Browsing Category
ዓለምአቀፋዊ ዜና
በሉዚያና በከባድ ጭጋግ ምክንያት ከ150 በላይ መኪናዎች እርስ በእርስ ተጋጩ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ የደቡብ ሉዚያናን አውራ ጎዳናዎች ድቅድቅ ጭጋግ ሸፍኗቸው በርካታ የትራፊክ አደጋ መድረሱ ተነገረ፡፡
በጭጋጉ የአሽከርካሪዎች ዕይታ በመጋረዱ ከ150 በላይ ተሽከርካሪዎች እርስ በእርሳቸው እንደተላተሙ እና ቢያንስ የሰባት ሰዎች ሕይወት…
በአልጄሪያ በሀሰተኛ መረጃ አንድን ግለሰብ በአሰቃቂ ሁኔታ የገደሉ 38 ሰዎች በሞት እንዲቀጡ ተወሰነ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአልጄሪያ ፍርድ ቤት አንድን ግለሰብ “ሰደድ እሳት አስጀምሯል” በሚል የተሳሳተ መረጃ በአሰቃቂ ሁኔታ የገደሉ 38 ሰዎች በሞት እንዲቀጡ ወሰነ፡፡
በአልጄሪያ ካብይሊ ተብሎ በሚጠራ ግዛት አካባቢ በፈረንጆቹ 2021 ነሐሴ ወር ላይ ከፍተኛ የሰደድ…
እስራዔልና ፍልሥጤምን ለማሸማገል ቻይና የሚቻላትን ሁሉ እንደምታደርግ ገለጸች
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) እስራዔል እና ፍልሥጤምን ለማሸማገል ቻይና የሚቻላትን ሁሉ እንደምታደርግ አስታወቀች፡፡
የቻይናው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዋንግ ዪ እንዳሉት ÷ ሽምግልናው ሀገራቱን ወደ ሠላም የሚያደርስ እስከሆነ ድረስ ቻይና ማንኛውንም የመፍትሄ እርምጃ አጥብቃ…
ተመድ በእስራኤል እና ፍልስጤም ጉዳይ ላይ አስቸኳይ ልዩ ስብሰባውን ሊቀጥል ነው
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባኤ የእስራኤል እና ፍልስጤም ግጭትን አስመልክቶ 10ኛ የአስቸኳይ ጊዜ ልዩ ስብሰባ እንደሚቀጥል የጉባኤው ፕሬዚዳንት ዴኒስ ፍራንሲስ አስታወቁ።
የአረብ ቡድን ሊቀመንበር እና የእስላማዊ ትብብር…
የፓኪስታን የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትርና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር የሀገርን ሚስጠራዊ ህግ በመጣስ ወንጀል ተከሰሱ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፓኪስታን የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር ኢምራን ካን እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሼህ ሙሀመድ ኩሬሺ የሀገርን ሚስጠራዊ ህግ በመጣስ ወንጀል ክስ ተመስርቶባቸዋል፡፡
የፓኪስታን ልዩ ፍርድ ቤት ዳኛ ሀስናት ዙልቃርኒያን÷ የቀድሞ ባለስልጣናቱ ላይ የቀረበው…
የሳዳም ሁሴን ልጅ አባቷ ይመሩት የነበረውን ፓርቲ በማስተዋወቋ የሠባት ዓመት እስራት ተፈረደባት
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀድሞው የኢራቅ ፕሬዚዳንት ሳዳም ሁሴን ሴት ልጅ ራጋድ ሳዳም ሁሴን በህግ እንዲፈርስ የተደረገውንና አባቷ ይመሩት የነበረውን ባዝ ፓርቲ በማስተዋወቋ የሠባት ዓመት እስራት በባግዳድ ፍርድ ቤት ተፈርዶባታል፡፡
በፈረንጆቹ 2003 አሜሪካ ኢራቅን…
አሜሪካ ፣ ጃፓንና ደቡብ ኮሪያ የመጀመሪያ የጋራ ወታደራዊ ልምምድ አካሄዱ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 12፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ ፣ ጃፓን እና ደቡብ ኮሪያ የመጀመሪያ የሆነውን የጋራ ወታደራዊ ልምምድ አካሂደዋል፡፡
የሶስትዮሽ ወታደራዊ ልምምዱ ከሰሜን ኮሪያ ሊቃጣ የሚችልን የኒውክሌር እና የሚሳኤል ጥቃት መመከት የሚያስችል አቅም ለማሳደግ ያለመ ነው ተብሏል፡፡…
አሜሪካ ተጨማሪ የዓየር መቃወሚያ ወደ እስራዔል አስጠጋች
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ እንደ ፀረ-ሚሳዔል እና ራዳር የምትጠቀምበትን በርካታ ሥርዓቶች ያሉት “ታድ” የተሠኘ የጦር መሣሪያ ወደ እስራዔል ማሥጠጋቷን ፔንታጎን አስታውቋል፡፡
የጦር መሣሪያዎቹን ወደ መካከለኛው ምሥራቅ የተለያዩ አካባቢዎች ማስጠጋት ያስፈለገው…
እስራዔልና ፍልስጤምን ለማሸማገል የተጠራው ጉባዔ ያለስምምነት ተበተነ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ተባብሶ የቀጠለውን የእስራዔል እና ፍልስጤም ጦርነት እልባት እንዲያገኝ ዓልሞ ትናንት በግብጽ የተካሄደው የሠላም ጉባዔ ያለስምምነት ተበትኗል፡፡
በጉባዔው ላይ አሜሪካ እና እስራዔል ሳይሳተፉ መቅረታቸውን ሲ ጂ ቲ ኤን ዘግቧል፡፡
የግብጽ…
የተባበሩት መንግስታት ኤጀንሲዎች በጋዛ የሰብዓዊ ተኩስ አቁም እንዲደረግ ጥሪ አቀረቡ
አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 11 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ኤጀንሲዎች በጋዛ ሰርጥ የሰብዓዊ ተኩስ አቁም እንዲደረግ ጥሪ አቅርበዋል፡፡
ኤጀንሲዎቹ ጥሪውን ያቀረቡት በጋዛ ሰርጥ የሚስተዋለው የሰብዓዊ ቀውስ እየተባባሰ መምጣቱን ተከትሎ ነው ተብሏል፡፡
የዓለም ጤና…