Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ስፓርት

ማንቼስተር ዩናይትድ ከወልቭስ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ15ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር የመጨረሻ ጨዋታ ማንቼስተር ዩናይትድ ከሜዳው ውጪ ተጉዞ ወልቭስን ይገጥማል፡፡ ማንቼስተር ዩናይትድ ካለፉት አምስት የሊጉ ጨዋታዎች ማሸነፍ የቻለው በአንዱ ብቻ ሲሆን÷ በሦስቱ አቻ ተለያይቶ…

የኢትዮጵያ እጅ ኳስ ፕሪሚየር ሊግ የእጣ ማውጣት ስነ ስርዓት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ እጅ ኳስ ፌዴሬሽን የ2018 የውድድር ዓመት የእጅ ኳስ ፕሪሚየር ሊግ ማስጀመሪያ እና የእጣ ማውጣት ስነ ስርዓት በዛሬው ዕለት አከናውኗል፡፡ የ10ኛ ዓመቱን ያስቆጠረው ውድድሩ ሚዛን አማን ከተማ ከፌደራል ማረሚያ በሚያደርጉት ጨዋታ…

በ4ኛው የአፍሪካ ወጣቶች ኦሊምፒክ ለሚሳተፈው የልዑካን ቡድን ሽኝት ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ4ኛው የአፍሪካ ወጣቶች ኦሊምፒክ ላይ ኢትዮጵያን ወክሎ የሚሳተፈው የልዑካን ቡድን በዛሬው ዕለት ሽኝት ተደርጎለታል። ‎ ‎4ኛው የአፍሪካ ወጣቶች ኦሊምፒክ ከታህሳስ 1 እስከ 10/2018 ዓ.ም በአንጎላ ሉዋንዳ ይካሄዳል፡፡ የኢትዮጵያ…

ሀዋሳ ከተማ እና መቻል አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ9ኛ ሳምንት ሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ሀዋሳ ከተማ እና መቻል 1 ለ 1 አቻ ተለያይተዋል፡፡ በአዲስ አበባ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ ኮሊንስ ኮፊ መቻልን መሪ ማድረግ የቻለ ሲሆን፥ የሀዋሳ ከተማን የአቻነት ግብ ጌታነህ ከበደ…

አርሰናል በአስቶን ቪላ ተሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ15ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር አስቶን ቪላ አርሰናልን 2 ለ 1 አሸንፏል። በሜዳው የሊጉን መሪ አርሰናልን ያስተናገደው አስቶን ቪላ ማቲ ካሽ እና ኢሚሊያኖ ቡዌንዲያ ስቆጠሯቸው ግቦች ድል አድርጓል። የአርሰናልን ብቸኛ…

የ15ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ15ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሃ ግብር በዛሬው ዕለት 7 ጨዋታዎች ይደረጋሉ፡፡ ቀን 9 ሰዓት 30 ላይ የሊጉ መሪ አርሰናል ወደ ቪላ ፓርክ በማቅናት ከአስቶንቪላ ጋር የሚያደርገው ጨዋታ ይጠበቃል፡፡ በአሰልጣኝ ሚኬል አርቴታ…

ፕሬዚዳንት ትራምፕ የፊፋ የሰላም ሽልማትን አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ የዓለም አቀፉ የእግር ኳስ ማህበር (ፊፋ) የሰላም ሽልማትን አሸንፈዋል፡፡ ፕሬዚዳንት ትራምፕ ሽልማቱ የተበረከተላቸው በዋሽንግተን ዲሲ እየተካሄደ ባለው የ2026ቱ የፊፋ ዓለም ዋንጫ የዕጣ ማውጣት ሥነ ስርዓት…

በደከመው ሊቨርፑል ተሽሎ የተገኘው ሶቦዝላይ …

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በውድድር ዓመቱ ደካማ እንቅስቃሴ እያሳየ በሚገኘው ሊቨርፑል በግሉ የተሻለ ብቃት በማሳየት እያንጸባረቀ የሚገኘው ዶሚኒክ ሶቦዝላይ፡፡ በአሰልጣኝ አርኔ ስሎት የሚመራው የመርሲሳይዱ ክለብ በሁሉም ውድድሮች አስቸጋሪ ጊዜ እያሳለፈ እንደሆነ…

ማንቼስተር ዩናይትድ ደረጃውን ለማሻሻል የሚያደርገው ጨዋታ…

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የ14ኛ ሳምንት የመጨረሻ ጨዋታ ማንቼስተር ዩናይትድ ዛሬ ምሽት ከዌስትሃም ዩናይትድ ጋር ይገናኛል፡፡ ማንቼስተር ዩናይትድ ምሽት 5 ሰዓት ላይ በኦልድትራፎርድ ዌስትሃምን በሚያስተናግድበት ጨዋታ ማሸነፍ ከቻለ ነጥቡን 24…

አርሰናል መሪነቱን ለማጠናከር ዛሬ ምሽት ከብሬንትፎርድ ጋር ይጫወታል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የ14ኛ ሳምንት መርሐ ግብር አርሰናል የሊጉን መሪነት ለማጠናከር ዛሬ ምሽት ብሬንትፎርድን በሜዳው ያስተናግዳል፡፡ ማንቼስተር ሲቲ ትናንት ምሽት ፉልሃምን 5 ለ 4 ማሸነፉን ተከትሎ ከመሪው አርሰናል ጋር ያለውን የነጥብ…