Browsing Category
ስፓርት
ቼልሲ አሌሃንድሮ ጋርናቾን አስፈረመ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ቼልሲ አርጀንቲናዊውን የክንፍ መስመር አጥቂ አሌሃንድሮ ጋርናቾን ከማንቼስተር ዩናይትድ ማስፈረሙን ይፋ አድርጓል፡፡
ጋርናቾ በሰባት ዓመት ውል በ40 ሚሊየን ፓውንድ ሒሳብ ነው ለምዕራብ ለንደኑ ክለብ ፊርማውን…
ማንቼስተር ዩናይትድ በርንሌይን 3 ለ 2 አሸነፈ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 3ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ማንቼስተር ዩናይትድ በርንሌይን 3 ለ 2 አሸንፏል፡፡
የዩናይትድን የማሸነፊያ ግቦች ምቤሞ፣ ፈርናንዴዝ (በፍጽም ቅጣት ምት) እና ኩለን (በራሱ ላይ) አስቆጥረዋል፡፡
አመሻሽ 11…
ቼልሲ ፉልሃምን 2 ለ 0 አሸነፈ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ 3ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ቼልሲ ፉልሃምን 2 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡
ቀን 8፡30 በስታምፎርድ ብሪጅ በተደረገው ጨዋታ የቼልሲን የማሸነፊያ ግቦች ፔድሮ እና ፈርናንዴዝ ከመረብ አሳርፈዋል፡፡…
ጆዜ ሞሪኒሆ ከፌነርባቼ ጋር ተለያዩ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፖርቹጋላዊው አሰልጣኝ ጆዜ ሞሪኒሆ ከፌነርባቼ ጋር መለያየታቸውን ክለቡ አስታወቀ፡፡
የቱርኩ ክለብ ዛሬ እንዳስታወቀው÷ ውሳኔው የተላለፈው ፌነርባቼ ትናንት ምሽት በቤኔፊካ ተሸንፎ ከሻምፒዮንስ ሊጉ ውጭ መሆኑን ተከትሎ ነው፡፡
ጆዜ ሞሪኒሆ…
የጥሩ ስብዕና ባለቤቱ አሰልጣኝ ቶማስ ቱሄል …
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በዓለም ላይ አሉ ከሚባሉ ምርጥ አሰልጣኞች መካከል አንዱ ነው ጀርመናዊው የእንግሊዝ ብሄራዊ ቡድን አሰልጣኝ ቶማስ ቱሄል፡፡
ቶማስ ቱሄል በአሰልጣኝነት ዘመኑ በክለብ ደረጃ ኦግስበርግ፣ ሜይንዝ 05፣ ቦርሺያ ዶርትሙንድ፣ ባየርን ሙኒክ፣ ፒኤስጂ እና…
አትሌት ፋንታየ በላይነህ በዙሪክ ዳይመንድ ሊግ ውድድር አሸነፈች
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አትሌት ፋንታየ በላይነህ በዙሪክ ዳያመንድ ሊግ በ3 ሺህ ሜትር ፍጻሜ ውድድር አሸንፋለች፡፡
አትሌት ፋንታየ ርቀቱን 8 ደቂቃ 40 ሰከንድ ከ56 ማይክሮ ሰከንድ በሆነ ሰዓት ነው ያጠናቀቀችው፡፡…
የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ የምድብ ድልድል ይፋ ሆነ
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የ2025/26 የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ የምድብ ድልድል እጣ አወጣጥ ሥነ ሥርዓት በሞናኮ በዛሬው ዕለት ተካሂዷል፡፡
በዚህ መሰረትም፡-
የአርሰናል ተጋጣሚዎች፡- ባየርን ሙኒክ፣ ኢንተርሚላን፣ አትሌቲኮ ማድሪድ፣ ክለብ…
ጀግናው አትሌት ሻምበል አበበ ቢቂላ …
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኦሎምፒክ ውድድር አሸንፎ የወርቅ ሜዳሊያ መውሰድ የቻለ የመጀመሪያው አፍሪካዊ አትሌት ነው - ኢትዮጵያዊው አትሌት ሻምበል አበበ ቢቂላ፡፡
በድል ላይ ድል በመቀዳጀት እናት ሀገሩን ከተመኘው በላይ ሰንደቋ ከፍ ብሎ እንዲውለበለብ አድርጎ ያለፈ…
የዋልያዎቹ የቀድሞ ኮከብ ሽመልስ በቀለ…
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ እግር ኳስ ከታዩና የራሳቸውን አሻራ ማኖር ከቻሉ ተጫዋቾች መካከል አንደኛው የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን የቀድሞ ተጫዋች ሽመልስ በቀለ ነው፡፡
የእግር ኳስ ሕይወቱ በሀዋሳ ኮረም ሜዳ የተጀመረ ሲሆን፥ በክለብ ደረጃም ከሀገር በመውጣት ጭምር…
ቡካዮ ሳካ ለአራት ሳምንታት ከሜዳ ይርቃል
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 19፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) እንግሊዛዊው የአርሰናል የመስመር አጥቂ ቡካዮ ሳካ በጉዳት ምክንያት ለአራት ሳምንታት ከሜዳ ይርቃል፡፡
ተጫዋቹ ባሳለፍነው ቅዳሜ ምሽት አርሰናል ሊድስ ዩናይትድን 5 ለ 0 በሆነ ሰፊ የግብ ልዩነት ባሸነፈበት ጨዋታ ጉዳት አስተናግዶ ከሜዳ መውጣቱ…