Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ስፓርት

በቆመ ኳስ አጠቃቀሙ እየተሞካሸ የሚገኘው ጋብርኤል ማጋሌሽ…

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በቆመ ኳስ አጠቃቀሙ እየተሞካሸ የሚገኘው የአርሰናል የተከላካይ ስፍራ ተጫዋች ጋብርኤል ማጋሌሽ። አርሰናል በክፍት ጨዋታ ግብ ማስቆጠር ሲሳነው የመጨረሻ ካርዱ በማድረግ የሚመዘው ተጫዋች ሆኗል ጋብርኤል ማጋሌሽ፡፡ የተወለደው…

ሀዋሳ ከተማ ወላይታ ድቻን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ3ኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ሀዋሳ ከተማ ወላይታ ድቻን 2 ለ 1 አሸንፏል፡፡ ቀን 9 ሰዓት በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ ሁለቱንም የሀዋሳ ከተማ የማሸነፊያ ግቦች ያሬድ ብሩክ አስቆጥሯል፡፡…

በ2 ሚሊየን ፓውንድ ዩናይትድን የተቀላቀለው ኤድዊን ቫንደርሳር…

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ማንቼስተር ዩናይትድ በክለቡ ታሪክ ከተመለከታቸው ምርጥ ግብ ጠባቂዎች መካከል አንዱ የሆነው ኤድዊን ቫንደርሳር ዩናይትድን የተቀላቀለው በ2 ሚሊየን ፓውንድ ብቻ ነበር፡፡ በ1990ዎቹ መጀመሪያ ላይ የተጫዋችነት ህይወቱን በሀገሩ ክለብ አያክስ…

በ2ኛው የኢትዮጵያ ወጣቶች ኦሊምፒክ የአትሌቲክስ ውድድር ነገ ይጀመራል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ2ኛው የኢትዮጵያ ወጣቶች ኦሊምፒክ ጨዋታዎች የአትሌቲክስ ውድድር በነገው ዕለት ይጀመራል። በ19 የስፖርት ዓይነቶች የሚካሄደው 2ኛው የኢትዮጵያ ወጣቶች የኦሊምፒክ ጨዋታዎች ባሳለፍነው ቅዳሜ በአዲስ አበባ ስታዲየም መጀመሩ ይታወቃል፡፡…

ኢትዮጵያ ቡና እና ባህርዳር ከተማ አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ3ኛ ሳምንት የሲቢኢ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ኢትዮጵያ ቡና እና ባህርዳር ከተማ ያለ ግብ አቻ ተለያይተዋል፡፡ ቀን 10 ሰዓት ላይ በአዲስ አበባ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ ሁለቱ ክለቦች ነጥብ ተጋርተው ወጥተዋል፡፡ በአዲስ…

የኢትዮጵያ ሴቶች ብሔራዊ ቡድን ከአፍሪካ ዋንጫ ውጪ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ ሴቶች ብሔራዊ ቡድን ሞሮኮ ከምታስተናግደው የአፍሪካ ዋንጫ ውድድር ውጪ ሆኗል፡፡ ከታንዛኒያ አቻው ጋር የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ የመጨረሻ ጨዋታውን በድሬዳዋ ስታዲየም ያደረገው የኢትዮጵያ ሴቶች ብሔራዊ ቡድን 1 ለ 0 በሆነ ውጤት…

አትሌት ትዕግስት አሰፋ እና ዮሚፍ ቀጀልቻ የዓመቱ ምርጥ አትሌት ዕጩ ውስጥ ተካተቱ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አትሌት ትዕግስት አሰፋ እና አትሌት ዮሚፍ ቀጀልቻ ከስታዲየም ውጭ የዓመቱ ምርጥ የጎዳና ላይ ውድድር አትሌት ዕጩ ውስጥ ተካተቱ። የዓለም አትሌቲክስ በዛሬው ዕለት ይፋ ባደረገው መረጃ፤ አትሌቶቹ በውድድር ዓመቱ በተለያዩ የጎዳና ላይ ውድድሮች…

አርሰናል ክሪስታል ፓላስን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ ዘጠነኛ ሳምንት መርሐ ግብር በሜዳው ኢምሬትስ ክሪስታል ፓላስን ያስተናገደው አርሰናል 1 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል። ምሽት 11 ሰዓት በተካሄደው በዚህ ጨዋታ አርሰናል መሪነቱን ያጠናከረበትን ብቸኛ ግብ በመጀመሪያ…

ቼልሲ በሰንደርላንድ ተሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በ9ኛ ሳምንት የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ቼልሲ በሰንደርላንድ 2 ለ1 ተሸንፏል፡፡ በሜዳው ስታምፎርድ ብሪጅ ጨዋታውን ያደረገው ቼልስ በአሌሃንድሮ ጋርናቾ ግብ ሲመራ ቢቆይም ኢሲዶርና ታልቢ ለሰንደርላንድ ባስቆጠሯቸው ግቦች ተሸንፏል፡፡…

ሲዳማ ቡና ሀዋሳ ከተማን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሁለተኛ ሳምንት የሲቢኢ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ሲዳማ ቡና ሀዋሳ ከተማን 1 ለ 0 አሸንፏል፡፡ በሀዋሳ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ የሲዳማ ቡናን ብቸኛ የማሸነፊያ ግብ ያሬድ ባዬህ በፍጹም ቅጣት ምት…