Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ስፓርት

ሊቨርፑል ኖቲንግሃምን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የ27ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ጨዋታ ሊቨርፑል ኖቲንግሃም ፎረስትን አሸንፏል። አመሻሽ 11 ሰዓት ላይ በተደረገው የሁለቱ ቡድኖች ጨዋታ ሊቨርፑል 1 ለ 0 ነው ያሸነፈው። የጨዋታው ሙሉ ጊዜ ተጠናቅቆ በተጨመረ የባከነ…

አርባምንጭ ከተማ እና ነጌሌ አርሲ አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 20ኛ ሳምንት የጨዋታ መርሐ ግብር አርባምንጭ ከተማ እና ነጌሌ አርሲ አቻ ተለያይተዋል። ቀን 9 ሰዓት ላይ ሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም የተካሄደው የአርባምንጭ ከተማ እና ነጌሌ አርሲ ጨዋታ 1 ለ 1 በሆነ ውጤት…

ተጠባቂው የሰሜን ለንደን ደርቢ…

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ27ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር በሰሜን ለንደን ደርቢ ቶተንሃም ሆትስፐር ከአርሰናል ዛሬ ምሽት የሚያደርጉት ፍልሚያ በጉጉት ይጠበቃል፡፡ ከ22 ዓመታት በኋላ የሊጉን ዋንጫ ለማንሳት ጥረት እያደረጉ የሚገኙት መድፈኞቹ ባለፉት…

አርሰናል ባባከናቸው እድሎች ይበልጥ የተነቃቃው የዋንጫ ፉክክር

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ የ27ኛ ሳምንት መርሐ ግብር በዋንጫ ፉክክሩ ወሳኝነት ያላቸው ጨዋታዎች ከዛሬ ጀምሮ ይደረጋሉ፡፡ የሊጉ መሪ አርሰናል በተከታታይ ነጥብ መጣሉን ተከትሎ ወደ ዋንጫ ፉክክሩ ይበልጥ የተጠጋው…

አርሰናል ከዎልቭስ ጋር አቻ ተለያየ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ አርሰናል ከሜዳው ውጭ ከዎልቭስ ጋር ባደረገው ጨዋታ 2 ለ 2 አቻ ተለያይቷል። የሊጉ መሪ አርሰናል በቡካዮ ሳካ እና ሂንካፒ ግቦች 2 ለ ዐ ሲመራ ቢቆይም፥ በሊጉ መጨረሻ ደረጃ ላይ ለሚገኘው ዎልቭስ ቡዪኖ እና ካላፊዮሪ…

በአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ እየተፈተነ የሚገኘው ሪያል ማድሪድ…

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የስፔኑ ክለብ ሪያል ማድሪድ የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ውድድር በአዲስ አቀራረብ በሊግ ቅርፅ መደረግ ከጀመረ ወዲህ በመድረኩ እየተፈተነ ይገኛል፡፡ በ2024/25 የውድድር ዘመን ውድድሩ በአዲስ አቀራረብ መደረግ በጀመረበት ወቅት ሪያል ማድሪድ…

ሀገር አቀፍ የአዳጊ ወጣቶች ስፖርት ስልጠና እና ምዘና ውድድር ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ‎በባህልና ስፖርት ሚኒስቴር አዘጋጅነት በኦሮሚያ ክልል አስተናጋጅነት በአዳማ ከተማ ሲካሄድ የቆየው ሀገር አቀፍ የአዳጊ ወጣቶች ስፖርት ስልጠና እና ምዘና ውድድር በስኬት ተጠናቅቋል። "የአዳጊ ስፖርተኞች ልማት ለኢትዮጵያ ከፍታ" በሚል መሪ ሀሳብ…

ማንቼስተር ሲቲ ሳልፎርድ ሰቲን በማሸነፍ ወደ ቀጣዩ ዙር ተቀላቀለ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ኤፍ ኤ ዋንጫ 4ኛ ዙር በተደረገ ጨዋታ ማንቼስተር ሰቲ ሳልፎርድ ሲቲን 2 ለ 0 አሸንፏል፡፡ የማንቼስተር ሲቲን የማሸነፊያ ግቦች ዶሪንግተን (በራስ ላይ) እና ማርክ ጌሂ አስቆጥረዋል፡፡ በሌሎች ጨዋታዎች ዌስትሀም ዩናይትድ ቡርቶን…

ኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ የአትሌቲክስ ውድድሮችን የማዘጋጀት ሙሉ አቅም እንዳላት ተመልክተናል – ፒርስ ኦክላጋን

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ ዓለም አቀፍ የአትሌቲክስ ውድድሮችን የማዘጋጀት ሙሉ አቅም እንዳላት ተመልክተናል አሉ የዓለም አትሌቲክስ የውድድር ዋና ዳይሬክተር ፒርስ ኦክላጋን፡፡ ፒርስ ኦክላጋን በዓለም አትሌቲክስ እውቅና ያገኘውን የአደይ አበባ ዓለም አቀፍ…

ማንቼስተር ዩናይትድ በሊጉ 5ኛ ተከታታይ ድሉን ለማሳካት…

አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ26ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር በዛሬው ዕለት አራት ጨዋታዎች ይደረጋሉ፡፡ ምሽት 5 ሰዓት 15 ላይ ዌስትሃም ዩናይትድ በሜዳው ማንቼስተር ዩናይትድን ያስተናግዳል፡፡ በሊጉ ያለፉትን አራት ተከታታይ ጨዋታዎች ማሸነፍ…