Browsing Category
ስፓርት
አርሰናል ከማንቼስተር ዩናይትድ የሚያደርጉት ፍልሚያ በጉጉት ይጠበቃል
አዲስ አበባ፣ ጥር 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 23ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ዛሬ ቀጥሎ ሲካሄድ የሰሜን ለንደኑ ክለብ አርሰናል በኢምሬትስ ከማንቼስተር ዩናይትድ ጋር የሚያደርጉት ፍልሚያ በጉጉት ይጠበቃል፡፡
በሊጉ ያለፉትን ሁለት ተከታታይ ጨዋታዎች ማሸነፍ ያልቻለው የሚኬል…
አርሰናል ከማንቼስተር ዩናይትድ – ተጠባቂው ፍልሚያ
አዲስ አበባ፣ ጥር 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የ23ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ዛሬ በሚደረጉ አምስት ጨዋታዎች ይጀምራል፡፡
ምሽት 12 ሰዓት ላይ ማንቼስተር ሲቲ በሜዳው ኢትሃድ በውድድር ዓመቱ እስካሁን አንድ ጨዋታ ብቻ ካሸነፈው ወልቭስ ጋር ይጫወታል፡፡
በሊጉ…
ማንቼስተር ዩናይትድ ለኮቢ ማይኑ አዲስ ውል ለማቅረብ ዝግጁ ነው
አዲስ አበባ፣ ጥር 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ማንቼስተር ዩናይትድ ወጣቱን አማካይ ኮቢ ማይኑ ለረዥም ዓመታት በክለቡ ለማቆየት አዲስ ውል የማቅረብ ፍላጎት እንዳለው ተነግሯል፡፡
የ20 ዓመቱ እንግሊዛዊ በፈረንጆቹ 2023 ከማንቼስተር ዩናይትድ አካዳሚ ወደ ዋናው ቡድን ካደገ ወዲህ ለክለቡ…
ካሴሚሮ በውድድር ዓመቱ መጨረሻ ከማንቼስተር ዩናይትድ ጋር ይለያያል
አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የ33 ዓመቱ ብራዚላዊ አማካይ ካሴሚሮ በውድድር ዓመቱ መጨረሻ ከማንቼስተር ዩናይትድ ጋር እንደሚለያይ ተነግሯል።
ተጫዋቹ በዩናይትድ የሚያቆየው ውል በመጪው ክረምት ሲጠናቀቅ ለተጨማሪ አንድ አመት ቆይታውን የማራዘም አማራጭ ቢኖርም ክለቡ…
ሲዳማ ቡና እና መቻል አሸነፉ
አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ16ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር የሊጉ መሪ ሲዳማ ቡና ኢትዮጵያ ቡናን 3 ለ 0 አሸንፏል፡፡
ቀን 10 ሰዓት ላይ በአዲስ አበባ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ የሲዳማ ቡናን የማሸነፊያ ግቦች ብለስ ናጎ ፣ ዮሴፍ ዮሀንስና…
ኢትዮጵያ መድን እና ድሬዳዋ ከተማ አቻ ተለያዩ
አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ16ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ኢትዮጵያ መድን እና ድሬዳዋ ከተማ ያለምንም ግብ አቻ ተለያይተዋል፡፡
ቀን 7 ሰዓት ላይ በአዲስ አበባ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ ሁለቱም ቡድኖች ግብ ሳያስቆጥሩ ወጥተዋል፡፡
ኢትዮጵያ መድን…
ሀዋሳ ከተማ ነገሌ አርሲን አሸነፈ
አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 16ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ሀዋሳ ከተማ ነገሌ አርሲን 2 ለ 0 አሸንፏል።
አመሻሽ 12 ሰዓት ላይ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ የሀዋሳ ከተማን ግቦች ሽመልስ በቀለ እና ተባረክ…
ካፍ በአልጄሪያ ላይ የ100 ሺህ ዶላር ቅጣት አስተላለፈ
አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ እግር ኳስ ኮንፌዴሬሽን (ካፍ) በአልጄሪያ ላይ የ100 ሺህ አሜሪካን ዶላር ቅጣት አስተላልፏል።
ቅጣቱ የተላለፈው አልጄሪያ እና ናይጄሪያ ባደረጉት የአፍሪካ ዋንጫ የሩብ ፍፃሜ ጨዋታ ላይ የአልጀሪያ ብሔራዊ ቡድን ሁለት ተጨዋቾችና…
አዳማ ከተማ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክን አሸነፈ
አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2018 ሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 16ኛ ሳምንት መርሐ ግብር አዳማ ከተማ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክን 3 ለ 2 አሸንፏል።
በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም ቀን 9 ሰዓት ላይ በተደረገው ጨዋታ የአዳማ ከተማን ግቦች አህመድ ሁሴን…
ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲ እና ሸገር ከተማ አቻ ተለያዩ
አዲስ አበባ፣ ጥር 13፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 16ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲ እና ሸገር ከተማ 1 ለ 1 አቻ ተለያይተዋል።
ቀን 7 ሰዓት ላይ በአዲስ አበባ ስታዲየም በተካሄደው ጨዋታ የወልዋሎ አዲግራት ዩኒቨርሲቲን ግብ ኮንኮኒ ሀፊዝ…