Browsing Category
ስፓርት
በእግር ኳስ ሕይወቱ 13ኛ ክለቡን የተቀላቀለው ሮድሪጌዝ…
አዲስ አበባ፣ የካቲት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከ2014 የብራዚል ዓለም ዋንጫ በኋላ በምርጥ ብቃቱ መቀጠል ያልቻለ ተጫዋች ነው ኮሎምቢያዊው የፊት መስመር ተጫዋች ሀሜስ ሮድሪጌዝ፡፡
በፈረንጆቹ 1991 የተወለደው ሀሜስ ሮድሪጌዝ እግር ኳስን መጫወት የጀመረው በሀገሩ ክለብ ኢንቪጋዶ ነው፡፡…
የሐዋሳ ሐይቅ ግማሽ ማራቶን የሩጫ ውድድር ተካሄደ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) "ልውቅሽ ኢትዮጵያ" በሚል መሪ ሀሳብ በዛሬው ዕለት የሐዋሳ ሐይቅ ግማሽ ማራቶን የሩጫ ውድድር ተካሂዷል።
በውድድሩ በሴቶች አትሌት ቤተልሄም አስማረ እንዲሁም በወንዶች ስማቸው ወልዴ አሸንፈዋል።
አትሌት ቤተልሄም አስማረ 1 ሰዓት ከ11 ደቂቃ…
አርሰናል እና ቼልሲ ተጋጣሚዎቻቸውን አሸነፉ
አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 25ኛ ሳምንት መርሐ ግብር አርሰናል እና ቼልሲ ተጋጣሚዎቻቸውን አሸንፈዋል።
ሰንደርላንድን በኤምሬትስ ስታዲየም ያስተናገዱት አርሰናሎች 3 ለ 0 በማሸነፍ መሪነታቸውን አጠናክረዋል።
በጨዋታው የመድፈኞቹን ግቦች ማርቲን…
ማንቼስተር ዩናይትድ ቶተንሀምን አሸነፈ
አዲስ አበባ፣ ጥር 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ25ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ማንቼስተር ዩናይትድ ቶትንሃም ሆትስፐርስን 2 ለ 0 አሸንፏል፡፡
በጨዋታው የማንቼስተር ዩናይትድን ግቦች ብሪያን ሙቤሞ እና ብሩኖ ፈርናንዴሽ ከመረብ አሳርፈዋል።
በጨዋታው መጀመሪያው አጋማሽ…
ሀዋሳ ከተማ አዳማ ከተማን አሸነፈ
አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 19ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ሀዋሳ ከተማ አዳማ ከተማን 2 ለ 0 አሸንፏል።
አመሻሽ 12 ሰዓት ላይ አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተካሄደ ጨዋታ የሀዋሳ ከተማን ግቦች ሽመልስ በቀለ እና ተባረክ ሄፋሞ…
ኢትዮ ኤሌክትሪክ እና ሲዳማ ቡና አቻ ተለያዩ
አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ19ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ኢትዮ ኤሌክትሪክ እና ሲዳማ ቡና አቻ ተለያይተዋል፡፡
ቀን 9 ሰዓት ላይ በአዲስ አበባ ስታዲየም የተደረገው የሁለቱ ቡድኖች ጨዋታ ያለምንም ግብ ነው የተጠናቀቀው፡፡
ቀን 10 ሰዓት…
ማንቼስተር ሲቲ ከኒውካስል …
አዲስ አበባ፣ ጥር 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በካራባኦ ካፕ የግማሽ ፍፃሜ ጨዋታ ማንቼስተር ሲቲ እና ኒውካስል ዩናይትድ የመልስ ጨዋታቸውን ያካሂዳሉ።
በግማሽ ፍጻሜ የመጀመሪያ ዙር ጨዋታ ወደ ሴንት ጀምስ ፓርክ አቅንቶ 2 ለ 0 ማሸነፍ የቻለው ማንቼስተር ሲቲ በዌምብሌይ ለሚደረገው የፍጻሜ…
ነገሌ አርሲ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክን አሸነፈ
ነገሌ አርሲ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክን አሸነፈ
አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ18ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ነገሌ አርሲ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክን 2 ለ 0 አሸንፏል፡፡
አመሻሽ 12 ሰዓት ላይ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተደረገ…
ማንቼስተር ዩናይትድ ፉልሃምን አሸነፈ
አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ24ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር በሜዳው ኦልድትራፎርድ ፉልሃምን ያስተናገደው ማቼስተር ዩናይትድ 3 ለ 2 አሸንፏል፡፡
የማንቼስተር ዩናይትድን የማሸነፊያ ግቦች ካሴሜሮ፣ ማቲያስ ኩንሃ እና ቤንጃሚን ሴሼኮ ሲያስቆጥሩ…
ፋሲል ከነማ ቅዱስ ጊዮርጊስን አሸነፈ
አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ18ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ፋሲል ከነማ ቅዱስ ጊዮርጊስን 1 ለ 0 አሸንፏል፡፡
ቀን 10 ሰዓት ላይ በአዲስ አበባ ስታዲየም በተደረገ ጨዋታ የፋሲል ከነማ ቶሎሳ ንጉሴ (በራስ ላይ) ባስቆጠራት ብቸኛ ግብ ሶስት ነጥብ…