Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ስፓርት

ጆርዳን ሄንደርሰን ከዓለም ዋንጫ ውጪ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) እንግሊዛዊው ተጫዋች ጆርዳን ሄንደርሰን ከ2026ቱ የዓለም ዋንጫ ውድድር ውጪ ሆኗል፡፡ የብሬንትፎርዱ አማካኝ ትላንት ምሽት እንግሊዝ ሜክሲኮን 3 ለ 2 ባሸነፈችበት ጨዋታ የማስታወቂያ ቦርድ ለመዝለል ሲሞክር ወድቆ መጎዳቱ ተመላክቷል፡፡ በዚህም…

ቶተንሃም ሆትስፐር ሳንድሮ ቶናሊን አስፈረመ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የሰሜን ለንደኑ ክለብ ቶተንሃም ሆትስፐር ጣሊያናዊውን ተጫዋች ሳንድሮ ቶናሊን ከኒውካስል ዩናይትድ ማስፈረሙን ይፋ አድርጓል፡፡ ቶተንሃም ሆትስፐር የክለቡን የዝውውር ክብረ ወሰን በመስበር በ100 ሚሊየን ፓውንድ የዝውውር ሒሳብ ተጫዋቹን የግሉ…

ካናዳ ከሞሮኮ ፤ ፓራጓይ ከፈረንሳይ…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ23ኛው የዓለም ዋንጫ ጨዋታ ሩብ ፍጻሜውን ለመቀላቀል የሚከናወነው መርሐ ግብር ዛሬ ምሽት በሁለት ጨዋታዎች ጅማሮውን ያደርጋል፡፡ በዚህም መሰረት አዘጋጇ ሀገር ካናዳ ከሰሜን አፍሪካዊቷና የወቅቱ የአህጉሪቱ ኩራት ሞሮኮ ጋር ምሽት 2 ሰዓት…

ፖለቲከኞች ለግል ጥቅማቸው ማሕበረሰብን መከፋፈል ሲፈልጉ አይሆንም ማለትን ባሕል ማድረግ ይገባል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፖለቲከኞች የግል ጥቅማቸውን ለማስጠበቅ ማሕበረሰብን መከፋፈል ሲፈልጉ አይሆንም ማለትን ባሕል ማድረግ ይገባል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በገበታ ለትውልድ መርሐ ግብር የተገነባው…

የአርሰናል የቀድሞ ተጫዋች ሳንቲ ካዞርላ ራሱን ከእግር ኳስ ዓለም አገለለ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ስፔናዊው የአርሰናል የቀድሞ ተጫዋች ሳንቲ ካዞርላ ራሱን ከእግር ኳስ ዓለም ማግለሉን ይፋ አድርጓል፡፡ የመድፈኞቹ የቀድሞ ተጫዋች ሳንቲ ካዞርላ በ41 ዓመቱ ጫማውን መስቀሉን በማህበራዊ ትስስር ገጹ አስፍሯል፡፡ ተጫዋቹ ያለፉትን ሦስት የውድድር…

ፖርቹጋል ከክሮሺያ ፤ ስፔን ከኦስትሪያ…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአሜሪካ፣ ካናዳ እና ሜክሲኮ እየተካሄደ በሚገኘው 23ኛው የዓለም ዋንጫ የ32ቱ ጥሎ ማለፍ ጨዋታዎች ዛሬም ቀጥለው ይደረጋሉ፡፡ በዚህ መሰረትም የአንድ ጊዜ የመድረኩ ሻምፒዮን ስፔን ምሽት 4 ሰዓት ላይ ከኦስትሪያ ጋር ጨዋታዋን ታደርጋለች፡፡…

እንግሊዝ ዲሞክራቲክ ኮንጎን በማሸነፍ 16ቱን ተቀላቀለች

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ23ኛው ዓለም ዋንጫ የጥሎ ማለፍ ጨዋታ እንግሊዝ ዲሞክራቲክ ኮንጎን 2 ለ 1 በማሸነፍ 16ቱን ተቀላቅላለች። ምሽት 1 ሰዓት ላይ በአትላንታ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ የእንግሊዝን የማሸነፊያ ግቦች ሃሪ ኬን አስቆጥሯል፡፡…

ቼልሲ ጣሊያናዊውን ተከላካይ ማርኮ ፓሌስትራን አስፈረመ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ቼልሲ ጣሊያናዊውን የአታላንታ የክንፍ ተከላካይ ማርኮ ፓሌስትራን አስፈርሟል፡፡ የ21 አመቱ ፓሌስትራ የዣቪ አሎንሶ የመጀመሪያ ፈራሚ በመሆን ስታንፎርድ ብሪጅ የደረሰ ሲሆን፤ በ47 ሚሊየን ፓውንድ የዝውውር ዋጋ ቼልሲን ተቀላቅሏል። ተጨዋቹ…

መቐለ 70 እንደርታ እና ድሬዳዋ ከተማ ተጋጣሚዎቻቸውን አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 38ኛ ሳምንት የጨዋታ መርሐ ግብር መቐለ 70 እንደርታ ነገሌ አርሲን 3 ለ 0 አሸንፏል። በዛሬው ዕለት ቀን 9 ሰዓት ላይ በአበበ ቢቂላ ስታዲየም በተካሄደ ጨዋታ የመቐለ 70 እንደርታን ግቦች መሃሪ አምሃ፣ ብርሃኑ…

እንግሊዝ ከዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ፤ ቤልጂዬም ከሴኔጋል…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአሜሪካ፣ ካናዳ እና ሜክሲኮ እየተካሄደ በሚገኘው 23ኛው የዓለም ዋንጫ የ32 ጥሎ ማለፍ ጨዋታዎች ዛሬም ቀጥለው ይካሄዳሉ፡፡ በዚህ መሰረትም የአፍሪካ አህጉር ተወካዮቹ ዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ እና ሴኔጋል 16ቱን ለመቀላቀል የሚፋለሙ…