Browsing Category
ስፓርት
ቶተንሃም ሆትስፐር አንዲ ሮበርትሰንን አስፈረመ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ቶተንሃም ሆትስፐር ስኮትላንዳዊውን የተከላካይ ስፍራ ተጫዋች አንዲ ሮበርትሰን ወደ ስብስቡ መቀላቀሉን ይፋ አድርጓል፡፡
አንዲ ሮበርትሰን ከ9 ዓመታት የአንፊልድ ቆይታ በኋላ በውድድር ዓመቱ መጨረሻ ከሊቨርፑል ጋር መለያየቱ ይታወሳል፡፡
ይህን…
የፕሮፌሽናል እግር ኳስ ተጫዋቾች ማሕበር የዓመቱ ምርጥ እጩዎች ይፋ ሆኑ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የፕሮፌሽናል እግር ኳስ ተጫዋቾች ማሕበር የ2025/26 የውድድር ዓመት የዓመቱ ምርጥ እጩዎች ይፋ ሆነዋል፡፡
በዚህም አርሰናል ሦስት ተጫዋቾችን በእጩነት በማስመረጥ ቀዳሚ ሲሆን÷ ጋብሬል ማጋሌሽ፣ ዴቪድ ራያ እና ዴክላን ራይስ በእጩነት…
ወላይታ ድቻ እና ነገሌ አርሲ አቻ ተለያዩ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ34ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ተስተካካይ መርሐ ግብር ወላይታ ድቻ እና ነገሌ አርሲ ያለ ግብ አቻ ተለያይተዋል፡፡
በአበበ ቢቂላ ስታዲየም ቀን 9 ሰዓት ላይ በተደረገው ጨዋታ ሁለቱም ቡድኖች ግብ ሳያስቆጥሩ ወጥተዋል፡፡…
በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ አንድ ጨዋታ ይደረጋል
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 27፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የ34ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ተስተካካይ መርሐ ግብር በዛሬ ዕለት ይደረጋል፡፡
በአበበ ቢቂላ ስታዲየም ቀን 9 ሰዓት ላይ ወላይታ ድቻ ከነገሌ አርሲ ተስተካካይ ጨዋታቸውን ያደርጋሉ፡፡
የሁለቱ ቡድኖች ጨዋታ ግንቦት 21 ቀን…
አንዶኒ ኢራኦላ የሊቨርፑል አሰልጣኝ ሆኖ ተሾመ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 26፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ስፔናዊው አሰልጣኝ አንዶኒ ኢራኦላ አርነ ስሎትን በመተካት የሊቨርፑል አሰልጣኝ በመሆን ተሾሟል፡፡
በቦርንማውዝ አስደናቂ ቡድን መገንባት የቻለው ኢራኦላ በአንፊልዱ ክለብ እስከ ፈረንጆቹ 2028 የሚያቆየውን ኮንትራት መፈረሙ ተገልጿል፡፡…
ቶማስ ፓርቴይ ዓለም ዋንጫ በሚሳተፈው የጋና ብሔራዊ ቡድን ስብስብ ውስጥ ተካተተ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 25፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቀድሞው የአርሰናል አማካይ ቶማስ ፓርቴይ በዓለም ዋንጫ በሚሳተፈው የጋና ብሔራዊ ቡድን ስብስብ ውስጥ ተካትቷል፡፡
ከፈረንጆቹ 2020 እስከ 2022 በአራት ሴቶች የጾታዊ ጥቃት ክስ የቀረበበት ቶማስ ፓርቴይ የቀረቡበት ሁሉም ክሶች ሐሰት…
የኢትዮጵያ ካራቴ ብሔራዊ ቡድን አራት የወርቅ ሜዳሊያዎችን አሸነፈ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2026 የምስራቅ አፍሪካ ካራቴ ሻምፒዮና ላይ እየተሳተፈ የሚገኘው የኢትዮጵያ ካራቴ ብሔራዊ ቡድን በመጀመሪያ ቀን ውሎ ዘጠኝ ሜዳሊያዎችን አግኝቷል።
በኬንያ አስተናጋጅነት እየተካሄደ ባለው ውድድር ብሔራዊ ቡድኑ በወንዶች ከ75 ኪሎ ግራም…
መቐለ 70 እንደርታ እና ባሕር ዳር ከተማ አቻ ተለያዩ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ34ኛው ሳምንት ሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር መቐለ 70 እንደርታ እና ባሕር ዳር ከተማ ያለ ምንም ግብ አቻ ተለያይተዋል።
ቀን 10 ሰዓት ላይ በአበበ ቢቂላ ስታዲየም የተደረገው የመቐለ 70 እንደርታ እና የባሕር ዳር ከተማ…
የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ የፍጻሜ ተፋላሚዎቹ አሰላለፍ ይፋ ሆኗል
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ የፍጻሜ ተፋላሚዎች ፒኤስጂ እና አርሰናል አሰላለፋቸውን ይፋ አድርገዋል፡፡
በዚህም አርሰናል ራያ፣ ማጋሌስ፣ ሳሊባ፣ ሂንካፔ፣ ሞስኬራ፣ ራይስ፣ ሊዊስ ስኬሊ፣ ኦዴጋርድ፣ ሳካ፣ ሃቨርትዝ እና ትሮሳርድን ቋሚ በማድረግ…
ሊቨርፑል አሰልጣኝ አርነ ሥሎትን አሰናበተ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የእንግሊዙ ክለብ ሊቨርፑል ኔዘርላንዳዊውን አሠልጣኝ አርነ ሥሎት ማሰናበቱን ይፋ አድርጓል፡፡