Browsing Category
ስፓርት
የአምበልነት ምልክት በክንዱ ላይ ያላሰረው የመድፈኞቹ መሪ ዴክላን ራይስ…
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአምበልነት ምልክት በክንዱ ላይ ያላሰረው የአርሰናሉ መሪ ዴክላን ራይስ የተወለደው በፈረንጆቹ 1999 በለንደን ነው፡፡
ዴክላን ራይስ የእግር ኳስ ህይወቱን የጀመረው በ2006 የቼልሲ አካዳሚን በመቀላቀል ቢሆንም ክህሎቱን የተጠራጠሩት…
ኦስማን ዴምቤሌ የፊፋ የዓመቱ ምርጥ ተጫዋች ተብሎ ተመረጠ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፊፋ የዓመቱ ምርጥ ሽልማት ሥነ ሥርዓት በተለያዩ ዘርፎች በኳታር ዶሃ ተካሂዷል፡፡
በዚህም የፒኤስጂው የፊት መስመር ተጫዋች ኦስማን ዴምቤሌ የፊፋ የዓመቱ ምርጥ ተጫዋች ተብሎ ተመርጧል፡፡
የባሎንዶር አሸናፊው ዴምቤሌ የፊፋ…
ኢትዮጵያ 5ኛውን የአፍሪካ ወጣቶች ኦሊምፒክ ጨዋታ እንድታዘጋጅ ተመረጠች
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ 5ኛውን የአፍሪካ ወጣቶች ኦሊምፒክ ጨዋታ እንድታዘጋጅ ተመርጣለች፡፡
4ኛው የአፍሪካ ወጣቶች ኦሊምፒክ ጨዋታ እየተደረገ በሚገኝባት አንጎላ ሉዋንዳ ከተማ በተደረገ ጠቅላላ ጉባኤ ላይ የኢትዮጵያ ውድድሩን የማዘጋጀት ጥያቄ ተቀባይነት…
የሀገር ፍቅርን የሚያስተጋባ ድምጽ – የ1980’ው ሴካፋ እና ደምሴ ዳምጤ…
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) "ችቦው በራ፣ ስታዲየሙ ተንቀለቀለ፣ ደጋፊው እንደተመኘኋት አገኘኋት እያለ እየጨፈረ ነው" … ይህን የተናገረው ከመላው ኢትዮጵያውያን ጆሮ የማይጠፋ ዘመናትን የተሻገረ የሀገር ፍቅርን የሚያስተጋባ ተስረቅራቂ ድምጽ ባለቤት የሆነው ደምሴ ዳምጤ ነው፡፡…
ማንቼስተር ዩናይትድ ከቦርንማውዝ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የ16ኛ ሳምንት የመጨረሻ መርሐ ግብር ማንቼስተር ዩናይትድ ዛሬ ምሽት 5 ሰዓት በኦልድትራፎርድ ቦርንማውዝን ያስተናግዳል፡፡
ማንቼስተር ዩናይትድ የምሽቱን ጨዋታ የሚያሸንፍ ከሆነ ነጥቡን 28 በማድረስ በሊጉ የደረጃ…
ማንቼስተር ሲቲ ከክሪስታል ፓላስ የሚያደርጉት ጨዋታ ይጠበቃል
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 16ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ማንቼስተር ሲቲ ከክሪስታል ፓላስ የሚያደርጉት ጨዋታ ይጠበቃል።
ቀን 11:00 ላይ በክሪስታል ፓላስ ሜዳ ሴልኸርስት ፓርክ በሚደረገው ጨዋታ ማንቼስተር ሲቲ ወሳኝ ድል በማስመዝገብ ከመሪው…
4ኛው የአፍሪካ ወጣቶች ኦሊምፒክ ጨዋታ የመክፈቻ ሥነ ሥርዓት ተካሄደ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 4ኛው የአፍሪካ ወጣቶች ኦሊምፒክ ጨዋታ በአንጎላው ኖቬምበር 11 ስታዲየም የመክፈቻ ሥነ ሥርዓት ተካሂዷል።
ከሳምንት በፊት በአንጎላ ሉዋንዳ ጅማሮውን ባደረገው ውድድር 54 ሀገራት ተሳታፊ ይሆናሉ።
በውድድሩ ላይ ኢትዮጵያ እስካሁን 6…
ሊቨርፑል እና ቼልሲ ድል ቀናቸው
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ16ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ሊቨርፑል እና ቼልሲ ተጋጣሚዎቻቸውን 2 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፈዋል።
ምሽት 12 ሰዓት በሊጉ ደካማ እንቅስቃሴ ሲያደርግ የነበረው ሊቨርፑል ብራይተንን ባስተናገደበት ጨዋታ 2 ለ 0 በሆነ…
በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ አራት ጨዋታዎች ይደረጋሉ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ16ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር በዛሬው ዕለት አራት ጨዋታዎች ይደረጋሉ፡፡
ምሽት 12 ሰዓት ላይ ቼልሲ በስታምፎርድ ብሪጅ ኤቨርተንን የሚያስተናግድ ሲሆን÷ ባለፉት ሶስት የፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎች ያለማሸነፍ ጉዞውን ለመግታት…
ኢትዮጵያ በ3 ሺህ ሜትር ሴቶች የወርቅ ሜዳልያ አሸነፈች
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በአንጎላ ሉዋንዳ እየተካሄደ በሚገኘው 4ኛው የአፍሪካ ወጣቶች ኦሊምፒክ በሴቶች የ3 ሺህ ሜትር የወርቅ ሜዳልያ አሸንፋለች፡፡
በርቀቱ ኤልሳቤት አማረ 1ኛ በመሆን ለኢትዮጵያ የወርቅ ሜዳልያ ያስገኘች ሲሆን፥ ኬንያና ዩጋንዳ 2ኛ እና 3ኛ…