Browsing Category
ስፓርት
በዓለም ዋንጫ የተለያዩ ሀገራትን የወከሉት አባትና ልጅ…
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ልጅ ሉካ ዚዳን አልጄሪያን በመወከል በሰሜን አሜሪካ ሀገራት በሚሰናደው የ2026ቱ የዓለም ዋንጫ ይሳተፋል፡፡
ከዚህ ቀደም አባቱ ዚነዲን ዚዳን ከፈረንሣይ ብሔራዊ ቡድን ጋር በመድረኩ ወርቃማ ጊዜያትን አሳልፏል፡፡
ዚዳን የሚለው…
የኢራን የዓለም ዋንጫ ብሔራዊ ቡድን ሜክሲኮ ገባ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አሜሪካ፣ ሜክሲኮ እና ካናዳ በጥምር በሚያስተናግዱት የ2026 ዓለም ዋንጫ የሚሳተፈው የኢራን ብሔራዊ ቡድን ሜክሲኮ ገብቷል።
ብሔራዊ ቡድኑ ወደ ሜክሲኮ ያቀናው ከአሜሪካ ቪዛ አሰጣጥ ጋር በተያያዘ ውዝግብ ውስጥ በመግባቱ ነው።
ብሔራዊ ቡድኑ…
የአባቱን ፈለግ የተከተለው የዲያጎ ሲሞኔ ልጅ ጁሊያኖ ሲሞኒ…
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአትሌቲኮ ማድሪዱ ስኬታማ አሰልጣኝ ዲያጎ ሲሞኔ በተጫዋችነት ዘመኑ ለሀገሩ አርጀንቲና ትልቅ ክብርና ስኬትን ካስመዘገቡ ታላላቅ ኮከቦች ተርታ ይመደባል።
ለሀገሩ ብሔራዊ ቡድን ከ100 በላይ ጨዋታዎችን ያደረገው ሲሞኔ÷ አልቢሴሌስቴዎቹ በ1991…
በኢትዮጵያ ግማሽ ማራቶን ውድድር አትሌት ጌታቸውና አትሌት መሰለች አሸነፉ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ በተካሄደው 19ኛው የኢትዮጵያ ግማሽ ማራቶን ውድድር በወንዶች አትሌት ጌታቸው ማስረሻ ከሸገር ሲቲ እንዲሁም በሴቶች አትሌት መሰለች አለማየሁ ከአዲስ አበባ ፖሊስ አሸንፈዋል፡፡
በወንዶች ምድብ አትሌት ባለይልኝ ተሻገር ከኢትዮ…
19ኛው የኢትዮጵያ ግማሽ ማራቶን ውድድር እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 19ኛው የኢትዮጵያ ግማሽ ማራቶን ውድድር በአዲስ አበባ ከተማ መካሄድ ጀምሯል፡፡
መነሻና መድረውሻን መስቀል አደባባይ ባደረገው ውድድር በወንዶች 455፤ በሴቶች183 በድምሩ 638 አትሌቶች ተሳትፈዋል፡፡
ውድድሩ በዴንማርክ ኮፐንሀገን…
ቶተንሃም ሆትስፐር አንዲ ሮበርትሰንን አስፈረመ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ቶተንሃም ሆትስፐር ስኮትላንዳዊውን የተከላካይ ስፍራ ተጫዋች አንዲ ሮበርትሰን ወደ ስብስቡ መቀላቀሉን ይፋ አድርጓል፡፡
አንዲ ሮበርትሰን ከ9 ዓመታት የአንፊልድ ቆይታ በኋላ በውድድር ዓመቱ መጨረሻ ከሊቨርፑል ጋር መለያየቱ ይታወሳል፡፡
ይህን…
የፕሮፌሽናል እግር ኳስ ተጫዋቾች ማሕበር የዓመቱ ምርጥ እጩዎች ይፋ ሆኑ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፕሮፌሽናል እግር ኳስ ተጫዋቾች ማሕበር የ2025/26 የውድድር ዓመት የዓመቱ ምርጥ እጩዎች ይፋ ሆነዋል፡፡
በዚህም አርሰናል ሦስት ተጫዋቾችን በእጩነት በማስመረጥ ቀዳሚ ሲሆን÷ ጋብሬል ማጋሌሽ፣ ዴቪድ ራያ እና ዴክላን ራይስ በእጩነት…
ወላይታ ድቻ እና ነገሌ አርሲ አቻ ተለያዩ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ34ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ተስተካካይ መርሐ ግብር ወላይታ ድቻ እና ነገሌ አርሲ ያለ ግብ አቻ ተለያይተዋል፡፡
በአበበ ቢቂላ ስታዲየም ቀን 9 ሰዓት ላይ በተደረገው ጨዋታ ሁለቱም ቡድኖች ግብ ሳያስቆጥሩ ወጥተዋል፡፡…
በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ አንድ ጨዋታ ይደረጋል
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የ34ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ተስተካካይ መርሐ ግብር በዛሬ ዕለት ይደረጋል፡፡
በአበበ ቢቂላ ስታዲየም ቀን 9 ሰዓት ላይ ወላይታ ድቻ ከነገሌ አርሲ ተስተካካይ ጨዋታቸውን ያደርጋሉ፡፡
የሁለቱ ቡድኖች ጨዋታ ግንቦት 21 ቀን…
አንዶኒ ኢራኦላ የሊቨርፑል አሰልጣኝ ሆኖ ተሾመ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ስፔናዊው አሰልጣኝ አንዶኒ ኢራኦላ አርነ ስሎትን በመተካት የሊቨርፑል አሰልጣኝ በመሆን ተሾሟል፡፡
በቦርንማውዝ አስደናቂ ቡድን መገንባት የቻለው ኢራኦላ በአንፊልዱ ክለብ እስከ ፈረንጆቹ 2028 የሚያቆየውን ኮንትራት መፈረሙ ተገልጿል፡፡…