Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ስፓርት

ኢትዮጵያ ሁለተኛ የወርቅ ሜዳሊያ አገኘች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ19ኛው የአፍሪካ ብስክሌት ሻምፒዮና ኢትዮጵያ ሁለተኛ የወርቅ ሜዳሊያ አስመዝግባለች። 64 ነጥብ 5 ኪሎ ሜትር በሸፈነው የአዳጊ ወጣቶች የጎዳና ላይ ውድድር፣  በሴቶች ብስክሌተኛ ፅጌ ካህሳይ ውድድሩን በቀዳሚነት አጠናቅቃለች። ፅጌ ካህሳይ…

ከ28 ዓመታት በኋላ ወደ ዓለም ዋንጫ ያለፉ ብሔራዊ ቡድኖች…

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከ28 ዓመታት ጥበቃ በኋላ ወደ ትልቁ መድረክ የዓለም ዋንጫ ሦስት ብሔራዊ ቡድኖች አልፈዋል፡፡ ኖርዌይ፣ ስኮትላንድ እና ኦስትሪያ ከ28 ዓመታት ጥበቃ በኋላ ወደ ዓለም ዋንጫ ያለፉ ሀገራት ናቸው፡፡ ኖርዌይ ለመጨረሻ ጊዜ በዓለም ዋንጫ…

ፈርናንዲንሆ ራሱን ከእግር ኳሱ ዓለም አገለለ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቀድሞ የማንቼስተር ሲቲ ተጫዋች ፈርናንዲንሆ ራሱን ከእግር ኳሱ ዓለም ማግለሉን ይፋ አድርጓል። ብራዚላዊው የቀድሞ የማንቼስተር ሲቲ ተጫዋች ፈርናንዲንሆ በ40 ዓመቱ ነው ጫማውን የሰቀለው። ፈርናንዲንሆ በእግር ኳስ ሕይወቱ አምስት የእንግሊዝ…

የአውሮፓ ሀገራት የዓለም ዋንጫ ማጣሪያ የመጨረሻ ጥሎ ማለፍ ድልድል ይፋ ሆነ

‎አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአውሮፓ ሀገራት የዓለም ዋንጫ ማጣሪያ የመጨረሻ ጥሎ ማለፍ ድልድል ይፋ ሆኗል፡፡ በዚህም መሠረት በምድብ አንድ ጣሊያን ከ ሰሜን አየርላንድ እንዲሁም ዌልስ ከ ቦስኒያ ተደልድለዋል። በምድብ ሁለት ዩክሬን ከስዊድን እንዲሁም ፖላንድ…

ኢትዮጵያ በአትሌቲክሱ ዘርፍ ሁለት እውቅናዎችን አገኘች

‎አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በአትሌቲክስ ዘርፍ ሁለት እውቅናዎችን ከዓለም አቀፉ አትሌቲክስ ማሕበር አገኘች። ኢትዮጵያ እውቅናውን ያገኘችው ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ እና አትሌት ሻምበል አበበ ቢቂላ ለነበረው ሚና እንደሆነ ተገልጿል። የእውቅና ሥነ ሥርዓቱ…

ከ17 ዓመት በታች የሴካፋ ዋንጫ በፋና+

‎አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን የምስራቅና መካከለኛው አፍሪካ ዋንጫ (ሴካፋ) ማጣሪያ ሦስተኛ የምድብ መርሐ ግብር ኢትዮጵያ ከሶማሊያ የሚያደርጉት ጨዋታ በፋና+ ቴሌቪዥን ቻናል በቀጥታ ይተላለፋል። የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች…

በግልና በቡድን ስኬቶች የደመቀው ሪካርዶ ካካ…

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 11፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዓለም ዋንጫ፣ የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግና ባሎንዶር በታሪክ ካሸነፉ 10 ተጫዋቾች መካከል አንዱ ነው ሪካርዶ አዜክሰን ዶስ ሳንቶስ ሌይቴ (ካካ)፡፡ ትውልዱ በፈረንጆቹ 1982 በብራዚል ጋማ የሆነው አመለ ሸጋው ተጫዋች እግር ኳስን በሀገሩ ክለብ…

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ልማት በቅርቡ ብርቱ ተፎካካሪ ለመሆን ያስችላል – ቤንጃሚን ዚመር

‎አዲስ አበባ፣ ሕዳር 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የጀመረችው የእግር ኳስ ልማት በቅርቡ በታላላቅ መድረኮች ተፎካካሪ የሚያደርጋት ነው አሉ ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን ዋና አሠልጣኝ ቤንጃሚን ዚመር ፡፡ ‎የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን በ2ኛው የምድብ ጨዋታ ደቡብ ሱዳንን 4 ለ 1 በሆነ…

ከዓመታት በኋላ ወደ አሜሪካ የሚጓዘው ሮናልዶ

‎አዲስ አበባ፣ ሕዳር 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፖርቹጋላዊው ኮከብ ክርስቲያኖ ሮናልዶ ከበርካታ ዓመታት በኋላ የፖርቹጋል እና አሜሪካ ብሔራዊ ቡድኖች ለሚያደርጉት የወዳጅነት ጨዋታ ወደ አሜሪካ እንደሚያቀና ይፋ ተደርጓል፡፡ በዚህም ክርስቲያኖ ሮናልዶ ከዓመታት በኋላ ወደ አሜሪካ በማቅናት ጨዋታ…

የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን የደቡብ ሱዳን አቻውን አሸነፈ

‎አዲስ አበባ፣ ሕዳር 9፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከ17 ዓመት በታች የምስራቅና መካከለኛው አፍሪካ ዋንጫ (ሴካፋ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የደቡብ ሱዳን አቻውን 4 ለ 1 በሆነ ሰፊ የግብ ልዩነት አሸንፏል፡፡ የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን…