Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ስፓርት

በሶዌቶ ማራቶን ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ድል ቀናቸው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 27፣ 2015 (ኤፍ ቢሲ) በደቡብ አፍሪካ ሶዌቶ በተደረገው የማራቶን ውድድር ኢትዮጵያውያን አትሌቶች ርቀቱን በበላይነት አጠናቀዋል፡፡ በወንዶች ማራቶን ዳባ ኤፋ 42 ኪሎ ሜትሩን 2 ሰዓት ከ18 ደቂቃ ከ58 ሴኮንድ በመግባት ቀዳሚ ሲሆን ፥ የሀገሩ ልጅ ጋዲሳ በቀለ 2 ሰዓት…

ከ20 ዓመት በታች የአፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ውድደር ኢትዮጵያ ዩጋንዳን አሸነፈች

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 26 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሴካፋ ዞን ከ20 ዓመት በታች አፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ውድደር ኢትዮጵያ ዩጋንዳን 1 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፋለች፡፡ የኢትዮጵያን ብቸኛ የማሸነፊያ ግብ ከድር ዓሊ ጨዋታው በተጀመረ 60ኛው ደቂቃ ላይ አስቆጥሯል፡፡ ውጤቱን ተከትሎ ኢትዮጵያ…

በፕሪሚየር ሊጉ ወላይታ ድቻ እና ወልቂጤ ከተማ ድል ቀንቷቸዋል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ6ኛው ሳምንት የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ ድሬዳዋ ላይ ሁለት ጨዋታዎች ተካሂደዋል፡፡ 10 ሰዓት ላይ ወላይታ ድቻ እና መቻል ባደረጉት ጨዋታ ወላይታ ድቻ 1 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡ የወላይታ ድቻን የማሸነፊያ ግብ ቃልኪዳን…

በፕሪሚየር ሊጉ ባህር ዳር እና ድሬዳዋ ድል ቀንቷቸዋል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 6ኛው ሣምንት ቤትኪንግ የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ ድሬዳዋ ላይ በተካሄዱ ሁለት ጨዋታዎች ተጀምሯል። 10 ሰዓት ላይ ኢትዮጵያ መድን ከባሕር ዳር ባደረጉት ጨዋታ ባሕር ዳር ከተማ ባለ ድል ሆኗል። በጨዋታው ባሕርዳር ከተማ ኢትዮጵያ መድንን…

የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 6ኛ ሳምንት ጨዋታ ዛሬ በድሬዳዋ ይጀመራል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 25፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ከ6ኛ እስከ 10ኛ ሳምንት ጨዋታ ዛሬ በድሬዳዋ ስታዲየም ይጀመራል። በቀጣዮቹ 5 ሳምንታት በድሬዳዋ የሚካሄዱት ጨዋታዎች የሰዓት ማሻሻያ የተደረገባቸው ሲሆን÷ጨዋታዎቹ 10 ሰዓት እና ምሽት 1…

ኢትዮጵያ እና ታንዛኒያ በአቻ ውጤት ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 23፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሴካፋ ዞን ከ20 ዓመት በታች አፍሪካ ዋንጫ ማጣሪያ ውድድር ኢትዮጵያ እና ታንዛኒያ ሁለት አቻ ተለያዩ፡፡ የኢትዮጵያ ከ20 ዓመት በታች ብሔራዊ ቡድን የምድቡን ሁለተኛ ጨዋታ በመጪው ቅዳሜ ከዩጋንዳ አቻው ጋር…

ሊግ ኩባንያው በ5ኛ ሳምንት በተስተዋሉ የሥነ ምግባር ግድፈቶች ላይ ውሳኔዎችን አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 22፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየርሊግ በ5ኛ ሳምንት በተስተዋሉ የሥነ ምግባር ግድፈቶች ላይ ውሳኔዎችን አሳለፈ፡፡ የኩባንያው ሊግ ውድድር አመራርና ሥነ-ስርዓት ባደረገው ስብሰባ በ5ኛ ሳምንት በተደረጉ ውድድሮች ከዳኞች እና ከታዛቢዎች የቀረቡለትን የሥነ…

በፕሪሚየር ሊጉ ፋሲል ከነማና ባህርዳር ከተማ አቻ ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ፋሲል ከነማና ባህርዳር ከተማ ያለምንም ግብ አቻ ተለያይተዋል፡፡ የቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ የባህር ዳር ቆይታን የሚቋጨው ተጠባቂ ጨዋታ ዛሬ 10 ሰዓት ተካሂዷል፡፡ በጨዋታው ፋሲል…

የከፍተኛ ሊግ ውድድር ህዳር 17 ይጀመራል

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የከፍተኛ ሊግ ውድድር ህዳር 17 ቀን 2015ዓ.ም  እንደሚጀምር የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አስታወቀ፡፡ የከፍተኛ ሊግ ውድድሩ ህዳር 3 ቀን 2015ዓ.ም እንደሚጀምር  መገለፁ  ይታወሳል፡፡ ሆኖም  ውድድሩ   በተጠቀሰው  ቀን እንዲጀመር…

በፕሪሚየር ሊጉ ሀዲያ ሆሳዕና ወላይታ ዲቻን አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 17፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤትኪንግ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ሀዲያ ሆሳዕና ወላይታ ዲቻን 1 ለ 0 አሸንፏል፡፡ 5ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ የመጨረሻ ጨዋታ ዛሬ 7 ሰዓት በባህር ዳር ዓለም አቀፍ ስታዲየም ተካሂዷል፡፡ በጨዋታው ሀዲያ ሆሳዕና ወላይታ ዲቻን 1…