Browsing Category
ስፓርት
ፖለቲከኞች ለግል ጥቅማቸው ማሕበረሰብን መከፋፈል ሲፈልጉ አይሆንም ማለትን ባሕል ማድረግ ይገባል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፖለቲከኞች የግል ጥቅማቸውን ለማስጠበቅ ማሕበረሰብን መከፋፈል ሲፈልጉ አይሆንም ማለትን ባሕል ማድረግ ይገባል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በገበታ ለትውልድ መርሐ ግብር የተገነባው…
የአርሰናል የቀድሞ ተጫዋች ሳንቲ ካዞርላ ራሱን ከእግር ኳስ ዓለም አገለለ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ስፔናዊው የአርሰናል የቀድሞ ተጫዋች ሳንቲ ካዞርላ ራሱን ከእግር ኳስ ዓለም ማግለሉን ይፋ አድርጓል፡፡
የመድፈኞቹ የቀድሞ ተጫዋች ሳንቲ ካዞርላ በ41 ዓመቱ ጫማውን መስቀሉን በማህበራዊ ትስስር ገጹ አስፍሯል፡፡
ተጫዋቹ ያለፉትን ሦስት የውድድር…
ፖርቹጋል ከክሮሺያ ፤ ስፔን ከኦስትሪያ…
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአሜሪካ፣ ካናዳ እና ሜክሲኮ እየተካሄደ በሚገኘው 23ኛው የዓለም ዋንጫ የ32ቱ ጥሎ ማለፍ ጨዋታዎች ዛሬም ቀጥለው ይደረጋሉ፡፡
በዚህ መሰረትም የአንድ ጊዜ የመድረኩ ሻምፒዮን ስፔን ምሽት 4 ሰዓት ላይ ከኦስትሪያ ጋር ጨዋታዋን ታደርጋለች፡፡…
እንግሊዝ ዲሞክራቲክ ኮንጎን በማሸነፍ 16ቱን ተቀላቀለች
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ23ኛው ዓለም ዋንጫ የጥሎ ማለፍ ጨዋታ እንግሊዝ ዲሞክራቲክ ኮንጎን 2 ለ 1 በማሸነፍ 16ቱን ተቀላቅላለች።
ምሽት 1 ሰዓት ላይ በአትላንታ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ የእንግሊዝን የማሸነፊያ ግቦች ሃሪ ኬን አስቆጥሯል፡፡…
ቼልሲ ጣሊያናዊውን ተከላካይ ማርኮ ፓሌስትራን አስፈረመ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ቼልሲ ጣሊያናዊውን የአታላንታ የክንፍ ተከላካይ ማርኮ ፓሌስትራን አስፈርሟል፡፡
የ21 አመቱ ፓሌስትራ የዣቪ አሎንሶ የመጀመሪያ ፈራሚ በመሆን ስታንፎርድ ብሪጅ የደረሰ ሲሆን፤ በ47 ሚሊየን ፓውንድ የዝውውር ዋጋ ቼልሲን ተቀላቅሏል።
ተጨዋቹ…
መቐለ 70 እንደርታ እና ድሬዳዋ ከተማ ተጋጣሚዎቻቸውን አሸነፉ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 38ኛ ሳምንት የጨዋታ መርሐ ግብር መቐለ 70 እንደርታ ነገሌ አርሲን 3 ለ 0 አሸንፏል።
በዛሬው ዕለት ቀን 9 ሰዓት ላይ በአበበ ቢቂላ ስታዲየም በተካሄደ ጨዋታ የመቐለ 70 እንደርታን ግቦች መሃሪ አምሃ፣ ብርሃኑ…
እንግሊዝ ከዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ፤ ቤልጂዬም ከሴኔጋል…
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአሜሪካ፣ ካናዳ እና ሜክሲኮ እየተካሄደ በሚገኘው 23ኛው የዓለም ዋንጫ የ32 ጥሎ ማለፍ ጨዋታዎች ዛሬም ቀጥለው ይካሄዳሉ፡፡
በዚህ መሰረትም የአፍሪካ አህጉር ተወካዮቹ ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ እና ሴኔጋል 16ቱን ለመቀላቀል የሚፋለሙ…
ፓራጓይ በዓለም ዋንጫ ጀርመንን ያሸነፈችበትን ቀን ብሔራዊ በዓል እንዲሆን አወጀች
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዓለም ዋንጫ የ32ቱ የጥሎ ማለፍ ጨዋታ ፓራጓይ የ4 ጊዜ የመድረኩን ባለክብር ጀርመን ሳትጠበቅ በማሸነፍ 16ቱን መቀላቀል ችላለች፡፡
ደቡብ አሜሪካዊቷ ሀገር ትናንት ምሽት ጀርመንን በመለያ ምት 4 ለ 3 በማሸነፍ ወደ ቀጣዩ ዙር ማለፏ ይታወቃል፡፡…
ጀርመን ከዓለም ዋንጫ ተሰናበተች
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዓለም ዋንጫ የጥሎ ማለፍ ጨዋታ ፓራጓይ የ4 ጊዜ ሻምፒዮኗን ጀርመንን በመለያ ምት በማሸነፈ 16ቱን ተቀላቅላለች።
በጨዋታው ኢንሲሶ ፓራጓይን ቀዳሚ ሲያደርግ ካይ ሀቨርትዝ ደግሞ ጀርመንን አቻ አድርጓል፡፡
ሁለቱ ቡድኖች መደበኛውን የጨዋታ…
ብራዚል ከጃፓን – ጀርመን ከፓራጓይ – ኔዘርላንድስ ከሞሮኮ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአሜሪካ፣ ካናዳ እና ሜክሲኮ እየተካሄደ በሚገኘው የ2026 የዓለም ዋንጫ የ32ቱ የጥሎ ማለፍ መርሐ ግብር ዛሬ ሦስት ጨዋታዎች ይደረጋሉ፡፡
በጥሎ ማለፉ ብራዚል ከጃፓን ምሽት 2 ሰዓት፣ ጀርመን ከፓራጓይ ምሽት 5 ሰዓት ከ30 እንዲሁም ኔዘርላንድስ…