Browsing Category
የሀገር ውስጥ ዜና
በባሕር በር ጉዳይ ሁሉም በጋራ ሊቆም ይገባል – ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በባሕር በር ጉዳይ ሁሉም በጋራ ሊቆም ይገባል አሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር)።
ሚኒስትሩ ይህንን ያሉት 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው 6ኛ መደበኛ ስብሰባ ከምክር ቤት አባላት ለቀረበላቸው ጥያቄዎች በሰጡት…
በፕላን የተሰሩ የገጠር ማዕከላት ለዘላቂ የከተማ ልማት ምሶሶ ናቸው – ወ/ሮ ጫልቱ ሳኒ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በፕላን የተሰሩ የገጠር ማዕከላት ለዘላቂ የከተማ ልማት ምሶሶ ናቸው አሉ የከተማና መሠረተ ልማት ሚኒስትር ጫልቱ ሳኒ።
የተቀናጀ የገጠር ማዕከላት ልማት የንቅናቄ መድረክ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሆሳዕና ከተማ እየተካሄደ ነው።
በመድረኩ…
ለዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ስትራቴጂ ስኬት የኤሌክትሪክ ኃይል ተደራሽነት…
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ለዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ስትራቴጂ ስኬት የኤሌክትሪክ ኃይል ተደራሽነትን ለማስፋት እየተሰራ ነው አለ።
በሚኒስቴሩ የኤሌክትሪፊኬሽንና ኢነርጂ መረጃ ዋና ስራ አስፈጻሚ መስፍን ዳባ ለፋና ሚዲያ ኮርፖሬሽን እንዳሉት፥…
ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ዜጎች በሀገሪቱ ኢኮኖሚ የነቃ ተሳትፎ ማድረግ የሚያስችል ተልዕኮዎች አሉት – የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ዜጎች በሀገሪቱ የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ የነቃ ተሳትፎ ማድረግ የሚያስችል ተልዕኮዎች አሉት አለ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት፡፡
አገልግሎቱ ዲጂታል ሉዓላዊነቷን የጠበቀች፣ በፈጠራና ቴክኖሎጂ የላቀች፣ የበለፀገች ኢትዮጵያ…
በመዲናዋ የመሬት ይዞታን በካዳስተር የመመዝገብ ሥራን ለማሳለጥ…
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመሬት ይዞታን በካዳስተር ሥርዓት የመመዝገብ ሥራን ለማሳለጥ እየተሰራ ነው አለ የከተማዋ መሬት ይዞታ ምዝገባና መረጃ ኤጀንሲ፡፡
የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር አቶ ተስፋዬ ጥላሁን ÷ የመሬት ይዞታን በካዳስተር…
ለዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ስኬታማነት መገናኛ ብዙሃን የበኩላቸውን ሚና ሊወጡ ይገባል – በለጠ ሞላ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 የታለመለትን ግብ እንዲያሳካ መገናኛ ብዙሃን የበኩላቸውን ሚና ሊጫወቱ ይገባል አሉ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ/ር)፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ስትራቴጂን…
የዲሜ ብሔረሰብ ዘመን መለወጫ ”ቤትኽ” በዓል እየተከበረ ነው
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዲሜ ብሔረሰብ ዘመን መለወጫ ''ቤትኽ" በዓል በተለያዩ ሁነቶች እየተከበረ ነው፡፡
የሳላማጎ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ህጉ ቅጣቱ ባስተላለፉት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት÷ ኢትዮጵያ በበርካታ ልዩነት ውስጥ አንድነቷን አስጠብቃ የቆየች ሀገር…
የምግብ ዋስትናን የሚያረጋግጡ የምርምር ሥራዎችን ተደራሽ ለማድረግ እየተሰራ ነው
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል የቴፒ ግብርና ምርምር ማዕከል የምግብ ዋስትናን የሚያረጋግጡ የምርምር ስራዎችን ለአርሶ አደሮች ተደራሽ ለማድረግ እየሰራሁ ነው አለ፡፡
ማዕከሉ በሸካ ዞን የኪ ወረዳ በምርምር ያላመደውን "መልካም" የተባለ…
የተፈጥሮ ኃብት ጥበቃ ስራዎች ተጨባጭ ለውጥ እያመጡ ነው – አቶ አረጋ ከበደ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ ባለፉት ዓመታት በክልሉ እየተከናወኑ የሚገኙ የተፈጥሮ ኃብት ጥበቃ ስራዎች ተጨባጭ ለውጥ እያመጡ ነው አሉ፡፡
ርዕሰ መስተዳደሩ የዘንድሮውን ክልላዊ የተቀናጀ ተፋሰስ ልማት በአርጎባ ብሔረሰብ ልዩ ወረዳ…
በአማራ ክልል መሰረተ ልማቶችን በጥራት ለማጠናቀቅ በትኩረት እየተሰራ ነው
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአማራ ክልል መሰረተ ልማቶችን በጥራት በማጠናቀቅ ተደራሽ ለማድረግ በትኩረት እየተሰራ ነው አሉ የክልሉ ምክትል ርዕሰ መስተዳድር አብዱ ሁሴን (ዶ/ር)።
የክልሉ የመሰረተ ልማት ዘርፍ የ5 ወራት እቅድ አፈጻጸም ግምገማ እየተካሄደ ይገኛል።…