Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ስፓርት

መቻል አዳማ ከተማን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ11ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ መቻል አዳማ ከተማን 3 ለ 1 አሸንፏል፡፡ ቀን 9 ሰዓት ላይ በአዲስ አበባ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ የመቻልን ግቦች መሀመድ አበራ (2) እና በረከት ደስታ አስቆጥረዋል፡፡ አዳማ…

ማንቼስተር ዩናይትድ ከኒውካስል ዩናይትድ…

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ18ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ዛሬ ምሽት ማንቼስተር ዩናይትድ ከኒውካስል ዩናይትድ ይጫወታሉ፡፡ ያለፉትን ተከታታይ ሁለት የፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎች ማሸነፍ ያልቻሉት ሁለቱም ክለቦች ወደ ድል ለመመለስ ዛሬ ምሽት 5 ሰዓት…

በአፍሪካ ዋንጫ የምድብ ማጣሪያ አራት ጨዋታዎች ይደረጋሉ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሞሮኮ እየተካሄደ በሚገኘው 35ኛው የዐፍሪካ ዋንጫ በዛሬው ዕለት አራት የምድብ ሁለተኛ ጨዋታዎች ይደረጋሉ፡፡ አዘጋጇ ሞሮኮ ከማሊ እንዲሁም ግብፅ ከደቡብ አፍሪካ የሚያደርጉት ጨዋታ ተጠባቂ ነው፡፡ በዕለቱ የመጀመሪያ መርሐ ግብር በምድብ…

ሀዋሳ ከተማ ሸገር ከተማን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ11ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ሀዋሳ ከተማ ሸገር ከተማን 2 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡ ቀን 9 ሰዓት ላይ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ የሀዋሳ ከተማን የማሸነፊያ ግቦች ያሬድ ብሩክ…

የኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ስፖርት ፌስቲቫል በጅማ ዩኒቨርሲቲ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዘንድሮው የኢትዮጵያ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ስፖርት ፌስቲቫል "ስፖርት ብዝሃነትና እወቀት ለልህቀት" በሚል መሪ ሃሳብ ከጥር 9 እስከ 24 በጅማ ዩኒቨርሲቲ ይካሄዳል፡፡ በፌስቲቫሉ በሁለቱም ጾታ በ15 የስፖርት አይነቶች ውድድሮች የሚካሄዱ ሲሆን፥…

ለ17ኛ ተከታታይ ጊዜ በአፍሪካ ዋንጫ እየተሳተፈች የምትገኘው ቱኒዚያ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአፍሪካ ዋንጫ ታሪክ ለበርካታ ተከታታይ ዓመታት በመድረኩ በመሳተፍ ቀዳሚዋ ሀገር ናት ቱኒዚያ፡፡ በ35ኛው የሞሮኮ የአፍሪካ ዋንጫ በታሪኳ ለ21ኛ ጊዜ እየተሳተፈች የምትገኘው ቱኒዚያ ለ17ኛ ተከታታይ ጊዜ በአህጉሪቱ ትልቁ መድረክ ላይ…

ቡርኪና ፋሶ ኢኳቶሪያል ጊኒን አሸነፈች

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሞሮኮ አስተናጋጅነት እየተካሄደ በሚገኘው የ2025 የአፍሪካ ዋንጫ ቡርኪና ፋሶ ኢኳቶሪያል ጊኒን 2 ለ 1 አሸንፋለች። ቀን 9:30 ላይ በተካሄደው ጨዋታ ቡርኪና ፋሶ በጭማሪ ደቂቃ ላይ ኤድመንድ ታፕሶባ እና ጆርጂ ሚኖንጎ ባስቆጠሯቸው ግቦች…

በ19 አመቱ የዓለም ዋንጫን ከሀገሩ ጋር ያነሳው ኪሊያን ምባፔ…

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዚህ ትውልድ ምርጡ ተጫዋችና ከሀገሩ ጋር በ19 አመቱ የዓለም ዋንጫን ያነሳው ኪሊያን ምባፔ ሎቲን የተወለደው በፈረንጆቹ 1998 በፈረንሳይ ፓሪስ ነው፡፡ በፈጣን ሩጫዎቹ እና ድንቅ ግብ አስቆጣሪነቱ የሚደነቀው ኪሊያን ምባፔ የእግር ኳስ…

በአፍሪካ ዋንጫ ዛሬ አራት ጨዋታዎች ይደረጋሉ

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሞሮኮ አስተናጋጅነት እየተካሄደ በሚገኘው የ2025 የአፍሪካ ዋንጫ ዛሬ አራት ጨዋታዎች ይደረጋሉ፡፡ በዕለቱ የመጀመሪያ መርሐ ግብር በምድብ ሦስት የሚገኙት ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ እና ቤኒን ቀን 9 ሰዓት ከ30 ይገናኛሉ፡፡ በዚሁ ምድብ…

በአፍሪካ ዋንጫ ደቡብ አፍሪካ አንጎላን አሸነፈች

አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአፍሪካ ዋንጫ የምድብ ሁለት የመጀመሪያ ጨዋታ ደቡብ አፍሪካ አንጎላን 2 ለ 1 በማሸነፍ መርሐ ግብሩን በድል ጀምራለች፡፡ የደቡብ አፍሪካን የማሸነፊያ ግቦች ኦስዊን አፖሊስ እና ለይል ፎስተር ከመረብ ሲያሳርፉ፥ የአንጎላን…