Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ስፓርት

በፒኤስጂ ስኬታማ ዓመታት እያሳለፈ የሚገኘው ማርኪኒሆስ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 6፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዚህ ወቅት ዓለም ላይ ካሉ ምርጥ የመሐል ተከላካዮች መካከል አንዱ ነው ብራዚላዊው የፒኤስጂ ተጫዋች ማርኪኒሆስ፡፡ በፈረንጆቹ 1994 በዛሬዋ ዕለት የተወለደው ማርኪኒሆስ የእግር ኳስ ሕይወቱን የጀመረው በሀገሩ ክለብ ኮሪንቲያንስ ነው፡፡…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከዓለም አትሌቲክስ ዋና ስራ አስፈፃሚ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከዓለም አትሌቲክስ ዋና ስራ አስፈፃሚ ጆን ረጂዮን ጋር ተወያይተዋል። ከንቲባዋ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፤ በስፖርት ስትራቴጂካዊ ዕድሎች ዙሪያ ፍሬያማ ውይይት…

በሽርፍራፊ ሰከንድ የተገኘው ዋንጫ ሲታወስ…

‎አዲስ አበባ፣ ግንቦት 5፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ማንቼስተር ሲቲ ከ44 ዓመታት በኋላ የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ሻምፒዮን የሆነበት የ2012ቱ የኢትሃድ የመጨረሻ ደቂቃ ድራማዊ ክስተት የሚዘነጋ አይደለም፡፡ ሁለቱ የማንቼስተር ከተማ ክለቦች እኩል 86 ነጥቦችን በመያዝ የሊጉን ዋንጫ ለማሳካት…

በሞሮኮ የራባት ማራቶን ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በሁለቱም ፆታ አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሞሮኮ በተካሄደ የራባት ማራቶን ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በሁለቱም ፆታ በበላይነት አሸንፈዋል፡፡ በወንዶች ምድብ አትሌት ቦኪ ዲሪባ 2 ሰዓት ከ7 ደቂቃ ከ52 ሴኮንድ በመግባት ውድድሩን በበላይነት አጠናቅቋል፡፡ አትሌት ቶልቻ ተፈራ 2…

አርሰናል ዌስትሃም ዩናይትድን በማሸነፍ መሪነቱን አጠናከረ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ36ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር አርሰናል ዌስትሃም ዩናይትድን 1 ለ 0 በማሸነፍ መሪነቱን አጠናክሯል፡፡ ምሽት 12 ሰዓት ከ30 በተደረገ ጨዋታ የአርሰናል ግብ ሊያንድሮ ትሮሳርድ አስቆጥሯል፡፡ ውጤቱን ተከትሎም አርሰናል…

ለሀላባ ከተማ ተጫዋቾች ሽልማት ተበረከተ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሀላባ ከተማ አስተዳደር የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ አሸናፊ ለሆነው የሀላባ ከተማ ተጫዋቾች የገንዘብ እና የቤት መስሪያ ቦታ ሽልማት አበርክቷል፡፡ የ2018 የኢትዮጵያ ከፍተኛ አጠቃላይ የዋንጫ አሸናፊ የሆነው ሀላባ ከተማ ክለብ ወደ ሀላባ ከተማ…

የአየር ንብረት ለውጥ ለ2026ቱ የዓለም ዋንጫ…

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አስቸጋሪ የአየር ሁኔታ ሊካሄድ ጥቂት ጊዜያት ለቀረው የ2026ቱ የዓለም ዋንጫ ውድድር ፈተና ሊሆን እንደሚችል ተጠቆመ። ውድድሩን በሚያስተናግዱ አሜሪካ፣ ካናዳ እና ሜክሲኮ ያለው የአየር ንብረት በከፍተኛ ሙቀት፣ በነጎድጓዳማ ዝናብ እና በሰደድ…

ዌስትሃም ዩናይትድ ከአርሰናል…

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ36ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር የሊጉ መሪ አርሰናል ከሜዳው ውጪ ተጉዞ ምሽት 12 ሰዓት ከ30 ላይ ከዌስትሃም ዩናይትድ ጋር ጨዋታውን ያደርጋል። አርሰናል 76 ነጥቦችን በመሰብሰብ ሊጉን እየመራ ሲሆን፥ ተጋጣሚው ዌስትሃም…

ኤልክላሲኮ – ባርሴሎና የቡድን አንድነቱን ካጣው ሪያል ማድሪድ…

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ35ኛ ሳምንት የስፔን ላሊጋ መርሐ ግብር ባርሴሎናን ከሪያል ማድሪድ የሚያገናኘው ኤልክላሲኮ ዛሬ ምሽት 4 ሰዓት በካምፕ ኑ ይደረጋል፡፡ በቀደሙት ዓመታት ኤልክላሲኮ በከፍተኛ ጉጉት የሚጠበቅና ከፍተኛ ፉክክር የሚታይበት መርሐ ግብር ነበር፡፡…

ሃላባ ከተማ የከፍተኛ ሊጉ አጠቃላይ አሸናፊ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ሃላባ ከተማ በመለያ ምት ጋሞ ጨንቻን 4 ለ 3 በማሸነፍ የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ አጠቃላይ አሸናፊ ሆኗል። የ2018 የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ የማጠቃለያ የፍፃሜ ጨዋታ ዛሬ በአዲስ አበባ ስታዲየም ተካሂዷል። በፍፃሜው ሃላባ ከተማን ከጋሞ ጨንቻ…