Browsing Category
ስፓርት
ኢትዮጵያ ቡና መቻልን አሸነፈ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ12ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ኢትዮጵያ ቡና መቻልን 1 ለ 0 አሸንፏል፡፡
ቀን 9 ሰዓት ላይ በአዲስ አበባ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ የኢትዮጵያ ቡናን የማሸነፊያ ግብ ዲቫይን ዋቹኩዋ አስቆጥሯል።
በተመሳሳይ ቀን 10…
ሲዳማ ቡና ሸገር ከተማን በማሸነፍ ወደ መሪነቱ ተመለሰ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ12ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ሲዳማ ቡና ሸገር ከተማን 2 ለ 0 አሸንፏል፡፡
ምሽት 12 ሰዓት ላይ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ የሲዳማ ቡናን ግቦች ፍቅረየሱስ ተ/ብርሀን እና መስፍን…
ሀድያ ሆሳዕና ሀዋሳ ከተማን አሸነፈ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ12ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ሀድያ ሆሳዕና ሀዋሳ ከተማን 1 ለ 0 አሸንፏል፡፡
ቀን 9 ሰዓት ላይ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ የሀድያ ሆሳዕናን ብቸኛ የማሸነፊያ ግብ ጫላ ተሺታ…
አርሰናል ከአስቶን ቪላ… የምሽቱ ተጠባቂ ጨዋታ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 21፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የ19ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ዛሬ ምሽት ስድስት ጨዋታዎች ይደረጋሉ፡፡
አስቶን ቪላ በሁሉም ውድድሮች ያለፉትን 11 ጨዋታዎች ማሸነፉን ተከትሎ በምሽቱ ጨዋታ ለሊጉ መሪ አርሰናል ከባድ ተጋጣሚ እንደሚሆን ይጠበቃል፡፡…
ደቡብ አፍሪካ ዚምባቡዌን በማሸነፍ ጥሎ ማለፉን ተቀላቀለች
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሞሮኮ አስተናጋጅነት እየተካሄደ በሚገኘው 35ኛው የአፍሪካ ዋንጫ የምድብ ጨዋታ ደቡብ አፍሪካ ዚምባቡዌን 3 ለ 2 አሸንፋለች፡፡
ምሽት 1 ሰዓት ላይ በተካሄደው ጨዋታ የደቡብ አፍሪካን የማሸነፊያ ግቦች ሞሬሚ፣ ፎስተር እና አፖሊስ ከመረብ…
መቐለ 70 እንደርታና ቅዱስ ጊዮርጊስ አቻ ተለያዩ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ12ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር መቐለ 70 እንደርታ እና ቅዱስ ጊዮርጊስ 1 ለ 1 በሆነ አቻ ውጤት ተለያይተዋል፡፡
ምሽት 12 ሰዓት ላይ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ ተመስገን…
አንቶኒ ጆሹዋ የመኪና አደጋ አጋጠመው
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ብሪታኒያዊው አንቶኒ ጆሹዋ በናይጄሪያ የመኪና አደጋ ደርሶበታል፡፡
የቀድሞ የከባድ ሚዛን የዓለም ሻምፒዮን ቦክሰኛ አንቶኒ ጆሹዋ በናይጄሪያ ባጋጠመው የመኪና አደጋ መቁሰሉ ነው የተገለጸው፡፡
የ36 ዓመቱ ጆሹዋ በማኩን በሚገኘው ሌጎስ-ኢባዳን…
ፋሲል ከነማ ኢትዮ ኤሌክትሪክን አሸነፈ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ12ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ፋሲል ከነማ ኢትዮ ኤሌክትሪክን 1 ለ 0 አሸንፏል፡፡
ቀን 7 ሰዓት ላይ በአዲስ አበባ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ የፋሲል ከነማን ብቸኛ የማሸነፊያ ግብ አንዋር ሙራድ አስቆጥሯል፡፡…
በአፍሪካ ዋንጫ ዛሬ አራት ጨዋታዎች ይደረጋሉ
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሞሮኮ እየተካሄደ በሚገኘው 35ኛው የአፍሪካ ዋንጫ በዛሬው ዕለት አራት የምድብ የመጨረሻ ጨዋታዎች ይደረጋሉ፡፡
በምድብ አንድ አዘጋጇ ሞሮኮ ከከዛምቢያ እንዲሁም ኮሞሮስ ከማሊ ምሽት 4 ሰዓት ጨዋታቸውን ያደርጋሉ።
ምድቡን ሞሮኮ በአራት…
ሱዳን ኢኳቶሪያል ጊኒን አሸነፈች
አዲስ አበባ፣ ታሕሣሥ 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአፍሪካ ዋንጫ የምድብ ማጣሪያ ሁለተኛ ዙር ጨዋታ ሱዳን ኢኳቶሪያል ጊኒን 1 ለ 0 አሸንፋለች።
በሞሮኮ አስተናጋጅነት እየተካሄደ በሚገኘው 35ኛው የአፍሪካ ዋንጫ ምሽት 12፡00 ላይ በተደረገው ጨዋታ የሱዳንን የማሸነፊያ ግብ ሳውል ኮኮ በራሱ…