Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
አቶ እንዳሻው ጣሰው ከምሥራቅ ጉራጌ ዞን ወጣቶች ጋር እየተወያዩ ነው
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምሥራቅ ጉራጌ ዞን ርዕሰ መሥተዳድር እንዳሻው ጣሰው በተገኙበት የወጣቶች ተሳትፎና ተጠቃሚነት ላይ ያተኮረ መድረክ በቡኢ ከተማ እየተካሄደ ነው።
መድረኩ የዞኑን ወጣቶች ለአካባቢያቸው ሰላም፣ ልማት እና እድገት መረጋገጥ…
ጤና ሚኒስቴር 100 ‘ሀርድ ቶፕ’ እና 160 ‘ፒካፕ’ ተሽከርካሪዎችን ጨምሮ 572 ሞተርሳይክሎችን ድጋፍ አደረገ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ጤና ሚኒስቴር 100 ‘ሀርድ ቶፕ’ና 160 ‘ፒካፕ’ ተሽከርካሪዎችን ፣ 572 ሞተር ሳይክሎችን፣ 2 ሺህ 700 ኮምፒውተሮችን ጨምሮ ሞባይል ክሊኒኮችን ለተጠሪ ተቋማቱ፣ ለክልልና ከተማ አሥተዳደር ጤና ቢሮዎች እና ለሆስፒታሎች ድጋፍ አደረገ፡፡…
ኢትዮጵያ እና ጀርመን የ30 ሚሊየን ዩሮ የድጋፍ ስምምነት ተፈራረሙ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2017(ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ጀርመን መንግሥት ለተለያዩ ፕሮጄክቶች ማስፈፀሚያ የሚውል የ30 ሚሊየን ዩሮ የድጋፍ ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡
ስምምነቱን የተፈራረሙት የገንዘብ ሚኒስትር ዴዔታ ሰመሪታ ሰዋሰው እና የጀርመኑ ኬ ኤ ፍ ደብሊው ልማት ባንክ የፋይናንስ…
ኢትዮጵያ በ19ኛው የኮሜሳ የሚኒስትሮች ጉባዔ ላይ እየተሳተፈች ነው
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እየተሳተፈችበት የያለው የምሥራቅና የደቡብ አፍሪካ ሀገራት የጋራ ገበያ (ኮሜሳ) 19ኛው የሚኒስትሮች ጉባዔ በቡሩንዲ ቡጁምቡራ እየተካሄድ ነው፡፡
በውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር የአፍሪካ ሕብርትና የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ…
አቶ ሙስጠፌ መሐመድ የጅግጅጋ ነዋሪ ለኮሪደር ልማቱ ላሳየው ትብብር አመሠገኑ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ለጅግጅጋ ኮሪደር ልማት ግንባታ የከተማዋ ነዋሪዎች ላሳዩት ቀና ትብብርና ድጋፍ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ሙስጠፌ መሐመድ ምሥጋና አቀረቡ፡፡
ርዕሠ መሥተዳድሩን ጨምሮ የክልሉ እና የከተማዋ አመራሮች በጅግጅጋ እየተከናወነ ያለውን የኮሪደር…
አቶ አህመድ ሺዴ ከእንግሊዝ የልማት ሚኒስትር እና ከጀርመን የኢኮኖሚ ትብብር እና ልማት ሚኒስትር ዴኤታ ጋር ተወያዩ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ ሺዴ ከእንግሊዝ የልማት ሚኒስትር እና ከጀርመን የኢኮኖሚ ትብብር እና ልማት ሚኒስትር ዴኤታ ከተመራ ልዑክ ጋር የሁለትዮሽ ውይይት አድርገዋል፡፡
ከአለም ባንክና ከአለም አቀፉ የገንዘብ ተቋም አመታዊ ስብሰባ ጎን…
ኢትዮ ቴሌኮምና የቱሪዝም ሚኒስቴር በጋራ ለመስራት ተስማሙ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮ ቴሌኮም እና የቱሪዝም ሚኒስቴር የቱሪዝም ኢንዱስትሪውን በጋራ በዲጂታል ቴክኖሎጂ ለማዘመን ተስማምተዋል፡፡
የኢትዮ ቴሌኮም ዋና ስራ አስፈፃሚ ፍሬሕይወት ታምሩ እና የቱሪዝም ሚኒስትር ሰላማዊት ካሳ የኢትዮ ቴሌኮምን የኮሙኒኬሽን እና የዲጂታል…
አሊባባ ግሎባል ኢኒሼቲቭ አካዳሚውን በኢትዮጵያ ሊከፍት ነው
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) አሊባባ ግሎባል ኢንሼቲቭ በኤሌክትሮኒክ ንግድ(E- commerce) ስልጠና መስጠት የሚያስችለውን ግሎባል አካዳሚ በኢትዮጵያ ሊከፍት መሆኑን አስታውቋል።
ኢኒሼቲቩ ከዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ኢትዮጵያ ማህበር ጋር በመተባበር በኤሌክትሮኒክ ንግድ ዘርፍ…
ኢትዮጵያ በቀጣናው ያላትን የዲፕሎማሲ ሚና በማላቅ በትብብር እንደምትሠራ ተመላከተ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በቀጣናው፣ በአኅጉሩ እና ዓለም አቀፍ ደረጃ ያላትን የዲፕሎማሲ ሚና በማላቅ በትብብር መንፈስ እንደምትሠራ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቴዎስ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡
ሚኒስትሩ ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማቱ የሥራ ኃላፊዎች እና…
የኢትዮጵያ የመሬት ፍትህ አመላካች ሰነድ ተመረቀ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ፍትህ ሚኒስቴር ከሄግ ኢኖቬሽን የህግ ተቋም ጋር በመተባበር ከመሬት ጋር የተያያዙ ግጭቶችን ለመፍታት የሚያስችል ልምድና ተሞክሮን የያዘ የኢትዮጵያ የመሬት ፍትህ አመላካች ሰነድ ተዘጋጅቶ ዛሬ ተመርቋል፡፡
በምረቃ ስነ ስርዓቱ ከፍተኛ የመንግስት…