Browsing Category
ስፓርት
አትሌት ጌታነህ ሞላ በቢሾፍቱ 10 ኪሎ ሜትር ሩጫ ውድድር አሸነፈ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢፌዴሪ አየር ኃይል 90ኛ ዓመት የምስረታ በዓልን አስመልክቶ ዓለም አቀፍ የ10 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ በቢሾፍቱ ከተማ እየተካሄደ ነው፡፡
በ10 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ ውድድሩ በወንዶች ምድብ የመቻሉ አትሌት ጌታነህ ሞላ አሸንፏል፡፡
ቼልሲ ከአርሰናል የሳምንቱ ተጠባቂ ጨዋታ…
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ13ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር በስታምፎርድ ብሪጅ ቼልሲ ከአርሰናል ዛሬ የሚያደርጉት የለንደን የደርቢ በጉጉት ይጠበቃል፡፡
ምሽት 1 ሰዓት ከ30 በሚከናወነው ጨዋታ ሁለቱ የለንደን ክለቦች የሚያደርጉት ፍልሚያ…
ቀይ ቀበሮዎቹ ከ22 ዓመታት በኋላ ወደ አፍሪካ ዋንጫ ለመመለስ…
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን (ቀይ ቀበሮዎቹ) ከ22 አመት በኋላ ወደ አፍሪካ ዋንጫ ለመመለስ በነገው ዕለት ወሳኝ ጨዋታ ያደርጋሉ፡፡
ከ17 ዓመት በታች የአፍሪካ ዋንጫ የምስራቅና መካከለኛው አፍሪካ ዋንጫ (ሴካፋ) ማጣሪያ…
በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ 5 ጨዋታዎች ይደረጋሉ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ13ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ዛሬ 5 ጨዋታዎች ይደረጋሉ፡፡
በዚህም አመሻሽ 12 ሰዓት ላይ ብሬንትፎርድ ከበርንሌይ፣ ማንቼስተር ሲቲ ከሊድስ ዩናይትድ እንዲሁም ሰንደርላንድ ከበርንማውዝ ጨዋታቸውን ያደርጋሉ።
የዕለቱ…
ኮል ፓልመር በለንደን ደርቢ ይሰለፋል
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቼልሲው ኮል ፓልመር ከሁለት ወራት በኋላ ከጉዳት አገግሞ በመጪው እሁድ ቼልሲ አርሰናልን በሚያስተናግድበት ጨዋታ እንደሚሰለፍ ተረጋግጧል፡፡
የቼልሲ አሰልጣኝ ኤንዞ ማሬስካ በሰጡት መግለጫ÷ ፓልመር ከጉዳት አገግሞ የነበረ ቢሆንም በልምምድ ላይ…
የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን ኬንያን በማሸነፍ በአንደኝነት ከምድቡ አለፈ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በምስራቅና መካከለኛው አፍሪካ ዋንጫ (ሴካፋ) ማጣሪያ ውድድር የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን የኬንያ አቻውን 1 ለ 0 አሸንፏል፡፡
በዚህም የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን ምድቡን በበላይነት በማጠናቀቅ ግማሽ ፍጻሜውን…
ሲዳማ ቡና መቻልን አሸነፈ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ7ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ሲዳማ ቡና መቻልን 2 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸንፏል።
ቀን 7፡00 ሰዓት ላይ በአዲስ አበባ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ የሲዳማ ቡናን የማሸነፊያ ግቦች ያሬድ ባየህ በፍጹም ቅጣት ምት እና በጨዋታ…
ከ17 ዓመት በታች የሴካፋ ዋንጫ ኢትዮጵያ ከኬንያ የሚያደርጉት ጨዋታ በፋና+
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በምስራቅና መካከለኛው አፍሪካ ዋንጫ (ሴካፋ) ማጣሪያ ውድድር ከምድባቸው ማለፋቸውን ያረጋገጡት ኢትዮጵያ እና ኬንያ ዛሬ 10፡00 ሰዓት ላይ ይገናኛሉ።
ጠዋታው በፋና+ ቴሌቪዥን ቻናል እና በፋና ዲጂታል አማራጮች በቀጥታ ይተላለፋል።
እኩል 7…
የወቅቱ ሃያላን ክለቦች ተጠባቂ ፍልሚያ…
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ የ5ኛ ዙር መርሐ ግብር የወቅቱን ሃያላን ክለቦች አርሰናል እና ባየርን ሙኒክ የሚያገናኘው ተጠባቂ ጨዋታ ትኩረትን ስቧል፡፡
ሁለቱ ክለቦቸ በውድድር ዓመቱ በሻምፒየንስ ሊጉ ያደረጓቸውን አራቱንም ጨዋታዎች ማሸነፍ…
ወላይታ ድቻ የውድድር ዓመቱን የመጀመሪያ ድል አስመዘገበ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ7ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ወላይታ ድቻ ወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲን 2 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡
ቀን 9 ሰዓት ላይ በአዲስ አበባ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ የወላይታ ድቻን የማሸነፊያ ግቦች ውብሸት ክፍሌ እና…