Browsing Category
ስፓርት
ቼልሲ የውድድር ዓመቱን በምዕራብ ለንደን ደርቢ ይጀምራል
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የ2026/27 የመጀመሪያ ሳምንት የመጨረሻ መርሐ ግብር ዛሬ ምሽት ቼልሲ ከሜዳው ውጭ ፉልሃምን ይገጥማል፡፡
በክረምቱ አዳዲስ አሰልጣኞችን የሾሙት ሁለቱ ክለቦች የውድድር ዓመቱን በድል ለመጀመር የሚያደርጉት ጨዋታ…
ሊቨርፑልና ኒውካስል ዩናይትድ አቻ ተለያዩ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የመጀመሪያ ሳምንት ጨዋታ ሊቨርፑልና ኒውካስል ዩናይትድ 2 ለ 2 በሆነ አቻ ውጤት ተለያይተዋል፡፡
የኒውካስልን ግቦች አንቶኒ ኢላንጋና ጆሴፍ ዊሎክ ሲያስቆጥሩ ÷ የሊቨርፑልን የአቻነት ግቦች ደግሞ ኮዲ ጋክፖና…
ማንቼስተር ሲቲ በርንማውዝን 2 ለ 1 አሸነፈ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የመጀመሪያ ሳምንት ጨዋታ ማንቼስተር ሲቲ በርንማውዝን 2 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡
በአዲስ አሰልጣኝ የተመራው ማንቼስተር ሲቲ በርንማውዝን በማሸነፍ በሊጉ መርሐ ግብር የመጀመሪያ ድሉን አስመዝግቧል፡፡…
ዮሚፍ ቀጀልቻ የግማሽ ማራቶን ክበረ ወሰንን ሰበረ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አትሌት ዮሚፍ ቀጀልቻ በአርጀንቲና የተካሄደውን የቦነስ አይረስ ግማሽ ማራቶን ውድድር አሸንፏል፡፡
አትሌት ዮሚፍ ርቀቱን 56 ደቂቃ ከ51 ሰከንድ በሆነ ጊዜ በማጠናቀቅ ነው የግማሽ ማራቶን የዓለም ክብረ ወሰንን ዳግም ማሻሻል የቻለው፡፡
ዮሚፍ…
ማንቼስተር ሲቲ እና ሊቨርፑል በአዲስ አሰልጣኝ የመጀመሪያ የሊግ ጨዋታቸውን ያደርጋሉ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ማንቼስተር ሲቲና ሊቨርፑል በአዲስ አሰልጣኞች ዛሬ የመጀመሪያ የሊግ ጨዋታቸውን ያደርጋሉ።
ማንቼስተር ሲቲ በቀድሞ የቼልሲ አሰልጣኝ ኤንዞ ማሬስካ እየተመራ ቀን 10 ሰዓት ላይ ከበርንማውዝ ይጫወታል።
ቡድኑ ከ10 ዓመት በኋላ ያለ አሰልጣኝ…
አርሰናልን የተቀላቀልኩት ዋንጫዎችን ለማሸነፍ ነው – ኤዝሪ ኮንሳ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አርሰናል እንግሊዛዊውን ተከላካይ ኤዝሪ ኮንሳ ከአስቶን ቪላ ማስፈረሙን ይፋ አድርጓል፡፡
የ28 ዓመቱ ተጫዋች ለመድፈኞቹ ፊርማውን ካኖረ በኋላ በሰጠው አስተያየት፥ እዚህ የተገኘሁት ለአሸናፊነት ነው፤ ዋንጫዎችን ማሸነፍ እፈልጋለሁ ሲል ተደምጧል፡፡…
የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ አዳዲስ የጨዋታ እና የዳኝነት ህጎች
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የ2026/27 የውድድር ዓመት ነገ ምሽት ሻምፒዮኑ አርሰናል አዲስ አዳጊውን ኮቨንተሪ ሲቲን በሚያስተናግድበት ጨዋታ ይጀምራል፡፡
በሊጉ በአዲሱ የውድድር ዓመት የሚተገበሩ የዓለም አቀፉ የእግር ኳስ ማህበር ቦርድ አዳዲስ…
አርሰናል ኤዝሪ ኮንሳን ከአስቶንቪላ ለማስፈረም ተስማማ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አርሰናል እንግሊዛዊውን የተከላካይ ስፍራ ተጫዋች ኤዝሪ ኮንሳን ከአስቶንቪላ ለማስፈረም ተስማምቷል፡፡
መድፈኞቹ የዊሊያም ሳሊባ እና ጁሪያን ቲምበርን ጉዳት ተከትሎ ኤዝሪ ኮንሳን ወደ ስብባቸው ለመቀላቀል መስማማታቸው ቢቢሲ ዘግቧል፡፡
ተጫዋቹ…
ፖል ፖግባ ከሞናኮ ጋር ተለያየ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሞናኮ ከፈረንሳዊው ተጫዋች ፖል ፖግባ ጋር መለያየቱን ይፋ አድርጓል፡፡
ፖግባ ከአበረታች ንጥረ ነገር ጋር በተያያዘ ለ19 ወራት ከእግር ኳስ ታግዶ ከቆየ በኋላ በተጠናቀቀው የውድድር ዓመት በሞናኮ ማሳለፉ ይታወሳል፡፡
ፈረንሳዊው አማካይ ፖል…
የባሕር ዳር ስታዲየም ዓለም አቀፍ ውድድሮችን ማስተናገድ የሚያስችለውን የካፍ ፍቃድ አገኘ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የባሕር ዳር ስታዲየም የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን (ካፍ) ዝቅተኛ መመዘኛ በማሟላት ዓለም አቀፍ ውድድሮችን ማስተናገድ የሚያስችለውን ፍቃድ አግኝቷል፡፡
የአማራ ክልል ባሕል፣ ቱሪዝምና ስፖርት ቢሮ ምክትል ኃላፊ ጋሻው ተቀባ ለፋና ዲጂታል…