Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ስፓርት

በዓለም ከ20 ዓመት በታች አትሌቲክስ ሻምፒዮና የተሳተፈው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ልዑክ ቡድን አቀባበል ተደረገለት

‎አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ)በአሜሪካ ኦሪገን በዓለም ከ20 ዓመት በታች አትሌቲክስ ሻምፒዮና የተሳተፈው የኢትዮጵያ አትሌቲክስ ልዑክ ቡድን አቀባበል ተደረገለት፡፡ ኢትዮጵያ በሻምፒዮናው 2 ወርቅ፣ 3 ብር እና 1 ነሐስ በድምሩ 6 ሜዳልያዎችን በማግኘት ከዓለም 5ኛ ከአፍሪካ…

ሪያል ማድሪድ ከቪኒሲየስ ጁኒየር ጋር ያለውን ውል እስከ 2032 አራዘመ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የስፔኑ ክለብ ሪያል ማድሪድ ከብራዚላዊው የመሥመር አጥቂ ቪኒሲየስ ጁኒየር ጋር ያለውን ውል እስከ ፈረንጆቹ ሰኔ 2032 ድረስ ማራዘሙን ይፋ አድርጓል። ቪኒሲየስ ጁኒየር በ18 ዓመቱ በፈረንጆቹ ሐምሌ 2018 ሪያል ማድሪድን…

አርሰናል ብሩኖ ጉማሬሽን ለማስፈረም ተስማማ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አርሰናል ብራዚላዊውን የመሐል ሜዳ ተጫዋች ብሩኖ ጉማሬሽን ከኒውካስል ዩናይትድ ለማስፈረም ተስማምቷል። አርሰናል ለተጫዋቹ ዝውውር 75 ሚሊየን ፓውንድ የሚከፍል ይሆናል። የ28 ዓመቱ ተጫዋች በመድፈኞቹ ቤት ለሁለት ዓመት የሚያቆየውን ውል…

ኢትዮጵያ ሁለተኛ ቤታችን ናት – የአፍሪካ ቼዝ ኮንፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ ቼዝ ኮንፌዴሬሽን ፕሬዚዳንት በርናንድ ዋስዋ ዋንጃላን ኢትዮጵያ ለአፍሪካውያን ሁለተኛ ቤታችን ናት አሉ፡፡ የአፍሪካ ቼዝ ኮንፌዴሬሽን 10ኛ ዓመታዊ ጉባኤ በአዲስ አበባ ተካሂዷል፡፡ በጉባዔው ኬኒያዊው በርናንድ ዋስዋ…

ኤዲ ሃው ከኒውካስል ዩናይትድ ጋር ይለያያል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አሰልጣኝ ኤዲ ሃው በቀጣዮቹ ቀናት ከኒውካስል ዩናይትድ ጋር ይለያያል፡፡ አሰልጣኙ ከአምስት ዓመታት የሴይንት ጀምስ ፓርክ ቆይታ በኋላ ከክለቡ ጋር ያለው ቆይታ ያበቃል። በምትኩ ደግሞ የአል አህሊ አሰልጣኝ ማቲያስ ጂዝል እንደሚመጣ ዘ…

ጆርዳን ሄንደርሰን ከብሬንትፎርድ ጋር ተለያየ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) እንግሊዛዊው የመሐል ሜዳ ተጫዋች ጆርዳን ሄንደርሰን ከብሬንትፎርድ ጋር ተለያይቷል፡፡ የ36 ዓመቱ ተጫዋች በፈረንጆቹ 2025 ከአያክስ አምስተርዳም የፕሪሚየር ሊጉን ክለብ ብሬንትፎርድን መቀላቀሉ ይታወሳል፡፡ ሄንደርሰን ከአንድ…

ማንቼስተር ዩናይትድ ዌልሳዊውን ግብ ጠባቂ ኪት ማርጌሰን አስፈረመ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ማንቼስተር ዩናይትድ ኪት ማርጌሰንን ከስዋንሲ ሲቲ ለማስፈረም በቡድኖቹ መካከል ከስምምነት ላይ ተደርሶ ዝውውሩ ተጠናቅቋል፡፡ የ20 ዓመቱ ግብ ጠባቂ ኪት ማርጌሰን የመጀመሪያ ኢንተርናሽናል ጨዋታውን ባሳለፍነው መጋቢት ወር ለሀገሩ ዌልስ ከ 21…

ኢንተር ሚያሚ ካሴሚሮን አስፈረመ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሜጀር ሊግ ሶከሩ ኢንተር ሚያሚ ብራዚላዊውን አማካይ ካሴሚሮን ከማንቼስተር ዩናይትድ አስፈርሟል፡፡ የሪያል ማድሪድና ማንቼስተር ዩናይትድ የቀድሞ ኮከብ ካሴሚሮ ኢንተር ሚያሚን በፈረንጆቹ እስከ 2027 በሚቆይ ኮንትራት የተቀላቀለ ሲሆን÷ ውሉ…

ለሜሲ ያማል!

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኒውዮርክ ሰማይ ስር የእግር ኳስ ታሪክ አዲስ ንጉስ መውለዱን ለዓለም አውጇል። የሊዮኔል ሜሲን የመጨረሻ ዳንስ ለመመልከት በተሰበሰበው የዓለም ሕዝብ ፊት ሳይጠበቅ የመጣው የስፔን የአዳጊዎች ስብስብ የክብር ዘውዱን ነጥቋል። ይህ ድል የስፔን…

የ23ኛው ዓለም ዋንጫ የመዝጊያ ሥነ ሥርዓት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የ23ኛው ዓለም ዋንጫ የመዝጊያ ሥነ ሥርዓት በኒውዮርክ ሜትላይፍ ስታዲየም እየተካሄደ ነው። ላለፉት 39 ቀናት በአሜሪካ፣ ካናዳና ሜክሲኮ ጣምራ አስተናጋጅነት ሲካሄድ የቆየው 23ኛው የዓለም ዋንጫ ስፔንና አርጀንቲና ምሽት 4 ሰዓት ላይ…