረጃ የትራንስፖርት…
አርዓያ የሚሆን የአረንጓዴ ኢኮኖሚ ጉዞ…
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ አረንጓዴ ኢኮኖሚ ለመገንባትና የካርቦን ልቀትን ለመቀነስ በምታደርገው ጥረት የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ሽግግርን በማጠናከር ላይ ትገኛለች።
በአፍሪካ ከሚገኙ ተሽከርካሪዎች ብዙሃኑ ያረጁና በነዳጅ የሚሰሩ በመሆናቸው የነዳጅ ወጪን ጨምሮ…
የሀረሪ ክልል መንግስት ለሹዋሊድ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፈ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀረሪ ክልል መንግስት በክልሉ በየዓመቱ ለሚከበረው የሹዋሊድ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፏል፡፡
የክልሉ መንግስት በመልካም ምኞት መግለጫ መልዕክቱ፥ በዓሉ የክልሉን ህዝቦች የመቻቻል፣ የአብሮነትና የሰላም እሴት በማጉላትና…
ከነዳጅ ጋር በተያያዘ ለሚያጋጥሙ ችግሮች ዘላቂ መፍትሄ ለመስጠት ታዳሽ ኃይልን በስፋት ማምረትና መጠቀም ይገባል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከነዳጅ ጋር በተያያዘ ለሚያጋጥሙ ችግሮች ዘላቂ መፍትሄ ለመስጠት ታዳሽ ኃይልን በስፋት ማምረትና መጠቀም ይገባል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ "ከተማ፣ ከተሜነት፣ ክትመት እና የኮሪደር ልማት" በሚል መሪ ሐሳብ…
የኢትዮጵያ የዲጂታል ምህዳር ጉዞ በዓለም የዲጂታል ዘርፍ እድገት ተወዳዳሪ እየሆነ ነው – አቶ ሃይሉ አዱኛ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ የዲጂታል ምህዳር ጉዞ በዓለም አቀፍ የዲጂታል ዘርፍ እድገት ተወዳዳሪ እየሆነ መጥቷል አሉ የኦሮሚያ ክልል ኮሙኒኬሽን ቢሮ ሃላፊ አቶ ሃይሉ አዱኛ።
የሚዲያና የሕዝብ ግንኙነት ፎረም የተለያዩ መገናኛ ብዙሃን አመራሮች እና…