Browsing Category
ስፓርት
ኦስማን ዴምቤሌ የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ምርጥ ተጫዋች ተብሎ ተመረጠ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፈረንሳዊው የፒኤስጂ የፊት መስመር ተጫዋች ኦስማን ዴምቤሌ የ2024/25 አውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ የውድድሩ ምርጥ ተጫዋች ተብሎ ተመርጧል፡፡
የ28 ዓመቱ ዴምቤሌ በውድድር ዓመቱ ባደረጋቸው 15 የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ ጨዋታዎች፤ 8 ጎል አስቆጥሮ…
ማንቼስተር ዩናይትድ ማቲውስ ኩንሀን አስፈረመ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ማንቼስተር ዩናይትድ ብራዚላዊውን የፊት መስመር ተጫዋች ማቲውስ ኩንሀን ከወልቭስ ማስፈረሙን ይፋ አድርጓል፡፡
የ26 ዓመቱ ማቲውስ ኩንሀ በማንቼስተር ዩናይትድ ቤት በፈረንጆቹ እስከ 2030 የሚያቆውን ውል ፈርሟል፡፡
ከአምሥት ዓመት ውሉ…
ኢትዮጵያ ቡና የ100 ሺህ ብር ቅጣት ተጣለበት
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 24፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጰያ ፕሪሚየር ሊግ 32ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ጨዋታ የኢትዮጵያ ቡና ደጋፊዎች በአዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም ባጠፉት ጥፋት ክለቡ የ100 ሺህ ብር ቅጣት ተላልፎበታል፡፡
ኢትዮጵያ ቡና ከወልዋሎ ዓዲግራት ዩኒቨርሲቲ ጋር…
ሀዋሳ ከተማ መቻልን አሸነፈ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 23፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ32ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ሀዋሳ ከተማ መቻልን 3 ለ 1 አሸንፏል።
የሀዋሳ ከተማን ማሸነፊያ ግቦች አሊ ሱሌማን፣ ተባረክ ሄፋሞ እና አቤኔዘር ዮሐንስ አስቆጥረዋል።
መቻልን ከመሸነፍ ያልታደገውን ብቸኛ ግብ ምንይሉ…
ድሬዳዋ ከተማ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክን አሸነፈ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ32ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታ ድሬዳዋ ከተማ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክን 2 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡
የድሬዳዋ ከተማን የማሸነፊያ ግቦች ዮሀንስ ደረጀ እና እስማኤል አብዱል ጋንዩ ሲያስቆጥሩ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክን ከሽንፈት…
ኢስትቫን ኮቫክስ የነገ ምሽቱን የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ የፍፃሜ ጨዋታ ይመራሉ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) አሊያንዝ አሬና ስታዲየም ነገ ምሽት የሚደረገውን የአውሮፓ ሻምፒየንስ ሊግ የፍፃሜ ጨዋታ ሮማኒያዊው ዳኛ ኢስትቫን ኮቫክስ በመሀል ዳኝነት ይመሩታል፡፡
የመሀል ዳኛው ኢስትቫን ኮቫክስ የአውሮፓ ሻምፒዮንስ ሊግ፣ ዩሮፓ ሊግ እና ኮንፈረንስ ሊግ…
ሪያል ማድሪድ አሌክሳንደር አርኖልድን አስፈረመ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የስፔኑ ኃያል ክለብ ሪያል ማድሪድ ትሬንት አሌክሳንደር አርኖልድን ማስፈረሙን ይፋ አድርጓል፡፡
አሌክሳንደር አርኖልድ በውድድር ዓመቱ መጨረሻ ከልጅነት ክለቡ ሊቨርፑል ለመልቀቅ መወሰኑን ከሣምንታት በፊት ማሳወቁ ይታወሳል፡፡
በወቅቱም፤ ራሱን…
በማድሪድ ትልቅ የቤት ሥራ የሚጠብቀው ዣቢ አሎንሶ….
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 21፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ዣቢ አሎንሶ በሪያል ማድሪድ፣ በሊቨርፑል እንዲሁም ባየርን ሙኒክ ቤት በተጫዋችነት ዘመኑ ብቃቱን ያስመሰከረ ስኬታማ የመሐል ሜዳ ተጫዋች ነበር፡፡
ከፈረንጆቹ 2009 እስከ 2014 ድረስም በሪያል ማድሪድ ቤት በተጫዋችነት አሳልፏል፡፡…
ባሕርዳር ከተማ በአርባ ምንጭ ከተማ ተሸነፈ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በ32ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ባሕርዳር ከተማ በአርባ ምንጭ ከተማ 2 ለ 0 ተሸነንፏል፡፡
12 ሠዓት ላይ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም በተደረገው ጨዋታ፤ የአርባ ምንጭን ግቦች አሕመድ ሁሴን በፍጹም ቅጣት ምት እና…
የኮንፈረንስ ሊግ የፍጻሜ ጨዋታ ዛሬ ምሽት ይደረጋል
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 20፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የእንግሊዙ ክለብ ቼልሲ ከስፔኑ ሪያል ቤቲስ ጋር የሚያደርጉት የአውሮፓ ኮንፈረንስ ሊግ የፍጻሜ ጨዋታ ዛሬ ምሽት 4 ሠዓት ላይ በፖላንድ ታርዚኒስኪ አሬና ስታዲየም ይደረጋል፡፡
በሪያል ቤቲስ በኩል በማንቼስተር ዩናይትድ ስኬታማ ጊዜ ያላሳለፈው…