Browsing Category
ስፓርት
ዩናይትድ የመጀመሪያ ድሉን ለማሳካት
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሁለተኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር በዛሬው ዕለት አራት ጨዋታዎች ይደረጋሉ።
በዚህም ምሽት 12 ሰዓት 30 ላይ ማንቼስተር ዩናይትድ በሜዳው ኦልድትራፎርድ ኢፕስዊች ታውንን ያስተናግዳል።
በመጀመሪያ…
ክሪስታል ፓላስ ከማንቼስተር ሲቲ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ዛሬ ምሽት ክሪስታል ፓላስ ከማንቼስተር ሲቲ ጨዋታቸውን ያደርጋሉ፡፡
የሁለቱ ቡድኖች ጨዋታ ምሽት 4 ሰዓት በሴልኸርስት ፓርክ ስታዲየም ይደረጋል፡፡
ባለፈው ሳምንት በኢትሃድ ስታዲየም ባለቀ…
በአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ አዲስ ታሪክ የጻፈው አፍሪካዊው ያያ ቱሬ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኮትዲቯራዊው የቀድሞ ኮከብ ተጫዋች ያያ ቱሬ በአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ታሪክ የሚያሰለጥነውን ክለቡን ለምድብ ድልድል ያበቃ የመጀመሪያው አፍሪካዊ አሰልጣኝ ሆኗል፡፡
ቱሬ የስሎቫኪያውን ክለብ ስሎቫን ብራቲስላቫን በማሰልጠን በአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ…
ሊቨርፑል ብረድሊ ባርኮላን ከፒኤስጂ ለማስፈረም ከስምምነት ደረሰ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመርሲሳይዱ ክለብ ሊቨርፑል ፈረንሳዊውን የግራ ክንፍ ተጫዋች ብራድሊ ባርኮላን ከፒኤስጂ ለማስፈረም ከስምምነት ደረሰ፡፡
ሊቨርፑል የ23 አመቱን ተጫዋች በ100 ሚሊዮን ፓውንድ ወደ አንፊልድ ለማምጣት ከፈረንሳዩ ክለብ ጋር ከስምምነት…
ለመድፈኞቹ ተስፋን የፈነጠቀው ክሪስቶስ ዞሊስ…
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ግሪካዊው የ24 ዓመት የመስመር ተጫዋች ክሪስቶስ ዞሊስ በአርሰናል የጀመረው አዲስ የእግር ኳስ ምዕራፍ በጥሩ አጀማመር ተውቧል።
ተጫዋቹ በ2026/27 የፕሪሚየር ሊግ መክፈቻ ጨዋታ አርሰናል ኮቨንትሪ ሲቲን 3 ለ 0 ሲያሸንፍ፤ ለቡካዮ…
ቼልሲ የውድድር ዓመቱን በምዕራብ ለንደን ደርቢ ይጀምራል
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የ2026/27 የመጀመሪያ ሳምንት የመጨረሻ መርሐ ግብር ዛሬ ምሽት ቼልሲ ከሜዳው ውጭ ፉልሃምን ይገጥማል፡፡
በክረምቱ አዳዲስ አሰልጣኞችን የሾሙት ሁለቱ ክለቦች የውድድር ዓመቱን በድል ለመጀመር የሚያደርጉት ጨዋታ…
ሊቨርፑልና ኒውካስል ዩናይትድ አቻ ተለያዩ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የመጀመሪያ ሳምንት ጨዋታ ሊቨርፑልና ኒውካስል ዩናይትድ 2 ለ 2 በሆነ አቻ ውጤት ተለያይተዋል፡፡
የኒውካስልን ግቦች አንቶኒ ኢላንጋና ጆሴፍ ዊሎክ ሲያስቆጥሩ ÷ የሊቨርፑልን የአቻነት ግቦች ደግሞ ኮዲ ጋክፖና…
ማንቼስተር ሲቲ በርንማውዝን 2 ለ 1 አሸነፈ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የመጀመሪያ ሳምንት ጨዋታ ማንቼስተር ሲቲ በርንማውዝን 2 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡
በአዲስ አሰልጣኝ የተመራው ማንቼስተር ሲቲ በርንማውዝን በማሸነፍ በሊጉ መርሐ ግብር የመጀመሪያ ድሉን አስመዝግቧል፡፡…
ዮሚፍ ቀጀልቻ የግማሽ ማራቶን ክበረ ወሰንን ሰበረ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አትሌት ዮሚፍ ቀጀልቻ በአርጀንቲና የተካሄደውን የቦነስ አይረስ ግማሽ ማራቶን ውድድር አሸንፏል፡፡
አትሌት ዮሚፍ ርቀቱን 56 ደቂቃ ከ51 ሰከንድ በሆነ ጊዜ በማጠናቀቅ ነው የግማሽ ማራቶን የዓለም ክብረ ወሰንን ዳግም ማሻሻል የቻለው፡፡
ዮሚፍ…
ማንቼስተር ሲቲ እና ሊቨርፑል በአዲስ አሰልጣኝ የመጀመሪያ የሊግ ጨዋታቸውን ያደርጋሉ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ማንቼስተር ሲቲና ሊቨርፑል በአዲስ አሰልጣኞች ዛሬ የመጀመሪያ የሊግ ጨዋታቸውን ያደርጋሉ።
ማንቼስተር ሲቲ በቀድሞ የቼልሲ አሰልጣኝ ኤንዞ ማሬስካ እየተመራ ቀን 10 ሰዓት ላይ ከበርንማውዝ ይጫወታል።
ቡድኑ ከ10 ዓመት በኋላ ያለ አሰልጣኝ…