Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ስፓርት

በድጋሚ በዓለም ዋንጫ መክፈቻ የሚገናኙት ብሔራዊ ቡድኖች – ሜክሲኮ ከደቡብ አፍሪካ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 4፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አሜሪካ፣ ካናዳ እና ሜክሲኮ በጋራ ያዘጋጁት የ2026 የዓለም ዋንጫ ውድድር ዛሬ ምሽት በይፋ መካሄድ ይጀምራል፡፡ በጉጉት የሚጠበቀው የዘንድሮ የዓለም ዋንጫ በታሪክ ለመጀመሪያ ጊዜ ሦስት ሀገራት የሚያዘጋጁት ውድድር ነው፡፡ በ2026ቱ ዓለም…

አሜሪካ እንዳይገባ የታገደው ሶማሊያዊ ዳኛ ወደ ሀገሩ ሲመለስ አቀባበል ተደረገለት

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 3፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የዓለም ዋንጫ ጨዋታዎችን በዳኝነት እንዲመራ ተመርጦ አሜሪካ እንዳይገባ የታገደው ሶማሊያዊ ዳኛ ኦማር አርታን ወደ ሀገሩ ሲመለስ ደማቅ አቀባበል ተደርጎለታል፡፡ የ2026 ዓለም ዋንጫ ጨዋታዎችን በዳኝነት እንዲመራ የተመረጠው ሶማሊያዊ ዳኛ ኦማር…

በዓለም ዋንጫ ከታዩ ያልተጠበቁ ድሎች አንዱ – ካሜሩን ከአርጀንቲና

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ከ36 ዓመታት በፊት የካሜሩን ብሔራዊ ቡድን ተጫዋቾች በዛሬዋ ዕለት በዓለም ዋንጫ ውድድር የማይረሳ ታሪክ ጽፈዋል፡፡ በፈረንጆቹ 1990 ጣሊያን ባዘጋጀችው የዓለም ዋንጫ የመክፈቻ ጨዋታ አርጀንቲና እና ካሜሩን በሳን ሲሮ ስታዲየም ተገናኝተዋል፡፡…

ሊሊያን ቱራም እና ማርከስ ቱራም – አባትና ልጅ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አባትና ልጅ  የሆኑት ሊሊያን ቱራም እና ማርከስ ቱራም የፈረንሳይ ብሔራዊ ቡድንን በተለያዩ ጊዜያት በዓለም ዋንጫ መወከል ችለዋል፡፡ የፈረንሳይ ብሔራዊ ቡድን በፈረንጆቹ 1998 የዓለም ዋንጫ ሻምፒዮን ሲሆን ÷ ትልቅ አስተዋፅኦ ከነበራቸው ተጫዋቾች…

በዓለም ዋንጫ የተለያዩ ሀገራትን የወከሉት አባትና ልጅ…

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ልጅ ሉካ ዚዳን አልጄሪያን በመወከል በሰሜን አሜሪካ ሀገራት በሚሰናደው የ2026ቱ የዓለም ዋንጫ ይሳተፋል፡፡ ከዚህ ቀደም አባቱ ዚነዲን ዚዳን ከፈረንሣይ ብሔራዊ ቡድን ጋር በመድረኩ ወርቃማ ጊዜያትን አሳልፏል፡፡ ‎ዚዳን የሚለው…

የኢራን የዓለም ዋንጫ ብሔራዊ ቡድን ሜክሲኮ ገባ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አሜሪካ፣ ሜክሲኮ እና ካናዳ በጥምር በሚያስተናግዱት የ2026 ዓለም ዋንጫ የሚሳተፈው የኢራን ብሔራዊ ቡድን ሜክሲኮ ገብቷል። ብሔራዊ ቡድኑ ወደ ሜክሲኮ ያቀናው ከአሜሪካ ቪዛ አሰጣጥ ጋር በተያያዘ ውዝግብ ውስጥ በመግባቱ ነው። ብሔራዊ ቡድኑ…

የአባቱን ፈለግ የተከተለው የዲያጎ ሲሞኔ ልጅ ጁሊያኖ ሲሞኒ…

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአትሌቲኮ ማድሪዱ ስኬታማ አሰልጣኝ ዲያጎ ሲሞኔ በተጫዋችነት ዘመኑ ለሀገሩ አርጀንቲና ትልቅ ክብርና ስኬትን ካስመዘገቡ ታላላቅ ኮከቦች ተርታ ይመደባል። ለሀገሩ ብሔራዊ ቡድን ከ100 በላይ ጨዋታዎችን ያደረገው ሲሞኔ÷ አልቢሴሌስቴዎቹ በ1991…

በኢትዮጵያ ግማሽ ማራቶን ውድድር አትሌት ጌታቸውና አትሌት መሰለች አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በአዲስ አበባ በተካሄደው 19ኛው የኢትዮጵያ ግማሽ ማራቶን ውድድር በወንዶች አትሌት ጌታቸው ማስረሻ ከሸገር ሲቲ እንዲሁም በሴቶች አትሌት መሰለች አለማየሁ ከአዲስ አበባ ፖሊስ አሸንፈዋል፡፡ በወንዶች ምድብ አትሌት ባለይልኝ ተሻገር ከኢትዮ…

19ኛው የኢትዮጵያ ግማሽ ማራቶን ውድድር እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) 19ኛው የኢትዮጵያ ግማሽ ማራቶን ውድድር በአዲስ አበባ ከተማ መካሄድ ጀምሯል፡፡ መነሻና መድረውሻን መስቀል አደባባይ ባደረገው ውድድር በወንዶች 455፤ በሴቶች183 በድምሩ 638 አትሌቶች ተሳትፈዋል፡፡ ውድድሩ በዴንማርክ ኮፐንሀገን…

ቶተንሃም ሆትስፐር አንዲ ሮበርትሰንን አስፈረመ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 28፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ቶተንሃም ሆትስፐር ስኮትላንዳዊውን የተከላካይ ስፍራ ተጫዋች አንዲ ሮበርትሰን ወደ ስብስቡ መቀላቀሉን ይፋ አድርጓል፡፡ አንዲ ሮበርትሰን ከ9 ዓመታት የአንፊልድ ቆይታ በኋላ በውድድር ዓመቱ መጨረሻ ከሊቨርፑል ጋር መለያየቱ ይታወሳል፡፡ ይህን…